www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 105
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 105
Latest

Mali president back after attack

By   /  July 27, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Mali president back after attack

The interim President, who was attacked by protesters and left to seek medical treatment in France, is returning to Mali, officials said. Dioncounda Traoré became interim President on 12 April after soldiers toppled the democratically elected President, Amadou Toure, on 22 March. Mr Traoré’s unexpected departure in May left a dangerous power vacuum.

Read More →
Latest

ብርቱካን ሚደቅሳን ያያችሁ?

By   /  July 27, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ብርቱካን ሚደቅሳን ያያችሁ?

በወሰን ሰገድ ገ/ኪዳን ወርሐ ሐምሌ ከገባ ወዲህ – ኢትዮጵያውያንን ከሚያሳስባቸው በርካታ ጉዳዮች መሃል በ እጅጉ ጎልተው የወጡ ሁለቱ ጸሊም አጀንዳዎች ናቸው። አንደኛው የጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊ መታመም ሲሆን፣ ሁለተኛው የ እስልምና ኃይማኖት ተከታዮች ያነሷቸው ጥያቄዎች መጨረሻ ነው። የሃገሬ ሰው እየ እነዚህን ሁለት ጸሊም ክስተቶች ምላሽ ወይም ክፉና መልካም ውጤት ምን ሊሆን እንደሚችል እያብሰለስለ እና እየተብሰለ ባለበት […]

Read More →
Latest

ኢትዮ ሲኒማ ሊመሠረት ነው

By   /  July 27, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on ኢትዮ ሲኒማ ሊመሠረት ነው

የሲኒማ ሥራ በኢትዮጵያ ብዙ አሠርት አስቆጥሯል፡፡ ከአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ የ35 ሚ.ሜ ይዘት ያላቸው ፊልሞች እንደነ ጉማ ፣አስቴር፣ ሂሩት አባቷ ማነው? ፈር ቀዳጅ ሆነዋል፡፡ ይሄ የሲኒማ ሥራ ከደርግ መምጣትና ከኢትዮጵያ ፊልም ኮርፖሬሽን መመሥረት ጋር ተያይዞ ይዘቱን እንደቀየረ ብዙዎች ይናገራሉ፡፡ ይሄም ከዘመኑ ከነበረው ርዕዮተ አለም ጋር የሚሄዱና  የፕሮፓጋንዳ ይዘት ያላቸው ጥናታዊ ፊልሞች መሠራት ተጀመሩ፡፡ በነዚህ […]

Read More →
Latest

በአንዋር መስጊድ ዛሬም ሰላማዊው ተቃውሞ ቀጥሎ ውሏል።

By   /  July 27, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአንዋር መስጊድ ዛሬም ሰላማዊው ተቃውሞ ቀጥሎ ውሏል።

ላለፉት በርካታ ወራት “ጥያቄያችን ይመለስ” በሚል ሰላማዊ ተቃውሞ እያሰሙ ያሉ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የዛሬ ሳምንት በርካታ የኮሚቴ አመራር አባላቶቻቸው እና በርካታ ምዕመናኖች ቢታሰሩባቸውም ዘሬም ፍፁም ሰላማዊ እና ሁከት አልባ የሆነ ተቃውሞ በፀጥታ፣ እጅ ለእጅ በመያያዝ እና በጭብጨባ ሲያሰሙ እንደዋሉ ሰምቻለሁ። ትላንት ከኢሳት የወሬ ምንጭ እንዳዳመጥኩት ደግሞ የኮሚቴው አመራሮች እና በርካታ በእስር ላይ የሚገኙ ሙስሊም ወንድሞች በእስር […]

Read More →
Latest

ህገ መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሞቱ አይፈቀድላቸውም!?

By   /  July 27, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ህገ መንግስቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲሞቱ አይፈቀድላቸውም!?

ትላንት ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማሪያምከአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ጋር የጠቅላይ ሚኒስተሩን መያዝ እና ምትካቸውን አስመልክቶ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር። ዛሬ ደግሞ ተወዳጇ ዞን 9 ብሎግ “ባልቻን ፍለጋ”በሚል አንድ ወግ አስነብባናለች። ሁለቱም እንደጠቆሙት በህገ መንግስቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሞቱ ወይም ደግሞ በሆነ ምክንያት “ከጥቅም ውጪ” ቢሆኑ ማን ይተካቸዋል? እንዴት ይተካሉ? ለሚለው ጥያቄ ህገ መንግስቱ መልስ የለውም። ህገ መንግስታችን አንቀፅ 34 […]

Read More →
Latest

ፍትህ ጋዜጣ ነገም ለንባብ አትበቃም!

By   /  July 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፍትህ ጋዜጣ ነገም ለንባብ አትበቃም!

  ወይ ጣጣ፤ ፍትህ ጋዜጣ ነገም ለንባብ አትበቃም!   የጋዜጣዋ አዘጋጅ ተመስገን ደሳለኝ በፌስ ቡክ ገፁ ላይ እንደገለፀው ፍትህ ጋዜጣ ዛሬ ስራዋን አጠናቃ ማተሚያ ቤት ብትገባም የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ሃላፊዎች “ፍትህን እንዳናትም ከፍትህ ሚኒስቴር በቃል ታዘናል” በሚል ለማተም እንደሚቸገሩ ገልፀውላቸዋል። ተሜ እንደነገረን ከሆነ ፍትህ ሚኒስቴር ሄደው ነገሩን ለማጣራት ባደረጉት ሙከራ ሃላፊው ያለፈው ሳምንት እገዳ […]

Read More →
Latest

Iraqi soldier killed as militants shoot down army helicopter

By   /  July 26, 2012  /  MIDDLE EAST  /  Comments Off on Iraqi soldier killed as militants shoot down army helicopter

Aircraft forced to make emergency landing as al-Qaida ‘surge’ kills 11 policemen in clashes on the ground Iraqi soldiers bring a suspected al-Qaida member to a detention centre in Baghdad on Wednesday, after a surge in militant activity. Photograph: AP Militants shot down an Iraqi army helicopter on Thursday and killed nearly a dozen security […]

Read More →
Latest

የፓትርያሪክ አቡነ ጳውሎስ በዓለ ሢመት – በሼራተን አዲስ

By   /  July 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፓትርያሪክ አቡነ ጳውሎስ በዓለ ሢመት – በሼራተን አዲስ

(ደጀ ሰላም፤ ሐምሌ 19/2004 á‹“.ም፤ ጁላይ 26/ 2012/ READ THIS NEWS IN PDF)፦ የአቡነ ጳውሎስ ኻያኛ ዓመት በዓለ ሢመት ሐምሌ አምስት ቀን 2004 á‹“.ም በጠቅላይ ቤተ ክህነት የስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተከብሯል፡፡ ሐምሌ 16 ቀን 2004 á‹“.ም ምሽት በሼራተን አዲስ ለሁለተኛ ጊዜ የተካሄደውና የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናትን፣ አምባሳደሮችንና ታዋቂ ሰዎችን ጨምሮ ከ500 ያላነሱ ሰዎች የታደሙበት የራት ግብዣ በፓትርያሪኩ ልዩ ጽ/ቤት እና “ራእይ […]

Read More →
Latest

ከሙስሊሙ ህብረተሰብ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የተላለፈ መልእክት

By   /  July 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከሙስሊሙ ህብረተሰብ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የተላለፈ መልእክት

የተከበራችሁ መላው የሃገራችን ህዝቦች ሰላምታችን እና መልካም ምኞታችን ከሁሉም ነገር ይቀድማል፡፡ ይህን መልእክት ለእናንተ ለወገኖቻችን እንድንፅፍ ያነሳሳን ምክንያት አንድም በሃገሪቱ በመንግስትም ሆነ በማንኛውም ዜጋ ስለሚከናወኑ ጉዳዮች መረጃ የማግኘት መብታችሁን ከማክበር ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ ሰሞኑን የራዲዮ እና የቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ከወትሮው ለየት ያለ የጭንቅ ቀን አይነት መረጃ ማቅረብን በማዘውተራቸው አንድ ለህዝብ ግልፅ ሊሆን የሚገባ እውነታ በመኖሩ […]

Read More →
Latest

Gay rights activists call for Liberian president to veto bill criminalising same-sex marriage

By   /  July 26, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Gay rights activists call for Liberian president to veto bill criminalising same-sex marriage

Group wants Ellen Johnson Sirleaf to lose her Nobel Peace Prize if she reneges on promise to veto any bill against homosexualityGroup wants Ellen Johnson Sirleaf to lose her Nobel Peace Prize if she reneges on promise to veto any bill against homosexuality Gay rights activists are starting an online petition calling for Liberian president Ellen Johnson […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar