www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 46
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 46
Latest

Trotter Busing Hundreds to March in Support of Wild Hare

By   /  January 31, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Trotter Busing Hundreds to March in Support of Wild Hare

 By Paul Biasco, DNAinfo Reporter/Producer Asrat Selassie, one of the owners of the Wild Hare. (DNAinfo/Paul Biasco) LINCOLN PARK — Bishop Larry Trotter is organizing hundreds of his South Side parishioners to bus to Lincoln Park Friday night in support of the owners of the beleaguered Wild Hare restaurant. A vigil will be followed by a march around […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ ጊዜ ብዙ ያሰየናሌ

By   /  January 30, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢትዮጵያ ጊዜ ብዙ ያሰየናሌ

በኢትዮጵያ ጊዜ ብዙ ያሰየናሌ ጉዲዩ ሰሇሰሞኑ ምርጫ በአዱስ አበባ የሚዯንቅና አሰገራሚ ክስተት አንድ የቤት እመቤት ስብሰባ አሇ ተብሇው ስብሰባ ቦታ ይሄዲለ ከዚያ በአዲራሹ ውስጥ የመሇስን ፎቶእና ንግግሮቹ ስሙ ተባሌን ስንሰማ ምሳ ሰዓት ዯረሰ የምሳው ቦታ የት መሰሊችሁ ስሙ ይቅርባችሁ እኔ ጋራ ማሇቴ ነው በላሊ ጊዜ በሰፊው እነግራችኋሇሁ ከምሳ ቆይታ ቡና ተጠጠና ትንሽ እረፍት ቢጤ አዯረግን […]

Read More →
Latest

በየመን ስደተኛው ላይ ግፉ ቀጥሏል፡፡ ብልቱን የተቆረጠ፣ አይኑ የጠፋ፣ጆሮው የተቆረጠ፣ እግር እጃቸው የተሰበረ ልጆች ሀረጥ IOM ካምፕ ውስጥ ያለ ህክምና ይሰቃያሉ በግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  January 30, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በየመን ስደተኛው ላይ ግፉ ቀጥሏል፡፡ ብልቱን የተቆረጠ፣ አይኑ የጠፋ፣ጆሮው የተቆረጠ፣ እግር እጃቸው የተሰበረ ልጆች ሀረጥ IOM ካምፕ ውስጥ ያለ ህክምና ይሰቃያሉ በግሩም ተ/ሀይማኖት

ኢትዮጵያዊያን ሰደተኞች በአረብ ሀገር… በየመን ስደተኛው ላይ ግፉ ቀጥሏል፡፡ ብልቱን የተቆረጠ፣ አይኑ የጠፋ፣ጆሮው የተቆረጠ፣ እግር እጃቸው የተሰበረ ልጆች ሀረጥ IOM ካምፕ ውስጥ ያለ ህክምና ይሰቃያሉ በግሩም ተ/ሀይማኖት ዕለት ከዕለት በየመን ኢትዮጵያዊያን ስደተኛ ላይ የሚሰራው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊትና ግፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ኢትዮጵያዊያኑ ስደተኞች ወደ ሀገሬ የገቡት በየመን በኩል ነው እና ወደ ሀገራቸው ሳይሆን ወደ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ እግር ኳስና የደደሩት ችግሮቹ! በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

By   /  January 29, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ እግር ኳስና የደደሩት ችግሮቹ! በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

 (semnaworeq.)   የኢትዮጵያን አግር ኳስ በዋናነት የሚፈታተኑት ችግሮች ቁጥር ስፍር የላቸውም፡፡ ዋና ዋናዎቹን የስፖርቱን እንቅፋቶች ለማውሳትም ያህል እንሞክራለን፡፡ ችግሮቹን በሦስት ረድፍ ደርድሮ ማየቱ ይበጃል፡፡ የመጀመሪያውና ዋናው የፖለቲካውና የፖለቲከኞቹ ብልጣብልጥነት ስሜት ነው፡፡ ይህም ብልጣ ብልጥነት በአንደኛው የአፍሪካ ዋንጫ ወቅት ተንፀባርቆ ነበር፡፡ ሁለተኛው ችግር ደግሞ፣ የፌዴሬሽኑና የተጫዋቾቹ የብሔራዊ ስሜት የማጣት ችግር ነው፡፡ በሦስተኛ ደረጃም ተጠቃሽ የሚሆነው የስፖርት […]

Read More →
Latest

ሚሚ ስብሐቱ እና የሙታን ዲሞክራሲ! (በዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ)

By   /  January 29, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሚሚ ስብሐቱ እና የሙታን ዲሞክራሲ! (በዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ)

  የዚህ ጽሑፍ ዓላማ ሚሚ ስብሐቱና ጓደኞቿ “የጋዜጠኞች ክብ ጠረጴዛ” በተሰኘ ፕሮግራም እኔ ላይ ለሰነዘሩት ስድብ በዋናነት መልስ ለመስጠት ሳይሆን ዘለፋቸውን በሚካሄዱበት ሰዓት እግረ መንገዳችውን ባነሱት የፖለቲካ አተያይ ላይ ሒስ ለማቅረብ ነው፡፡ ይህንንም እንድል ያስገደደኝ እኔ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ዝግጅት ክፍል ተደውሎ ለቀረበልኝ ጥያቄ በሰጠሁት መልስ ላይ ወይም ባነሳሁት ሐሳብ ላይ ትችት በማቅረብ ፈንታ በእኔ […]

Read More →
Latest

“““ገዳይ እና ሟች ከወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ)

By   /  January 26, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “““ገዳይ እና ሟች ከወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ)

wosenseged1 ይህንን ፅሁፍ ለማዘጋጀት ያሰብኩት ከሳምንት በፊት ነበር፡፡ “ለነገ ይደር” ብዬ አዘገሁት፡፡ እንዲያም ሆኖ ሀሳቡ ሽው ባለኝ ጊዜ፣ ሰአንድ ወጥ በመቆጨት ስሜት “ገዳይ እና ሟች” በሚል ርዕስ የከተብኩት ግጥም ነበር ቀድሞ ወደ ህሊናዬ የመጣው፡፡ግጥሙ ዘለግ ያለ ቢሆንም፣ የብዙዎችን ስሜት የነካ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በመድረክ ላይ ሳነበው የተቀረፅኩትም ባህርማዶ ተሻግሮ ተደምጧል መሰለኝ፡-እንደተነገረኝ፡፡ ለዚህ ዘለግ ያለግጥም ብርታትና ጉልበት የሆነው […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያን አትሌቶች በድል ተቀዳጁ

By   /  January 25, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያን አትሌቶች በድል ተቀዳጁ

በዛሬው እለት በተከናወነው ዱባይ ማራቶን ላይ የኢትዮጵያውያን አትሌቶች በደረጃ በወንዶች ከአንድ እስከ ሶስት በደረጃ የወጡ ሲሆን በሴቶች ደግሞ አንድ እና ሁለተኛ ደረጃን ይዘዋል ።ሊሊሳ ዲሳሳ ግማሽ ማይል ሲቀረው ከሃገሩ ልጅ ከብርሃኑሽፈራው ቀድሞ የወሰደው ሲሆን 2፡04፡45 ሲያጠናቅቅ የዱባይ መሬት በደስታ ጩኸቷን አሰምታለች በማለት የሚድል ኢስት  ዘጋቢያችን ሃረግህ ተሰማ ከስፍራው ገልጻለች ።ሊሊሳ ዲሳሳ ለረጂም ርቀት ብርሃኑ ሽፈራውን […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ መንግስት “የወያኔ ባንዲራ ብቻ በስታዲየም እንዲውለበለብ ፍቃድ ጠየቀ ቴዲ አፍሮም የኔ ጉዳይ የተሰራው ሪፖርት የሃሰት ነው ብሎአል ።

By   /  January 25, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ መንግስት “የወያኔ ባንዲራ ብቻ በስታዲየም እንዲውለበለብ ፍቃድ ጠየቀ ቴዲ አፍሮም የኔ ጉዳይ የተሰራው ሪፖርት የሃሰት ነው ብሎአል ።

በዚህ ባሳለፍ ነው ሳምንት በተደለደለው የጨዋታ መደብ መሰረት ዛምቢያ እና ናጀሪያ በሚያደርጉት ጨዋታ እና ቡርኪናፋሶ ከኢትዮጵያ የሚያደርጉትን ፈታኝ ውድድር በደጋፊዎቻቸው መካከል ቅሬታ እንዲደረግ እየተደረገ መሆኑን ከስፍራው ያለው የማለዳ ታይምስ ሪፖርተር ዘግቦአል ። በአሁን ሰአት በስታዲየሙ በር ላይ በሰልፍ የዛምቢያን እና የናይጀሪያን ቡድን ለመደገፍ የሚታደመው የኢትዮጵያ ህዝብ የቀድሞውን ባንዲራ በመያዝ ለመግባት ቢሞክር ይዛችሁ አትገቡም በማለት በስታዲየሙ […]

Read More →
Latest

Discussing Ethiopia’s Ethnic Nationalism and Ethnic Conflicts (Fekade Shewakena)

By   /  January 25, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Discussing Ethiopia’s Ethnic Nationalism and Ethnic Conflicts (Fekade Shewakena)

Discussing Ethiopia’s Ethnic Nationalism and Ethnic Conflicts (Fekade Shewakena) By Fekade Shewakena Over the last couple of weeks, particularly following news that the US Federal Bureau of Investigation (FBI) foiled an assassination plot against Ato Abebe Gelaw, a journalist and political activist who heckled Meles Zenawi at a heads of states meeting in Washington DC […]

Read More →
Latest

ዳዊት ከበደ ሚሚ ስብሀቱና የዘረ ፖለቲካ በይመር ይማም ከኒዎርክ

By   /  January 25, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዳዊት ከበደ ሚሚ ስብሀቱና የዘረ ፖለቲካ በይመር ይማም ከኒዎርክ

የዳዊት ከበደና ሚሚ ስብሀቱ victimization card ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ብዙ አስገራሚ ነገሮች እየሰማን ነው :: እንደአብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን ለረጅም ጊዜ ዝምታን ከመረጡ ግለሰቦች ውስጥም አንዱ ነበርኩ ነገር ግን ዝምታቸን እንደአለማወቅና ሞኝነት እየተቆጠረ እየመጣ ስለመሰለኝና እንዲሁም ማፈርን የማያቁት ዘረጆች ይባስ በለውም እንደተበዳይ እየመሰሉ ሌላውን ሲሳደቡና ሲዘልፉ በመመልከቴ የበኩሌን ለማለት ወደድኩ ::ሰሞኑን እውነትን ለምን ለህዝብ ተናገራቹ በሚል ምክንያት ከሰብአዊ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar