የሃገር ቤት ወግ አብይ ለማ……አንዷለም እስክንድር ነጋ !
አብይ ለማ……አንዷለም እስክንድር! በደረጄ ደስታ ስልኩን ሀሎ ካልኩ በኋላ “እስክንድር የት ነህ?” አልኩት። “እዚህ ታክሲ እየጠበቅኩ ነኝ።” አለኝ። የአዲስ አበባው የታክሲ ሰልፍ ብዛት በዋሽንግተን ዓይን አንድ አነስተኛ የተቃውሞ ሰልፍ ይወጣዋል። የሰው ብዛት ያስደነግጣል። እስክንድር ነጋ እዚያ መሃል ቆሞ ታክሲ ሲጠብቅ አሰብኩት። እኔ እምልህ ሰዎች አያስቸግሩህም? አልኩት ታዋቂ ሰውነቱን በማስታወስ። አይ እዚያ እናንተ ጋ ዋሽንግተን ነው […]
Read More →የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር የ”አልጀርሱ ውል”ን ይቃወማል!
ዶ/ር አረጋዊ በርሄ፣ የትዴት ሊቀመንበር ዶ/ር አረጋዊ በርሄ,ጦርነት, ትዴት,የአልጀርስ ውል,የአልጀርሱ ስምምነት,የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት, ጥናታዊ -ምክክር እንዲደረግ ይጠይቃል የኢትዮጵያና የኤርትራ ድንበርን አስመልክቶ ከ16 ዓመታት በፊት በአልጀርስ የተፈጸመው ደባ በሁለት ዲክታተሮች መካከል የተደረሰ ስምምነት እንጂ፤ ሕዝቦቻችንን እንደማይወክል ከዚህ በፊት ደጋግመን ግልጽ አድርገናል። ይህ ሕዝቦቻችንን የማይወክል የ”አልጀርሱ ውል” እንዳለ አሁን በዶ/ር ዐቢይ የሚመራው መንግሥት ተግባራዊ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩ ስንሰማ ከልብ […]
Read More →“ጠቅላይ ሚንስትር ዶ / ር አቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የፋይናንስ አማካሪ ካውንስል እና አባላትን ማቋቋሙን አስታውቋል::
“ጠቅላይ ሚንስትር ዶ / ር አቢይ አህመድ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ የፋይናንስ አማካሪ ካውንስል እና አባላትን ማቋቋሙን አስታውቋል:: ከካውንስሉ ጋር ለመተባበር ተነሳሽነት ያላቸውን ሁሉንም ግለሰቦች እና ቡድኖች ያመሰግናሉ። “- ፍጹም አረጋ, ዋና ሰራተኛ, ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ / ቤት. በዚህም መሰረት የካውንስል ምክርቤቱ ሊመሩት የሚገባቸውን ሰዎች በግልጽ አሳውቋል። አለማርያም እና ኤልያስ ክፍሌም የአማካሪነቱን ቦታ ይዘዋል ። ለዚህ ቦታ […]
Read More →Abiy Ahmed Meets the Ethiopian Diaspora by HANNAH GIORGIS
After years of dire political dispatches from back home, Ethiopian immigrants greeted the nation’s new reformist prime minister with displays of hope and unity as he traveled across the U.S. HANNAH GIORGIS AUG 4, 2018 Ethiopians gather to hear Abiy Ahmed, the country’s new prime minister, speak in Washington, D.C.HANNAH GIORGIS / THE ATLANTIC Last […]
Read More →ክቡር ጠ/ሚ ዐቢይ፤ አየር መንገድና ባቡርን አይሽጡ! (ግልጽ ደብዳቤ ከአበራ የማነ አብ)
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለክቡር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የአትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ክቡር ሆይ! ትላንት፣ ግንቦት 28 ቀን 2010 ዓ.ም. የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሜቴ በቁልፍ የአኮኖሚ ተግባር የተሰማሩና እስካሁን በመንግሥት ቁጥጥር ስር ያሉ አገልግሎት ሰጪና አምራች ድርጅቶች በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ለግል ባለሀብቶች እንዲሸጡ መወሰኑን ተረድቻለሁ። በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድና የባቡር አገልግሎት […]
Read More →Time for a peaceful resolution to the century-old Somali question: Activist & Scholar
by Ethiopia Observer | Abdi Mohamud Omar’s (Abdi Iley’s) exit as president of the Ethiopia’s Somali regional in the face of pressure from the military and the public paves the way for a new chapter for the Somali region, said Juweria Ali, a PhD Candidate in Politics and International Relations in London’s Westminster University. Juweria spoke in an […]
Read More →Ethiopia’s new prime minister brings peace with Eritrea and hopes of reform amid fresh challenges
New leader wields great power, commands massive support and has achieved a huge amount in a short space of time. But evidence suggests that biggest challenges lie ahead William Davison, August 7 Ethiopia’s new prime minister Abiy Ahmed has been embracing change, quite literally. Last month, in what has become almost a trademark […]
Read More →Abdi Iley’s resignation ushers in new era for the Somali region
by Arefaynie Fantahun Infamous President of the Somali region resigns Former finance minister and closest ally to succeed him Unclear what the departure mean amidst uncertainty and hope The Somalia region’s president, Abdi Mohamoud Omar, known by his nickname ‘Abdi Iley’, has resigned, bringing an end to eight years of autocratic grip and sparking jubilation […]
Read More →Ruth Negga to star in drama Passing alongside Tessa Thompson
Ruth Negga to star in drama Passing Ruth Negga has been cast in the drama Passing, the big-screen adaptation of Nella Larsen’s acclaimed 1929 novel which explores race and gender. The Preacher star will appear alongside Westworld’s Tessa Thompson in the film which will mark the directorial debut of actress Rebecca Hall. Hall has also written the script for the drama, which […]
Read More →ቤተ ክርስቲያን: የጅግጅጋውን የጭካኔና የዐመፅ ድርጊት አወገዘች! ለሟቾች ጸሎተ ፍትሐት እንዲደረግና መንግሥትም የነፍስ አድን ሥራ እንዲሠራ አሳሰበች
በጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሱባኤ፣ በኹሉም ገዳማት እና አድባራት ጸሎተ ምሕላ ይደረግ፤ የሀገርና የወገን ፍቅርና ስሜት የተለየው፣ መወገዝ ያለበት የዐመፅና የጭካኔ ተግባር ነው፤ መጠፋፋቱ ወደ ከፋ ኹኔታ ሳይሸጋገር እንዲገታ ኹሉም ባለድርሻ መረባረብ ይጠበቅበታል፤ በረኀብ፣ በጽምና በእርዛት ለሚሠቃዩ ካህናትና ምእመናን መንግሥት ፈጥኖ ይድረስላቸው፤ የክልልና የዞን መስተዳድር አካላት፣ሕገ መንግሥታዊ ግዴታቸውን በብቃት ሊወጡ ይገባል፤ ቤተ ክርስቲያን፥በማረጋጋት፣ በማጽናናትና በማስታረቅ ሥራ የመፍትሔው […]
Read More →
