www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 34
Latest

ማራቶን ሩጫውን የራሳችን እናደርገዋለን (ኢትዮጵያን አትሌቶች)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ማራቶን ሩጫውን የራሳችን እናደርገዋለን (ኢትዮጵያን አትሌቶች)

በእሁድ ማለዳ የሚከናወነውን የቺካጎ ማራቶንን ለመሳተፍ ወደ ቺካጎ የተጓዙት ኢትዮጵያውያን አትሌቶችቻን በዘንድሮው አመት ከኬንያውያን አትሌቶች በይበልጥ ከፍተኛ የሆነ ልምምድ እና እንዲሁም ብዛት ያላቸውን አትሌቶች ይዘው እንደመጡ ገልጸዋል ፣በዛሬው እለት የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ከስፍራው ካናገራቸው መካከል አትሌት ሊሊሳ ባይሳ እንደገለጸው ከሆነ ከባለፈው አመትም ሆነ ከካቻምናው በላይ ዘንድሮ በአቋምም በብቃትም ብዛት ያላቸው አትሌቶችን ይዘን ቀርበናል ድሉ የእኛ ይሆናል […]

Read More →
Latest

50 Things That Kill Brain Cells

By   /  October 6, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on 50 Things That Kill Brain Cells

1) Sniffing paint — Yes, sniffing paint will give you a “high” for awhile, but it can really inflict severe brain damage. Avoid inhalants like paint and keep your brain cells healthy. Even worse than just killing your brain cells is the fact that sniffing paint has the potential to kill you — even on your […]

Read More →
Latest

የ21ኛው ክፍለ ዘመን ይሁዲ (ከማተቤ መለሰ ተሰማ)

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የ21ኛው ክፍለ ዘመን ይሁዲ (ከማተቤ መለሰ ተሰማ)

  በ20ኛው ክፍለ ዘመን የአርያንን ዘር በዓለም ላይ ማንገስን ሰነቆ የተነሳው የጀርመኑ ናዚ፡ በይሁዲያዊያን ላይ የፈጸመው የዘር ማጥፋት ሰቆቃ ዛሪ ድረስ የዓለምን ህዝብ ሲያሳዝን ይገኛል። አሁን በ21ኛው ክፍለዘመን ደግሞ ወያኔ የአማረኛ ቋንቋ ተናጋሪና የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ተከታይ የሆነውን ኢትዮጵያውያን ከምድረገጽ ለማስወገድ እንደ ያኔው ናዚ ዘግናኝ ድርጊት በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የጥፋት ዘመቻ በአጋጣሚ የተከሰተ ሳይሆን […]

Read More →
Latest

ከፖለቲካ ፍጥጫው በስተጀርባ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፖለቲካ ፍጥጫው በስተጀርባ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

በገዢው ሰፈር ጎራ ለይቶ ከተለኮሰው የቡድን ፖለቲካዊ ፍጥጫ እና ሴራ ጀርባ  አገር እና ህዝብን የሚጎዳ አደገኛ ተግባር በግልጽ እና በስውር እየተካሄደ እንዳለ ከተለያዩ የፓርቲው ምንጮች የተገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ ። በተለይ በብአዴን እና በህወሃት ቱባ አመራሮች መካከል ስር ሰዶ የቆየው እና የአቶ መለስን ህልፈት ተከትሎ ያገረሸው የውስጥ ሽኩቻ ሁለት ቡድኖች የሃይል አሰላለፋቸውን ለማጠናከር «ይረዱናል » የሚሏቸውን […]

Read More →
Latest

አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን By Temesgen Desalegn

By   /  October 6, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን By Temesgen Desalegn

By Temesgen Desalegn አንባቢያን ሆይ! እኳንም በድጋሚ ተገናኘን ፍትህ መታተም ካቆመች ሶስት ወር አለፏታል፡፡ የተቋረጠውን ህትመት ለማስቀጠልም ለወራት ጣርን ግና ‹‹ፍትህ ጋዜጣ›› በሚል ለመመለስ ዛሬም ድረስ አልቻልንም፤ ጥርታችን ነገም ይቀጥላል፤ በዚህ መካከል የተላያዩ አመራጮችን ስናፈላልግ ስለነበረ አራት ጊዜ ታትሞ የተቋረጠ ‹‹አዲስ ታይምስ›› የተሰኘ መፅሄት አገኘን፣ ከተደጋጋሚ ድርድር በኋላ መፅሄቱ በፍትህ አሳታሚ ስር ይጠቃለል ዘንድ ከመግባባት […]

Read More →
Latest

Police: Pa. Prosecutor, Wife Abused Ethiopian Kids

By   /  October 6, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Police: Pa. Prosecutor, Wife Abused Ethiopian Kids

PITTSBURGH October 5, 2012 (AP) A Pennsylvania prosecutor and his wife severely mistreated their adoptedEthiopian children — their 6-year-old boy who a doctor found malnourished and had skin lesions and an 18-month-old girl who had signs of multiple skull fractures, county police said. Deputy Attorney General Douglas Barbour, who works out of the Pittsburgh office, and […]

Read More →
Latest

Ethiopia briefly detains Voice of America correspondent

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia briefly detains Voice of America correspondent

CPJ   Nairobi, October 5, 2012-Ethiopian authorities should halt their harassment of journalists covering the country’s Muslim community and their intimidation of citizens who have tried to speak to reporters about sensitive religious, ethnic, and political issues, the Committee to Protect Journalists said today. Police in the capital, Addis Ababa, briefly detained Marthe Van Der […]

Read More →
Latest

በመንግስት የሚመራው መጅሊስ የምርጫ ዘመቻ ሊያካሂድ ጥሪ አቀረበ

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በመንግስት የሚመራው መጅሊስ የምርጫ ዘመቻ ሊያካሂድ ጥሪ አቀረበ

የኢትዮጵያ የስልምና ጉዳዮች ተብሎ እየተጠራ ያለው እና በአሁን ሰአት በመንግስት ተተክቶ የሚሰራው የኡለማዎች ዋና የተሰኘው ጽ/ቤት  በፈትዋና  እና ዳእዋ ጥሪ ያቀረበ ሲሆን በየአምስት አመቱ የሚያደርገውን ምርጫ አስመልክቶ በአሁን ሰአት አዲስ አመራሮችን መምረጥ እንደምኢፈልግ ይጠቁማል ። ይህ ከፍተኛ ነቀፌታ የገጠመው መጅሊስ ከሙስሊሙ ህብረተሰብ በመለየት የመንግስትን የአመራር እርምጃ ተከትሎ የሚሰራ እና መንግስትን እንደ ጣኦት የሚያመልክ የውጭ የተልእኮ […]

Read More →
Latest

የክቡር አርቲስት ተስፋዬ አበበ (ፋዘር) 72ኛ ዓመት የልደት ቀን በዓል በብሄራዊ ቲያትር አዳረሽ በልዩ ድምቀት ይከበራል።

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የክቡር አርቲስት ተስፋዬ አበበ (ፋዘር) 72ኛ ዓመት የልደት ቀን በዓል በብሄራዊ ቲያትር አዳረሽ በልዩ ድምቀት ይከበራል።

በኪነጥበብ ህይወት ውስጥ አያሌ የኪነ-ጥበብ ባለ ሙያዎችን በማፍራት እና ለዘመናት አንቱ የተባሉ ስመ ጥር የኪነጥበብ ስራዎችን በመስራት በማፍራት የሚታወቁት አቶ ተስፋዬ አበበ (ፋዘር ) 72 አመታቸውን ለማክበር በዝግጅት ላይ እንደሚገኙ ከባልደረባችን ገጣሚ ሜሮን አባተ የደረሰን መረጃ ያመለክታል።ነገ ዕለተ ቅዳሜ ላለፉት 39 ዓመታት በርካታ የጥበብ ወዳጆችን ያለምንም ክፍያ በኪነት፣በትወና በድምጻዊነት እንዲሁም በተለያዩ ጥበብ ነክ ሙያዎች አሰልጥኖ ብቁ […]

Read More →
Latest

Germany looks to boost Ethiopia ties

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Germany looks to boost Ethiopia ties

Mohammad Awad | 5 October 2012 |  Germany wants to boost relations, cooperation withEthiopia. ADDIS ABABA: Ethiopia’s government has said that Germany is keen on boosting development cooperation with the East Africancountry. According to a press statement from the government here, Germany’s Ambassador to Ethiopia Lesilore Saires has said her country “will intensify its cooperation with […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar