www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 72
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 72
Latest

አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚነት ተወገዱ

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚነት ተወገዱ

የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ሥራ አስፈጻሚነት ተነስተው በተራ አባልነት እንዲቀጥሉ ድርጅቱ መወሰኑን ምንጮች ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ ከመስከረም 21 ቀን እስከ መስከረም 24 ቀን 2005 á‹“.ም. ባካሄደው ዓመታዊ ጉባዔው ላይ፣ በሟች እናታቸው መኖሪያ ላይ እያሠሩት ካለው መስጅድ ጋር በተያያዘ የተገመገሙት ሚኒስትር ጁነዲን፣ ከፍተኛ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸማቸውንና ካሉበት […]

Read More →
Latest

ለጋዜጠኛው መታሰቢያ (ከይግዛው እያሱ)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ለጋዜጠኛው መታሰቢያ (ከይግዛው እያሱ)

መታሰቢያነቱ ቃሊቲ እስር ቤት ለሚገኘው ለ”እውነት ” ተሟጋች ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ሌሎችም ፀሀፍት:- ቢታሰር ቢገረፍ ሲቃይ ቢበዛበት አጥላልተው አንቋሽሸው ምራቅ ቢተፉበት ከምንም ሳይቆጥረው ይህን ሁሉ እንግልት መጻፉን አይተውም ለቆመለት እውነት:: የሰማውን እና በአካል ያየውን ወይ መጽሀፍ አንብቦ ይበጃል ያለውን ለህዝብ ጀሮ ማድረስ ምርጫው ስለሆነ ራሱን አይወድም ሰው ለሰው  ከቆመ:: ሻማ ሆኖ ሊያልቅ በራሱ ወስኖ […]

Read More →
Latest

Bus overturns on NJ exit ramp; 19 hurt Seventh Day Adventists from Canada were reportedly on way to Brooklyn event

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Bus overturns on NJ exit ramp; 19 hurt Seventh Day Adventists from Canada were reportedly on way to Brooklyn event

updated 10/6/2012 2:24:22 PM ET WAYNE, N.J. — A tour bus from Canada carrying 57 people bound for a New York City church event overturned on a highway exit ramp in northern New Jersey and slid down an embankment early Saturday, injuring 19 who were aboard, authorities said. Some windows burst during the collision and the frames pinned […]

Read More →
Latest

ማራቶን ሩጫውን የራሳችን እናደርገዋለን (ኢትዮጵያን አትሌቶች)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ማራቶን ሩጫውን የራሳችን እናደርገዋለን (ኢትዮጵያን አትሌቶች)

በእሁድ ማለዳ የሚከናወነውን የቺካጎ ማራቶንን ለመሳተፍ ወደ ቺካጎ የተጓዙት ኢትዮጵያውያን አትሌቶችቻን በዘንድሮው አመት ከኬንያውያን አትሌቶች በይበልጥ ከፍተኛ የሆነ ልምምድ እና እንዲሁም ብዛት ያላቸውን አትሌቶች ይዘው እንደመጡ ገልጸዋል ፣በዛሬው እለት የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ከስፍራው ካናገራቸው መካከል አትሌት ሊሊሳ ባይሳ እንደገለጸው ከሆነ ከባለፈው አመትም ሆነ ከካቻምናው በላይ ዘንድሮ በአቋምም በብቃትም ብዛት ያላቸው አትሌቶችን ይዘን ቀርበናል ድሉ የእኛ ይሆናል […]

Read More →
Latest

50 Things That Kill Brain Cells

By   /  October 6, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on 50 Things That Kill Brain Cells

1) Sniffing paint — Yes, sniffing paint will give you a “high” for awhile, but it can really inflict severe brain damage. Avoid inhalants like paint and keep your brain cells healthy. Even worse than just killing your brain cells is the fact that sniffing paint has the potential to kill you — even on your […]

Read More →
Latest

የ21ኛው ክፍለ ዘመን ይሁዲ (ከማተቤ መለሰ ተሰማ)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የ21ኛው ክፍለ ዘመን ይሁዲ (ከማተቤ መለሰ ተሰማ)

  በ20ኛው ክፍለ ዘመን የአርያንን ዘር በዓለም ላይ ማንገስን ሰነቆ የተነሳው የጀርመኑ ናዚ፡ በይሁዲያዊያን ላይ የፈጸመው የዘር ማጥፋት ሰቆቃ ዛሪ ድረስ የዓለምን ህዝብ ሲያሳዝን ይገኛል። አሁን በ21ኛው ክፍለዘመን ደግሞ ወያኔ የአማረኛ ቋንቋ ተናጋሪና የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታይ የሆነውን ኢትዮጵያውያን ከምድረገጽ ለማስወገድ እንደ ያኔው ናዚ ዘግናኝ ድርጊት በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የጥፋት ዘመቻ በአጋጣሚ የተከሰተ ሳይሆን […]

Read More →
Latest

ከፖለቲካ ፍጥጫው በስተጀርባ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፖለቲካ ፍጥጫው በስተጀርባ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

በገዢው ሰፈር ጎራ ለይቶ ከተለኮሰው የቡድን ፖለቲካዊ ፍጥጫ እና ሴራ ጀርባ  አገር እና ህዝብን የሚጎዳ አደገኛ ተግባር በግልጽ እና በስውር እየተካሄደ እንዳለ ከተለያዩ የፓርቲው ምንጮች የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ ። በተለይ በብአዴን እና በህወሃት ቱባ አመራሮች መካከል ስር ሰዶ የቆየው እና የአቶ መለስን ህልፈት ተከትሎ ያገረሸው የውስጥ ሽኩቻ ሁለት ቡድኖች የሃይል አሰላለፋቸውን ለማጠናከር «ይረዱናል » የሚሏቸውን […]

Read More →
Latest

አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን By Temesgen Desalegn

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን By Temesgen Desalegn

By Temesgen Desalegn አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን ፍትህ መታተም ካቆመች ሶስት ወር አለፏታል፡፡ የተቋረጠውን ህትመት ለማስቀጠልም ለወራት ጣርን ግና ‹‹ፍትህ ጋዜጣ›› በሚል ለመመለስ ዛሬም ድረስ አልቻልንም፤ ጥርታችን ነገም ይቀጥላል፤ በዚህ መካከል የተላያዩ አመራጮችን ስናፈላልግ ስለነበረ አራት ጊዜ ታትሞ የተቋረጠ ‹‹አዲስ ታይምስ›› የተሰኘ መፅሄት አገኘን፣ ከተደጋጋሚ ድርድር በኋላ መፅሄቱ በፍትህ አሳታሚ ስር ይጠቃለል ዘንድ ከመግባባት […]

Read More →
Latest

Police: Pa. Prosecutor, Wife Abused Ethiopian Kids

By   /  October 6, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Police: Pa. Prosecutor, Wife Abused Ethiopian Kids

PITTSBURGH October 5, 2012 (AP) A Pennsylvania prosecutor and his wife severely mistreated their adoptedEthiopian children — their 6-year-old boy who a doctor found malnourished and had skin lesions and an 18-month-old girl who had signs of multiple skull fractures, county police said. Deputy Attorney General Douglas Barbour, who works out of the Pittsburgh office, and […]

Read More →
Latest

Ethiopia briefly detains Voice of America correspondent

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia briefly detains Voice of America correspondent

CPJ   Nairobi, October 5, 2012-Ethiopian authorities should halt their harassment of journalists covering the country’s Muslim community and their intimidation of citizens who have tried to speak to reporters about sensitive religious, ethnic, and political issues, the Committee to Protect Journalists said today. Police in the capital, Addis Ababa, briefly detained Marthe Van Der […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar