www.maledatimes.com በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የተፈጸመው ኢፍትሃዊ ስርአት የአሜሪካ መንግስት እንዳስቆጣው ገለጸ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የተፈጸመው ኢፍትሃዊ ስርአት የአሜሪካ መንግስት እንዳስቆጣው ገለጸ

By   /   May 3, 2013  /   Comments Off on በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የተፈጸመው ኢፍትሃዊ ስርአት የአሜሪካ መንግስት እንዳስቆጣው ገለጸ

    Print       Email
0 0
Read Time:2 Minute, 3 Second

የስቴት ዲፓርትመንት ቃል አቀባይ የሆኑት ሚስተር ቬትሪል በትላንትናው እለት በዲፓርትመንቱ በሰጡት መግለጫ መሰረት የኢትዮጵያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በእነ እስክንድር ነጋ ላይ የፈጸመውን የእድሜ ልክ እና የአስራ ስምንት አመት ጽኑ እስራት እንደሚቃወመው እና አግባብ አለመሆኑን እንዲሁም ፍርዱ እንዳበሳጫቸው በመግለጫቸው ለማስታወስ ወደዋል። እንዳሉትም ከሆነ ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ወዳጅነት የሻከረ እንደሆነ እና ጥሩ አለመሆኑን ገልጸው በዚህ ጉዳይ ላይ ግን ገና ከጅምሩ ብዙ ደብዳቤዎችን ልከፍ እስረኞቹ ይፈቱ ብለው መጠየቃቸውን አሳውቀዋል ሆኖም ግን መንግስቱ ሊሰማ አልቻለም ። ከሌሎች አገሮች ጋር ያላቸው ግንኙነቶች መልካም ቢሆኑም ከተወሰኑ አገሮች ጋር መልካም የሆነ ሳይሆን የጥቅም ትሥስር እንዳላቸው እና አንዷም ኢትዮጵያ መሆኗን አክለው ገልጸዋል ። ለበለጠ መረጃ ከዚህ በታች የሚገኘውን የቪዲዮ ሊንክ ይጫኑት ሙሉውን ያሳይዎታል።http://africaim.com/state-department-briefing-united-states-slams-political-persecution-of-critics/

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 11 years ago on May 3, 2013
  • By:
  • Last Modified: May 3, 2013 @ 9:29 am
  • Filed Under: Ethiopia
  • Tagged With:

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar