www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 84
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 84
Latest

በደሴ ከተማ ውስጥ በመከላከያ ሰራዊት ህዝቡን ሲያሰቃዩት ቪዲዮ የሚያሳይ ደረሰን

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በደሴ ከተማ ውስጥ በመከላከያ ሰራዊት ህዝቡን ሲያሰቃዩት የሚያሳይ ደረሰን የሙስሊሞቹ እንቅስቃሴን አስመልክቶ በወያኔ ወታደሮች የሚደረገው ግፍ እየከፋ መጥቶአል ።በቪዲዮው ላይ የሚያሳየው በጣም ጭካኔ የተሞላበት እንደሆነ የሚያሳይ ነው ።ይበልጡኑ ህዝቡን እለህ ውስጥ ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል ።ንጹሃን ዜጎችን ማሰቃየቱ እና ለመግደል ወይንም ለማሰር የሚያደርጉት ጭካኔያዊ ግፍ እየተባባሰ መምጣቱ ለአቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ አጣብቂኝ ውስጥ እንደሚከታቸው መታወቅ አለበት ።በአሁኑ […]

Read More →
Latest

Vigil in DC honors Ethiopian blogger Eskinder Nega

By   /  September 20, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Vigil in DC honors Ethiopian blogger Eskinder Nega

source CPJ By Kassahun Addis/CPJ Guest Blogger People gather at a candlelight vigil to commemorate the first anniversary of the arrest of imprisoned blogger Eskinder Nega. (George Newcomb) Writer, journalist, blogger, and free speech activist Eskinder Nega, the 2012 recipient of PEN American Center’s Freedom to Write Award, lived in Washington, D.C., before returning to his native Ethiopia to start one of […]

Read More →
Latest

በነ እስክንድር ላይ አስገራሚ ውሳኔ ተላለፈ።በውርስ ያገኘው ቤት እንዲነጠቅ ተብሏል ዘገባው የደረጀ ሃብተወልድ ነው !

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በነ እስክንድር ላይ አስገራሚ ውሳኔ ተላለፈ። 1-እስክንድር ነጋ ፦በስሙ ተመዘገበ ባለ አንድ ፎቅ ቤት እና <<በውርስ ከቤተሰቡ ያገኘው ‘ግራውንድ ፕላስ ቱ’ ቤት 2-አንዷለም አራጌ በስሙ የተመዘገበ አንድ መኪና እና 3-አበበ በለው በሚስቱ ስም የተመዘገበ <<ግራውንድ ፕላስ ዋን>> ቤት እንዲታገድ ተብሎ ነው ውሳኔ የተላለፈው። ስለማውቀው ልናገር፦ በጣም የሚገርመው ነገር፤ እስክንድር ነጋ እናቱ ከማረፋቸው በፊት ቤታቸውን ሲያወርሱት፦” […]

Read More →
Latest

ኢሕአዴግ የመንግሥት ኃላፊዎችን የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት ገደበ ከመለስ ዜናዊ ሞት በኋላ የስልጣን ጭላንጭሉ የደከመበት ይመስላል

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

•    አቶ ኃይለ ማርያም ዓርብ በፓርላማ ሹመታቸው ይፀድቃል በዘካሪያስ ስንታየሁ source  (reporter ) በኢሕአዴግ በወጣው የመተካካት ፖሊሲ መሠረት የመንግሥት ኃላፊዎች የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት መገደቡ ተገለጸ፡፡ በመሆኑም ኢሕአዴግ ከሁለት ዓመት በፊት ይፋ ባደረገው የመተካካት ፖሊሲው የጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች የሥልጣን ዘመን ሁለት የምርጫ ዘመን መሆኑ ታውቋል፡፡ ባለፈው ቅዳሜ ምሽት የኢሕአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባን አስመልክቶ መግለጫ […]

Read More →
Latest

ህወሃት አባይ ወልዱን ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮንን ምክትል አድርጎ መረጠ

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ህወሃት አባይ ወልዱን ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮንን ምክትል አድርጎ መረጠ

ምንጭ (ኢ.ኤም.ኤፍ) የህወሃት ሊቀመንበር የነበረው አቶ መለስ ዜናዊ ካረፈ በኋላ፤ ህወሃት እና ኢህአዴግ ሊቀመንበር ሳይኖረው መቆየቱ ይታወሳል። ኢህአዴግ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሊቀ መንበር አድርጎ ሲመርጥ፤ ህወሃት (ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ) ግን ያለ ሊቀመንበር ነበር የሰነበተው። ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የህወሃት ስብሰባ፤ አባይ ወልዱ ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ደግሞ የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ሆኖ ተመርጧል። New TPLF leaders: […]

Read More →
Latest

“እኛ የኤርትራን መንግስት ወደ መንደር ደረጃ የወረደ መንግስት አድርገን ነው የምናየው::የማይታይበት ምክንያት ህወሓት በአፄ ምኒልክና እና በደርግ እንዲሁም በአፄ ኃይለስላሴ የነበረውን ሥርዓት አምርሮ ሲታገል የቆየው የህወሓት ስርወ መንግሰትን ለመፍጠር አይደለም። “አቶ በረከት

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on “እኛ የኤርትራን መንግስት ወደ መንደር ደረጃ የወረደ መንግስት አድርገን ነው የምናየው::የማይታይበት ምክንያት ህወሓት በአፄ ምኒልክና እና በደርግ እንዲሁም በአፄ ኃይለስላሴ የነበረውን ሥርዓት አምርሮ ሲታገል የቆየው የህወሓት ስርወ መንግሰትን ለመፍጠር አይደለም። “አቶ በረከት

አቶ በረከት ስምዖን በአቶ መለስ ዜናዊ ሞት ላይ እንዲህ ቢያለቅሱም፤ በሕወሓቶች ዘንድ ግን “የአዞ እንባ” ነው በሚል ጥርስ ውስጥ ገብተዋል። (ዘ-ሐበሻ) ለሕወሓቶች ስልጣን ማጣት ተጠያቂው በረከት ነው በሚል ጥርስ እንደተነከሰበት የሚነገርለት አቶ በረከት ስምዖን ሕወሓቶችን በየሚዲያው ላይ መግለጫ በመስጠት በማናደድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ እና አቶ ደመቀ መኮንን በኢሕአዴግ ውስጥ ያለውን ስልጣን ከያዙ […]

Read More →
Latest

በአማራ ክልሉ ተመራጭ እና በደቡቡ እምነት የላቸውምን?ኢህአዴግ በጥር ወር እንደገና የሊቃነ-መናብርት ምርጫ ያደርጋል ተባለ

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአማራ ክልሉ ተመራጭ እና በደቡቡ እምነት የላቸውምን?ኢህአዴግ በጥር ወር እንደገና የሊቃነ-መናብርት ምርጫ ያደርጋል ተባለ

የኢትዮጽያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን በመጪው ጥር ወር እንደሚያካሂድ ተጠቆመ። በዚሁ ጉባዔ ላይ የድርጅቱን ሊቀመንበር ጨምሮ የሥራ አስፈጻሚ አባላት ምርጫ የሚያካሄድ ሲሆን ሰሞኑን የተመረጡት የግንባሩ ሊቃነመናብርት በድጋሚ ከተመረጡ እንደሚቀጥሉ ታውቋል። ግንባሩ ሰምንተኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን በአዳማ በመስከረም ወር መጀመሪያ 2003 á‹“.ም ያካሄደ ሲሆን ከግንባሩ ጉባዔ አስቀድሞ አራቱ አባል ድርጅቶች በተናጠል ባካሄዱት ጉባዔ […]

Read More →
Latest

ኦህዴድ በኢሕአዴግ ሹመት ላይ ቁልፍ ቦታዎችን አጥቷል የሚለውን ለማጥራት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ተቀምጧል

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኦህዴድ በኢሕአዴግ ሹመት ላይ ቁልፍ ቦታዎችን አጥቷል የሚለውን ለማጥራት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ተቀምጧል

በዘሪሁን ሙሉጌታ (ሰንደቅ ጋዜጣ) የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) የስራ አስፈፃሚ አባላት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ማካሄድ ላይ ናቸው። የኦህዴድ የስራ አስፈፃሚ አባላት ስብሰባ ከኢህአዴግ የም/ቤት ስብሰባ በኋላ ወዲያውኑ እንዲካሄድ መደረጉ የተለያዩ ወገኖችን ትኩረት ስቧል። ኢህአዴግ መስከረም 4 እና 5 ቀን 2005 á‹“.ም ባካሄደው የም/ቤት ስብሰባው በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ምትክ አቶ ኃይለማርያም […]

Read More →
Latest

ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

በአሁኑ የአማራ ክልል መስተዳድር ስር የሚተዳደረው የክልሉ አስተዳደር በየጊዜው የከፋ አገዛዛዊ ስርአት እና ጭፍጨፋ ከመድረሱም በላይ ለከፍተኛ እልቂት  ተዳርጎአል ለዚህም ተጠያቂው የአማራ ክልል መስተዳድር ነው ይህም ሆኖ ሳለ  ክልል መስተዳድሩን በስሩ አድርጎ የሚያስተዳድረው እና እጁን ይዞ የሚያንቀሳቅሰው የወያኔ መንግስትም የዚሁ ድርጊት ተቋዳሽ ከመሆኑም በላይ ዋናው የድርጊቱ መርሃ ግብር ፈጣሪ እና ቀማሪ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል ።ሆኖም […]

Read More →
Latest

አይ አቦይ ስብሀት

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አይ አቦይ ስብሀት

                አይ አቦይ ስብሀት እስካሁን ባማራ ብሄርና ባኦርቶዶክስ ሀይማኖት ተከታዮች ተይዞ የነበረው ስልጣን አሁን አዙረንዋል ነው ያሉት? በጣም ይገርማል፤ መለስ ዜናዊ እንደርሶ ያለውን አዋቂ ይዞ ጭንቅላቱን ታሞ መሞት አይደለም እንደቻሌንጀር አለመፈንዳቱ ጠንካራ ሰው ነው;; ሲናገሩ እንኻ ምን ያህል እልህ እዳለብዎት ያስታውቃሉ፤ መስማማት እንዳልቻላችሁ እናውቃለን ሀይለማርያም መሀላችሁ አማካኘ አስማሚ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar