www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 33
Latest

የኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚና ሰባት ኃላፊዎች ከአገር እንዳይወጡ ታገዱ

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚና ሰባት ኃላፊዎች ከአገር እንዳይወጡ ታገዱ

-    ቃላቸውን ሰጥተው በ10 ሺሕ ብር ዋስ ተለቀዋል -    በተርሚናል ውስጥ ያሉ ሱቆች ጨረታ ጊዜ ማለፉ እያነጋገረ ነው በታምሩ ጽጌ ከዓመታት በፊት ወጥቶ ከነበረ ጨረታ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሽፈራው ዓለሙና ሌሎች ሰባት የድርጅቱ ከፍተኛ ኃላፊዎች ከአገር እንዳይወጡ መታገዳቸውን ምንጮች ገለጹ፡፡ ኃላፊዎቹ ከአገር እንዳይወጡ የታገዱት የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን […]

Read More →
Latest

የአቶ መለስ ፕሮጀክት ኢትዮጵያን ዘመናዊ ማድረግ ወይስ ማወላገድና ማዘበራረቅ ነበር ! (ፈቃዱ በቀለ)

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ መለስ ፕሮጀክት ኢትዮጵያን ዘመናዊ ማድረግ ወይስ ማወላገድና ማዘበራረቅ ነበር ! (ፈቃዱ በቀለ)

መግቢያ ይህች አጭር ጽሁፍ á‹¶/ር ቴዎድሮስ ኪሮስ በ Ethiopian Observer ላይ “Meles  Zenawi and the unfinished project of Ethiopian Modernity” በሚል ርዕስ ስር ያቀረቡትን አጭር ሀተታ፣ አቀራረቡ የቱን ያህል ከኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ፣ ከሳይንስና እንዲሁም ከአሰራር ስልት ጋር መጣጣሙን አለመጣጣሙን፣ የቱን ያህልስ ምሁራዊ ሀቀኝነት ያዘለና ያላዘለ መሆኑን ለመመርመር የቀረበ ትችታዊ መልስ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ ከረዥም ዐመታት ጀምሮ á‹¶/ር ቴዎድሮስ […]

Read More →
Latest

የአቶ መለስ መንግስት ልማታዊ ወይስ አጥፊ አገዛዝ ? (ፈቃዱ በቀለ)

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ መለስ መንግስት ልማታዊ ወይስ አጥፊ አገዛዝ ? (ፈቃዱ በቀለ)

መግቢያ በአቶ መለስ ዜናዊ የሚመራው የኢህአዴግ አገዛዝ ስልጣን ከጨበጠ ይኸው 21 ዐመት ሆነው። በዚህ ወደ አንድ ትውልድ የሚጠጋ የአገዛዝ ዘመን በአቶ በረከት ሰምኦን አገላለፅ „ኢህአዴግ ብዙ ውጣ ውረዶችን እንዳሳለፈና፣ ኢኮኖሚውም በአስተማማኝ መሰረት“ ላይ እንደቆመ አብስረውልናል። እንደሚሉን ከሆነና መንግስታቸውም ሊያሳምነን እንደሚሞክረው ይህ <በፀና መሰረት ላይ የቆመው ኢኮኖሚ> አገዛዛቸው መንግስት በሚከተለው „ለልማት አትኩሮ በሰጠው የኢኮኖሚ ፖሊሲ“ አማካይነት ነው። በሌላ አነጋገር […]

Read More →
Latest

ነፃነት፣ ዲሞክራሲና የኢኮኖሚ ዕድገት -እንዴትና ለማን እንዲሁም ምን ዐይነት የኢኮኖሚ ዕድገት-

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ነፃነት፣ ዲሞክራሲና የኢኮኖሚ ዕድገት -እንዴትና ለማን እንዲሁም ምን ዐይነት የኢኮኖሚ ዕድገት-

መግቢያ እንደ አ.አ 2012 በግንቦት ወር ከ9-11 ድረስ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ሁኔታ አስታኮ የተካሄደውን የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ላይ የቀረበውን የጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊን „ በዴሞክራሲና በኢኮኖሚ ዕድገት መሀከል ምንም ግኑኝነት የለም“ የሚለውን አቀራረብ በመተቸት በኢትዮ ሚዲያ ላይ የወጣውን የአቶ ኤፍሬም ማዴቦን ግሩም ትንተና ብዙዎቻችን ሳናነብ አንቀርም። በዕውነቱ አቶ ኤፍሬም ግዜ ወስዶ፣ ብዙም ሳይታሰብ ዝም ብሎ ከሆድ የወጣውን የአቶ መለስን […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያን ኣትሌት በቺካጎ ክብረ ወሰን ሰበሩ

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያን ኣትሌት በቺካጎ ክብረ ወሰን ሰበሩ

የኢትዮጵያ ኣትሌቶች በክብር ኣሸነፉ ከኣንድ እስከ ሶስት የወጡት ጸጋዬ ከበደ ፈይሳ ሊሊሳ አና ረጋሳ ጥላሁን ሲሆኑ ያሸነፉበት ርቀት  ፪፥0፬፫፰  ፣፫፥0፬፭፪ አና ፪፥0፭፪፰ ሲሆን ኣንድ አና ሁለት የወጡት ማራቶን ሩጮች የኣለም ክብረወሰንን መስበራቸው ክስፍራው የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ሪፖርቱን ኣቅርቦኣል ፥በዛሬው አለት ከማለዳው ፩፥፴ የተጀመረው ይሄው የሩጫ ውዽር ለኢትዮጵያን ኣትሌቶች ጥሩ አና ኣመቺ የኣየር ንብረት የነበረው ሲሆን […]

Read More →
Latest

Ethiopian sets course record for Chicago Marathon

By   /  October 7, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian sets course record for Chicago Marathon

BY FRANCINE KNOWLES AND STEFANO ESPOSITO Staff Reporters October 7, 2012 7:30AM Related Documents  Map: Marathon of Chicago neighborhoods Article Extras View Gallery Related Stories First-time marathoners beware of ‘Mount Roosevelt’ Chicago race is convenient, but Boston Marathon granddaddy of them all Chicago Marathon, 2012: ‘People have discovered running’ CTA increasing rail service for Chicago […]

Read More →
Latest

ኤጀንሲው የታላቁ ሩጫ ሀብት ለሌሎች ይተላለፋል እንጂ አይወረስም አለ

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኤጀንሲው የታላቁ ሩጫ ሀብት ለሌሎች ይተላለፋል እንጂ አይወረስም አለ

ሪፖርተር ሃይሌ ገብረ ስላሴ የተማመነበት ነገር አለን ? ወይስ እሱው እራሱ የካድሬ አባል ሆኖ ፈላጭ ቆራጭ ሆኖ ይሆን እንዲህ ደፍሮ የወያኔ አስተዳደርን ለመናገር የቻለው ካለበለዚያ ግን ይህንን የታላቁን ሩጫ ንብረት የተባለውን ይወረሳል ሲባል አሜን ብሎ ሊቀበል ይችል ይሆናል እንጂ አይወረስም ብሎ ጣቱን አይቀስርም ነበር ለማንኛውም ከሪፖርቱ አጠቃላይ ይዘቱን እንመልከት ።መልካም ንባብ ማለዳ ታይምስ ‹‹የታላቁ ሩጫ […]

Read More →
Latest

አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚነት ተወገዱ

By   /  October 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚነት ተወገዱ

የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስትሩ አቶ ጁነዲን ሳዶ ከኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦሕዴድ) ሥራ አስፈጻሚነት ተነስተው በተራ አባልነት እንዲቀጥሉ ድርጅቱ መወሰኑን ምንጮች ለሪፖርተር አስታወቁ፡፡ የኦሕዴድ ሥራ አስፈጻሚ ከመስከረም 21 ቀን እስከ መስከረም 24 ቀን 2005 á‹“.ም. ባካሄደው ዓመታዊ ጉባዔው ላይ፣ በሟች እናታቸው መኖሪያ ላይ እያሠሩት ካለው መስጅድ ጋር በተያያዘ የተገመገሙት ሚኒስትር ጁነዲን፣ ከፍተኛ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸማቸውንና ካሉበት […]

Read More →
Latest

ለጋዜጠኛው መታሰቢያ (ከይግዛው እያሱ)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ለጋዜጠኛው መታሰቢያ (ከይግዛው እያሱ)

መታሰቢያነቱ ቃሊቲ እስር ቤት ለሚገኘው ለ”እውነት ” ተሟጋች ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ እና ሌሎችም ፀሀፍት:- ቢታሰር ቢገረፍ ሲቃይ ቢበዛበት አጥላልተው አንቋሽሸው ምራቅ ቢተፉበት ከምንም ሳይቆጥረው ይህን ሁሉ እንግልት መጻፉን አይተውም ለቆመለት እውነት:: የሰማውን እና በአካል ያየውን ወይ መጽሀፍ አንብቦ ይበጃል ያለውን ለህዝብ ጀሮ ማድረስ ምርጫው ስለሆነ ራሱን አይወድም ሰው ለሰው  ከቆመ:: ሻማ ሆኖ ሊያልቅ በራሱ ወስኖ […]

Read More →
Latest

Bus overturns on NJ exit ramp; 19 hurt Seventh Day Adventists from Canada were reportedly on way to Brooklyn event

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Bus overturns on NJ exit ramp; 19 hurt Seventh Day Adventists from Canada were reportedly on way to Brooklyn event

updated 10/6/2012 2:24:22 PM ET WAYNE, N.J. — A tour bus from Canada carrying 57 people bound for a New York City church event overturned on a highway exit ramp in northern New Jersey and slid down an embankment early Saturday, injuring 19 who were aboard, authorities said. Some windows burst during the collision and the frames pinned […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar