www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 85
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 85
Latest

ይድረስ ለተክለሚካኤል አበበ፡ የነጻ ጋዜጣ መለኪያው ላንተ ምንድን ነው?

By   /  September 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለተክለሚካኤል አበበ፡ የነጻ ጋዜጣ መለኪያው ላንተ ምንድን ነው?

ከሮቤል ሔኖክ ይህን ጽሁፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ከሰሞኑ በኢሳት ራድዮ ላይ የምሰማው ማስታወቂያ እያስገረመኝ ነው። በቅድሚያ ለራሱ ለማስታወቂያው አንባቢው በግል ኢሜይሉ ልልክለት አሰብኩና በኋላ ላይ ሳስበው ሕዝብ የሰማው ማስታወቂያ ስለሆነ የኔም ምላሽ በግልጽ ቢሆን መረጥኩኝ። በኢሳት ራድዮ ላይ ከሰሞኑ የሚሰማው ማስታወቂያ እንደ ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ባልደረባነቴ የፈጠረብኝ ስሜት የሚያሸማቅቅ ነበር። ራድዮው የአንድነት ፓርቲ ልሳን የሆነውን “ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን” በሰሜን አሜሪካ የምትታተም ብቸኛዋ ነጻ ጋዜጣ ሲል ይገልጻታል። ብቸኛዋ ሲል እንግዲህ ሌላ ነጻ ጋዜጣ የለም ማለቱ ነው የማስታወቂያው አንባቢ ተክለሚካኤል አበበ። በቅድሚያ […]

Read More →
Latest

ከመለስ የተላከ ደብዳቤ

By   /  September 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከመለስ የተላከ ደብዳቤ

ከመለስ  የተላከ  ደብዳቤ ለውድ ተጋዳላይ ጎደኞቼና ዘመዶቼ እንደምን አላችሁ፤ አኔ እግዚአብሄር ይመስገን ደህና ነኝ;; ያእግዚአብሄርን ስም ጠራህ ትሉኝ ይሆናል ግምገማ ስላለ ነው;; መቼም ድንገት በመሄዴ እንደ ደነገጣችሁና እንደ ተረበሻችሁ አባ ጻውሎስ ነገሩኝ፤ በመንፈስ ከኔጋር ልትተባበሩ በስጋ አጥምቄአችሗለሁና ሁሌም መንፈሴ ከናንተ ጋር ነው;;የኔን ቦታ የሚተካ ሰው ውስጣችሁ እንደሌለ አውቃለሁ;; በዚህም ምክንያት ሀያ አንድ አመት ለናንተ መኖሬን […]

Read More →
Latest

ልዩነቶቻችን በሠለጠነ መንገድ የሚስተናገዱበት ሥርዓት ሊመቻች ይገባል(በስዬ አብረሃ)

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ልዩነቶቻችን በሠለጠነ መንገድ የሚስተናገዱበት ሥርዓት ሊመቻች ይገባል(በስዬ አብረሃ)

የአቶ መለስ ሕልፈተ ሕይወት ይፋ ሆኖ አስከሬኑ ቦሌ ደረሰ ሲባል የአዲስ አበባ ሕዝብ በድንጤና በሐዘን፣ የክረምቱ ዶፍ እየወረደበት አስከሬኑን ቤተ መንግሥቱ ድረስ አድርሶታል፡፡ አስከሬኑ ከገባ ከአሥራ ሁለት ቀን በኋላ ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዝብም እርሙን አውጥቷል፡፡ በአቶ መለስ ሕልፈተ ሞት የተሰማኝን ሐዘን ቀደም ብዬ የገለጽኩ ቢሆንም፣ አሁንም ለቤተሰቡ መጽናናትን እመኛለሁ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በይቅርታ እንዲቀበለውም እመኝለታለሁ፡፡እንግዲህ […]

Read More →
Latest

የአላሙዲን ቀኝ እጃቸው መለስ ነበር ግራ እጃቸውን አፋልጉ

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአላሙዲን ቀኝ እጃቸው መለስ ነበር ግራ እጃቸውን አፋልጉ

ፃፈ በወፉ የጠቅላይ ሚንስትሩ አስክሬን ወደ ኢትዮጲያ አዲስ አበባ በገባ ጊዜ የመለስም፣ የወያኔም ፣የኢህአዴግም፣ የስርዓቱም ደጋፊ ምሰሶ የነበሩት ታላቅ ሰው በአካባቢው አለመታየታቸውያሳሰበው ታላቁ የኢትዮጲያ ህዝብ ሌላ እሬሳ ደግሞ ይመጣ ይሆን በማለት በፍርሃት አስክሬናቸው ይሆን የሚመጣው እያለ ሲጠብቅ ከብዙ ቀናት በኋላ በተሌቪዥን ብቅ ብለው የወንድማቸውን የመለስን ሞት ቀኝ እጄን ነው ያጣሁትበማለት በጉምጉምታ ከመለስ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ሼሁ […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ ወቅቱ ወደፊት መራመጃ ነው ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በኢትዮጵያ ወቅቱ ወደፊት መራመጃ ነው ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

በኢትዮጵያ ወቅቱ መጥረቢያውን ቀብሮ ወደፊት መራጃ ነው፡፡ ኔልሰን ማንዴላ እንዳስተማሩት ‹‹ከጠላትህ ጋር ሰላምን መመስረት ከፈለግህ፤ከጠላትህ ጋር አብረህ መስራት አለብህ በዚህን  ጊዜ ጠላትህ አጋርህ ይሆናል፡፡›› እኔ ደግሞ ትንሽ ላክልበትና፤ጠላትህ ወዳጅህና ተባባሪህ ይሆናል፡፡ከታሪክ እንዳየነው፤ ብሔራዊ አሜሪካኖች (አሜሪካን ኢንዲያንስ) በመሃከላቸ ሰላምን ሲፈጥሩ፤መጥረቢያቸውን፤ መቁረጫቸውን በመሬት ውስጥ ይቀብሩታል:: ይህም በመሃላቸው ተነስቶ የነበረውን አለመግባባት መቋጨቱን ማረጋገጫ ነው፡፡ዛሬ ለኢትዮጵያውያን ሁሉ ያንን የጎሳ […]

Read More →
Latest

African leaders overstaying their welcome: Former Ethiopian PM

By   /  September 17, 2012  /  AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on African leaders overstaying their welcome: Former Ethiopian PM

Some African leaders are overstaying their welcome in office. Courtesy #DStv403 JOHANNESBURG – Former Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn says some African leaders are overstaying their welcome in office. Desalegn says Africa still has a long way to go in benefitting from democracy. “We have worrisome issues we have leaders who stay in power for […]

Read More →
Latest

ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።

ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።                                                           የአዋጁን እንግሊዘኛ ኮፒ እስቲ እዩት! […]

Read More →
Latest

በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ( በግሩም ተ/ሀይማኖት )

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ( በግሩም ተ/ሀይማኖት )

በየመን ሁለት ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ታሰሩ፣ ቤቴ ሌሊቱን ሲፈተሽ አደረ በግሩም ተ/ሀይማኖት ኢትዮጵያ ውስጥ ባለው የአትሌቲክስ ፊዴሬሽን ችግር ምክንያት በርካታ አትሌቶቸ በየሀገሩ መሰደዳቸው የሚታወቅ ነው፡፡ አትሌት ከበደ ይልማ ከእነዚህ አትሌቶች መካከል አንዱ ነው፡፡ የመን በከፍተኛ ችግር ውስጥ ስለገባ መርዳት አለመቻሌ በቁጭት ያርመጠምጠኛል፡፡ ትሬኒንግ ሰርቶ የሚበላው ከማጣት ጀምሮ ብዙ ስቃይ ስለደረሰበት በቪዲዮ የተደገፈ ቃለ-ምልልስ አድርጌለት ለተለያዩ መገናኛ […]

Read More →
Latest

Kenya Tana Delta massacres raise election violence fear

By   /  September 17, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Kenya Tana Delta massacres raise election violence fear

Jamila is a survivor of a machete attack on the village of Kilelengwani Continue reading the main story Related Stories Kenyan MP charged over violence Kenya curfew after ethnic clashes Kenya ethnic clashes kill 30 Deadly clashes in Kenya have raised fears that elections in March could again be violent as politicians exploit tribal rivalries, […]

Read More →
Latest

Nevadan at Work: Ethiopian finds freedom on airwaves of Las Vegas

By   /  September 17, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Nevadan at Work: Ethiopian finds freedom on airwaves of Las Vegas

LISA WRIGHT/LAS VEGAS REVIEW-JOURNAL Habtamu Assefa Seme started Hiber Ethiopian Radio in 2009, two years after coming to Las Vegas. It airs Sundays on KRLV-AM (1340). » Buy this photo Enlarge LISA WRIGHT/LAS VEGAS REVIEW-JOURNAL Habtamu Assefa Seme started Hiber Ethiopian Radio in 2009, two years after coming to Las Vegas. It airs Sundays on KRLV-AM (1340). » Buy this photo […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar