www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 30
Latest

Should they write or fight?

By   /  October 19, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Should they write or fight?

From left: Chinua Achebe, who supported secession in Biafra; Ngugi Wa Thiong’o, who captures the Mau Mau war in Dreams in a Time of War; Wole Soyinka who, armed with a pistol, once stormed a radio station to prevent an election loser from being announced the winner and Prof Ali Mazrui, who wrote the Trial […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላትን “እግዚአብሄር ኢትዮጵያን በበረከቱ ይጠብቃት” መባሉ አሳቃቸውያሳዝናል! (ደረጀ)

By   /  October 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ፓርላማ አባላትን “እግዚአብሄር ኢትዮጵያን በበረከቱ ይጠብቃት” መባሉ አሳቃቸውያሳዝናል! (ደረጀ)

የትናንቱን የፓርላማ ውሎ አላየሁትም ነበር። ስብሰባውን በኢቲቪ የተከታተለ ጓደኛዬ፤ ብቸኛው የተቃዋሚ ፓርቲ ተወካይ አቶ ግርማ ሰይፉ ንግግራቸውን ሲጨርሱ<< እግዚአብሔር ኢትዮጵያ ሀገራችንን በበረከት ይጎብኛት>> በማለታቸው አፈ-ጉባኤውን አባ ዱላን ጨምሮ የፓርላማ አባላቱ እንደሳቁ በፌስ ቡክ ገጹ አስነበበን ። “ በዚህ እንዴት ሊስቁ ይችላሉ?”ብዬ ቅሬታዬን ስገልጽ ሌለኛው ጓደኛዬ፦< ..የሳቁትኮ “..በበረከት ይጎብኛት” የሚለውን አባባል- ከአቶ በረከት ስምዖን ጋር አያይዘውት […]

Read More →
Latest

የሕወሓቱ የደህንነት አናት ጌታቸው አሰፋ HIV እያራቡ ነው ተብሎ ተከሰሱ ::

By   /  October 18, 2012  /  Ethiopia  /  4 Comments

(ምንሊክ ሳልሳዊ)   የሕወሓቱ  የደህንነት አናት ጌታቸው አሰፋ HIV ፖዘቲቭ ተብለው ከታወቀበት ከዚህ አመት መጀመሪያ ጀምሮ የተለያዩ ሴቶችን ወደ ቤታቸው እየወሰዱ እና ወደ ቢሮቸው እያመጡ በሽታዉን በማስፋፋት ላይ ናቸው ሲል አንድ የደህንነት ምንጭ ከ አዲስ አበባ ገለጠ:; ይህ ምንጭ እንዳለው ከሆነ አቶ ጌታቸው በጠባቂዎቻቸው እና በ ደላሎች አማካኝነት ከትምህርት ቤቶች ከቢሮዎች እንዲሁም ባለትዳሮችን እያስመጡ የወሲብ ብልግና […]

Read More →
Latest

የሃይለማርያምን እንቅስቃሴ በመቆጣጠር ረገድ ዋና ሃላፊነቱ የሚወድቀው፣ ህወሃት ላይ ነው።

By   /  October 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሃይለማርያምን እንቅስቃሴ በመቆጣጠር ረገድ ዋና ሃላፊነቱ የሚወድቀው፣ ህወሃት ላይ ነው።

(ምንሊክ ሳልሳዊ)ስለ ጌታቸው አሰፋ ወይም ደብረፅዮን ምንም ልፅፍ አልችልም። ጌታቸውን በቅርብ አላውቀውም። የአማረ አረጋዊ የቅርብ ጓደኛ ስለነበር፣ አንድ ሁለት ጊዜ በአጋጣሚ ቡና ጠጥተናል። ጌታቸው አሰፋ ነባር የህወሃት አመራር አባል ሲሆን፣ በአቅም ደረጃ ሲመዘን ከላይኛው የህወሃት አመራር አባል አንዱ መሆኑ የሚታወቅ ነው። ደብረፅዮንን በቅርብ አውቀው ነበር። ደርግ ከመውደቁ በፊት በሃገረሰላም የህወሃት ሬድዮ ጣቢያ በአንድ አካባቢ ነበርን። […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና!!መንግስት ለመጅሊስ አመራርነት በየወረዳዉ ተመርጠዎል የተባሉ ሙስሊሞችን በመጥራት ለሶስት ቀን የሚቆይ ስብሰባ እያካሄደ ነው

By   /  October 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና!!መንግስት ለመጅሊስ አመራርነት በየወረዳዉ ተመርጠዎል የተባሉ ሙስሊሞችን በመጥራት ለሶስት ቀን የሚቆይ ስብሰባ እያካሄደ ነው

 (ምንሊክ ሳልሳዊ)  መንግስት መገናኛ አሚቼ አካባቢ በሚገኝ አዳራሽ ዉስጥ ለመጅሊስ አመራርነት በየወረዳዉ ተመርጠዎል የተባሉ ሙስሊሞችን በመጥራት ለሶስት ቀን የሚቆይ ስብሰባ እያካሄደ እንደሚገኝ የዉስጥ ምንጮች አስታወቁ:: የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ባለስልጣናት, የፌደራል ፖሊስ አመራሮች እና የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች ስብሰባዉን እየመሩት እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል:: በዉይይቱም ላይ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ወርቅነህ ገበየዉ በመገኘት የሙስሊሙን ሰላማዊ ተቃዉሞ ህገ […]

Read More →
Latest

Ethiopia: What We Can Learn from Our Distance Runners

By   /  October 17, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia: What We Can Learn from Our Distance Runners

Ethiopia is known for the best and the worst. Ethiopia is known for the legendary hospitality and charm of its people, unrivalled beauty of its picturesque landscape, fabulous coffee and, of course, unbeatable distance runners. Ethiopia is also known as the epicenter of human rights abuses, citadel of press repression and home to the largest […]

Read More →
Latest

A WALK IN SUPPORT OF ETHIOPIAN WOMEN DOMESTIC WORKERS IN THE MIDDLE EAST COUNTRIES

By   /  October 16, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on A WALK IN SUPPORT OF ETHIOPIAN WOMEN DOMESTIC WORKERS IN THE MIDDLE EAST COUNTRIES

For Immediate Release October 8, 2012 A WALK IN SUPPORT OF ETHIOPIAN WOMEN DOMESTIC WORKERS IN THE MIDDLE EAST COUNTRIES The Center for the Rights of Ethiopian Women (CREW), an organization created to promote the rights of Ethiopian women worldwide, has organized a WALK to be held on October 20, 2012. The walk will originate […]

Read More →
Latest

ፓርላማው በስህተት ዲሞክራሲያዊ ሆኖ የዋለበት ቀን

By   /  October 15, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፓርላማው በስህተት ዲሞክራሲያዊ ሆኖ የዋለበት ቀን

በዚያው ሰሞን በተካሄደ አንድ የፓርላማ ስብሰባ ላይ ታዲያ፤ የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት፤ እንዲሁም የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት(ማለትም አዲስ ዘመን፣ኢትዮጵያን ሄራልድ፣ በሬሳ፣ አልዓለም..) ተጠሪነታቸው ለአዲሱ ማስታወቂያ ሚኒስትር እንዲሆን፤ በሌላ አገላለፅ አቶ በረከት እነዚህን ሚዲያዎች በቦርድ ሰብሳቢነት እንዲመሩ፤ የወቅቱ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሪት ነፃነት አስፋው ደግሞ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን በቦርድ ሰብሳቢነት እንዲመሩ የሚጠይቅ የሹመት ፕሮፖዛል በምክር ቤቱ የባህልና መገናኛ […]

Read More →
Latest

World Bank Support for “Development” by Force

By   /  October 11, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on World Bank Support for “Development” by Force

“Soldiers came and asked me why I refused to be relocated,” a 20-year-old Ethiopian told me in September at a refugee camp in Kenya. “Ojod,” not his real name, was still visibly shaken from the horror he had left behind: “They started beating me until my hands were broken… I ran to tell [my father] […]

Read More →
Latest

Ethiopia Earns 47.6 Bln Birr Loan, Aid in 2004 EC

By   /  October 11, 2012  /  AFRICA, WEST AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Earns 47.6 Bln Birr Loan, Aid in 2004 EC

Addis Ababa — The Ministry of Finance and Economic Development (MoFED) said the country has secured 47.6 billion birr in loans and aid during the last Ethiopian budget year. Ministry Public Relations and Information Director, Haji Ibsa, told WIC some 28.2 billion birr of the total sum was granted in the form of aid while the balance […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar