www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 21
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 21
Latest

የፖለቲካ እንቅስቃሴ ሽብርተኝነት አይደለም!!!

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፖለቲካ እንቅስቃሴ ሽብርተኝነት አይደለም!!!

አሁንም የፖለቲካና የህሊና እስረኞች በአፋጣኝ እንዲፈቱ እንጠይቃለን!!!     አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ(አንድነት) የተሰጠ መግለጫ ፓርቲያችን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) በሰላማዊና ህጋዊ የትግል መንገድ ለውጥ ማምጣት ይቻላላል፤ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን እንፈጥራለን፤ ስልጣንም በግለሰቦች ወይም በቡድኖች ይሁንታ የሚገኝ ሳይሆን በህዝቡ በልካም ፈቃድ ይሆናል የሚል ጠንካራ እምነት በመያዝ ከአምባገነኑ ስርዓት ጋር እየታገለ የሚገኝ ነው፡፡ ይሄ ጠንካራ የትግል መነሳሳታችን እና […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍትህ መቀበሩን አረጋገጠ በነመራ ዲንሣ

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍትህ መቀበሩን አረጋገጠ በነመራ ዲንሣ

    ከ፩፯ አመት የደርግ የጭቆና አገዛዝ ማብቂያና ስርአቱ ካበቃበት ከ፩፱፰፫ ወርሐዊ ግንቦት ጀምሮ ለ፪፪ አመታት የስርአቱን ለዉጥ ተከትሎ ስልጣንላይ በሀይል ተቆናጦ ያለዉ የህወሐት መንግስት አምባገነንነቱ ወደ  አፓርታይድ ስርአት ተቀይሮዋል። ለዚህም ማሳያዉ ላለፋት ፪፩ አመታት በሙዋቹ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ መሪነት በሐገሪቱዋ ዉስጥ እጅግ ኢሰብአዊ ድርጊት ዘርንና ክልልን መሰረታዊ ያደረገ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈፅሟል አሁንም […]

Read More →
Latest

Ethiopia Courts BRICS for Rail Links to Spur Economic Growth (2) (Updates with IMF comment in 18th, 19th paragraphs.) By William Davison

By   /  May 3, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Courts BRICS for Rail Links to Spur Economic Growth (2) (Updates with IMF comment in 18th, 19th paragraphs.) By William Davison

Ethiopia Courts BRICS for Rail Links to Spur Economic Growth (2) (Updates with IMF comment in 18th, 19th paragraphs.) By William Davison  http://africaim.com/ethiopia-courts-brics-for-rail-links-to-spur-economic-growth-2-updates-with-imf-comment-in-18th-19th-paragraphs-by-william-davison/ May 2 (Bloomberg) — Ethiopia is negotiating with Brazil, Russia and India to finance and build rail links after agreeing terms last year with Chinese and Turkish companies for other routes, the […]

Read More →
Latest

የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation)! – ክፍል ሁለት ግርማ ሞገስ (girma.moges@yahoo.com)

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ መለስ መታሰቢያ ተቋም (Foundation)! – ክፍል ሁለት ግርማ ሞገስ (girma.moges@yahoo.com)

አርብ ሚያዚያ 25 ቀን 2005 ዓመተ ምህረት (Friday, May 03, 2013) መንግስት በመፈንቀል ስልጣን የጨበጠው የትናንቱ አምባገነን መንግስቱ ኃይለማሪያም የኢትዮጵያ ህዝብ በሰላማዊ ሰልፍ አብዮቱን እንድጠብቅ አደራ ሰጥቶኛል ብሎን ነበር። ስልጣን አልለቅም ማለቱ ነበር። የአምባገነኑ መለስ አደራ መፈክሮች ቢለዋወጡም “የልማት ጠባቂ ነኝ” እያለ መሞቱ ይታወሳል። ዛሬ በስልጣን ላይ ያሉት የአቶ መለስ ፍጡራን አምባገነኖች ደግሞ “የአቶ መለስ ራዕይ ሞግዚት” ነን […]

Read More →
Latest

ነብዩ ኤልያስ ወዲህ መጥቶአል ከሚሉት አምላኪዎች አንዷ የሆነችው አርቲስት ጀማነሽ እና መለኩሴው ከእስር ተለቀቁ

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ነብዩ ኤልያስ ወዲህ መጥቶአል ከሚሉት አምላኪዎች አንዷ የሆነችው አርቲስት ጀማነሽ እና መለኩሴው ከእስር ተለቀቁ

በአዲስ አበባ ከፍተኛ ትኩረትን ስበው በስፋት ወሬው የተዛመተው የአርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን አዲስ የእምነት አካሄድ አሁንም ድረስ አነጋጋሪ ነው ሆኖም ግን በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት መታሰሯን የማለዳ ታይምስ ዜና ማእከል መዘገቡ ይታወሳል።ነብዩ ኤልያስ በ2000 የኢትዮጵያ አመተ ምህረት በተገባለት ቃል መሰረት በታላቅ አህይል እና ስልጣን ወደዚህች ምድር መቶአል በማለት ቅስቀሳ እያደረጉ የሚል አመለካከት ይዘው መምጣታቸው ይታወቃል።የዚህን እምነት ተከታዩች […]

Read More →
Latest

ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ የአለም አቀፍ ሽልማት አገኘ

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽ የአለም አቀፍ ሽልማት አገኘ

በዛሬው እለት የሚከበረውን የአለም አቀፍ የፕሬስ ነጻነት አስመልክቶ የሪፖርተርስ ዊዝ አውት ቦርደርስ (ዘጋቢዎች ያለ ገደብ /ገደብ የለሽ ) የተሰኘው ድርጅት የ2013 አለም አቀፍ ተሸላሚ አድርጎ ሸልሞታል በዛሬው እለት የደረሰን የዚሁ ድርጅት ዜና እንደሚያመለክተው ከሆነ መላው የፕሬስ ነጻነት ወዳጆች በሙሉ እንኳን ደስ ያላችሁ በተለይም ኢትዮጵያውያኖች በዛሬው እለት ደስታችሁን ይበልጥ የሚያኮራ ነው ሲል ዳይሬክተሩ የጻፈው መልእክት ሲገልጽ […]

Read More →
Latest

Ethiopia in the corner on Press Freedom Day awarded mesfin negash

By   /  May 3, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia in the corner on Press Freedom Day awarded mesfin negash

On May 3, the United Nations World Day for Press Freedom, parts of speech organization Reporters Without Borders, its annual press freedom prize in honor of people who are fighting for free speech around the world. The price is focusing this year on Ethiopia, a country that systematically silences non regimen faithful voices. Independent journalism […]

Read More →
Latest

ከትንሣኤ በዓል ጀምሮ የሥጋ መሸጫ ዋጋ ተተመነ በታደሰ ገብረማርያም

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከትንሣኤ በዓል ጀምሮ የሥጋ መሸጫ ዋጋ ተተመነ በታደሰ ገብረማርያም

የቄራዎች ድርጅት ለየት ያለ አገልግሎት ለመስጠት መዘጋጀቱን ገለጸ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ወረዳዎች በተቋቋሙት የሕዝብ መዝናኛ ተቋማት ውስጥ በሚገኙ ሥጋ ቤቶች አንዱን ኪሎ ሥጋ ከፍተኛው በ80 ብር፣ ዝቅተኛው ደግሞ በ70 ብር ሒሳብ እንዲሸጡ ተወሰነ፡፡ የአዲስ አበባ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበርም ለሚገዛቸው የቁም እንስሳት ደረሰኝ ባለማግኘቱ ምክንያት ከትንሳኤ በዓል ዕለት ጀምሮ የሥጋ ሽያጭ አገልግሎት መሰጠት እንደሚያቆም ያሳለፈውን […]

Read More →
Latest

በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የተፈጸመው ኢፍትሃዊ ስርአት የአሜሪካ መንግስት እንዳስቆጣው ገለጸ

By   /  May 3, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የተፈጸመው ኢፍትሃዊ ስርአት የአሜሪካ መንግስት እንዳስቆጣው ገለጸ

የስቴት ዲፓርትመንት ቃል አቀባይ የሆኑት ሚስተር ቬትሪል በትላንትናው እለት በዲፓርትመንቱ በሰጡት መግለጫ መሰረት የኢትዮጵያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የፈጸመውን የእድሜ ልክ እና የአስራ ስምንት አመት ጽኑ እስራት እንደሚቃወመው እና አግባብ አለመሆኑን እንዲሁም ፍርዱ እንዳበሳጫቸው በመግለጫቸው ለማስታወስ ወደዋል። እንዳሉትም ከሆነ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ወዳጅነት የሻከረ እንደሆነ እና ጥሩ አለመሆኑን ገልጸው በዚህ ጉዳይ ላይ […]

Read More →
Latest

State Department Briefing: United States slams ‘political persecution’ of critics

By   /  May 3, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on State Department Briefing: United States slams ‘political persecution’ of critics

US slams Ethiopia’s ‘political persecution’ of critics   State Department Briefing: United States slams ‘political persecution’ of critics The following is an excerpt from State Department briefing regarding the conviction of Ethiopia’s dissident journalist Eskinder Nega and opposition politician Andualem Arage under the country’s Anti-Terrorism Proclamation and the Penal Code MR. VENTRELL: Okay. Good afternoon. […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar