www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 35
Latest

Ethiopia and Egypt remain between a river and a dam

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia and Egypt remain between a river and a dam

Mohammad Awad | 5 October 2012 Ethiopia and Egypt continue to struggle over Nile water resources. ADDIS ABABA: Top Ethiopia government officials have told Bikyamasr.com that they are looking at jumpstarting the massive Renaissance Dam project along the Nile River in an effort to increase water resources and energy for the East African country. The moves could threaten […]

Read More →
Latest

በነፃ ገበያ ዙሪያ የሚነፍሰው የተሳሳተ አመለካከት !(ፈቃዱ በቀለ)

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በነፃ ገበያ ዙሪያ የሚነፍሰው የተሳሳተ አመለካከት !(ፈቃዱ በቀለ)

በነፃ ገበያ ዙሪያ የሚነፍሰው የተሳሳተ አመለካከት ! የእነቶ መለስ ኢኮኖሚ የገበያ፣ የካፒታሊስት ወይስ ሌላ ኢኮኖሚ! በቅድሚያ ለዚህ ጽሁፌ መነሻ የሆነኝ፣ በአለፉት ሃያ ዐመታት በአገራችን ምድር የነፃ ገበያ ፖሊሲ ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ወዲህ በተሳሳተ መልክ የሚናፈሰውንና በአንዳንድ መጽሄቶች የሚወጣውን የተሳሳተ አመለካከት ለመዳሰስ ነው። በተለይም በገዢው መደብ አንዳንድ አባላት ወይም ሚኒስተሮች ስለ ነፃ ገበያ የተሳሳተ አባባል ስለሚነፍስ እንደዚህ ዐይነቱን የተዛነፈና የአንድን […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲካ የደሞክራሲ ጮራ ሰትወጣ – ከፕ/ር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፖለቲካ የደሞክራሲ ጮራ ሰትወጣ – ከፕ/ር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

በድጋሚ እውነት፤ሃይልን ለተነፈ ላለፉት በርካታ ዓመታት ስለሥልጣን ተጠቃሚዎች ዕውነትን ስናገር ነበር፡፡ የጦማሬ ገጼ መግቢያ መስመሩ ‹‹ለሰብአዊ መብት ተሟገት፡፡ ስለሥልጣን ተጠቃሚዎች እውነትን መስክር›› ነው የሚለው፡፡ ይህ ደሞ ልዩ ትርጉም ያለው፤ ጠንካራ ሞራልና ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ አላግባብ የሚጠቀሙበትን፤ ከመጠን በላይ ለሚተማመኑበት ኢሰብአዊ ድርጊት ማስገንዘቢያ የሆነ ስንኝ ነው፡፡ ለባለስልጣናት ነን ባዮች እውነትን መናገር፤ተናጋሪው በነዚህ ባለስልጣናት ላይ ስልጣናቸው የተዘረጋው […]

Read More →
Latest

ኦህዴድ በ“መደብ ትግል” መተላለቅ ጀመረ!

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኦህዴድ በ“መደብ ትግል” መተላለቅ ጀመረ!

ጎልጉል በኦህዴድና በህወሓት መካከል የነገሰው ልዩነት ይፋ የወጣው ዛሬ አይደለም። አርሲ ላይ ማዕከል አድርጎ የተደራጀውን የጁነዲንን ኦህዴድ አባዱላ ሙሉ በሙሉ ከናዱት በኋላ ከፈጣጠሩ ጀምሮ ሰንካ ያልተለየው ራሱ ኦህዴድ ውስጥ ውስጡን ሁለት ቦታ ተገምሶ ቆይቷል። በዘመነ “ህንፍሽፍሽ” ህወሓት ለሁለት በተሰነጠቀበት ወቅት “በህወሓት የውስጥ ጉዳይ ውስጥ ጣልቃ በመግባት መግለጫ አናወጣም” በማለታቸው ከድርጅትና ከሃላፊነታቸው ተባርረው በነበሩት ኩማ ደመቅሳ […]

Read More →
Latest

Egypt’s former airforce commander denies plan to sabotage Ethiopian dam

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Egypt’s former airforce commander denies plan to sabotage Ethiopian dam

GLOBAL INTELLIGENCE FILES Reda Hafez, a former commander of the Egyptian Air Force has denied accusations based on a recent wikileaks revelation of email threads belonging to the global intelligence firm Stratfor. “The claims made by Stratfor intelligence firm about a contingency plan to bomb or sabotage the Ethiopian Dam are unfounded,” former Commander of the Air Forces […]

Read More →
Latest

‹‹ነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን፡፡ ይህ ባህሪ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ያለ አይደለም፤መንግሥት አንዳንዴ ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው፤›› ሼክ አል አሙዲ

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን፡፡ ይህ ባህሪ ደግሞ በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ያለ አይደለም፤መንግሥት አንዳንዴ ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው፤›› ሼክ አል አሙዲ

ሼህ መሃመድ አላሙዲ በከፍተኛ ደረጃ ቀረጥ በመጠየቃቸው ሕወሃት ላይ ጥርስ ነክሰዋል:; ሁለመናቸውን ወድ ብኣዲን በመገልበጥ አዲስ የቢዝነስ ስልት ፈጥረዋል ::•    ነጋዴዎች ስንባል ቀጣፊዎች ነን•    መንግሥት ዓይኑን ቢጨፍንልን ጥሩ ነው •    መንግሥትን የንግዱን ነገር ለእኛ ይተውልን ሼክ መሐመድ አል አሙዲ በኢትዮጵያ ውስጥ መዋለ ነዋያቸውን ካፈሰሱባቸው ፕሮጀክቶች ትልቁ ያሉትን የጦሳ ብረታ ብረት ፋብሪካ ገንብቶ ለማስረከብ ከመረጡት የጣሊያን […]

Read More →
Latest

መንግሥት ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚከለክል ሕግ ሊያወጣ ነው:: ዝርዝር ይዘት ያለው ረቂቅ ሕግ ተዘጋጅቶ እየተጠና ነው ::

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on መንግሥት ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚከለክል ሕግ ሊያወጣ ነው:: ዝርዝር ይዘት ያለው ረቂቅ ሕግ ተዘጋጅቶ እየተጠና ነው ::

በአገሪቱ ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፉና ሃይማኖታዊ ግጭቶችን እየፈጠሩ ነው የሚባሉ ማናቸውም ሃይማኖታዊ መልዕክቶችን የሚያስተላልፉ ምስሎች፣ ጥቅሶች፣ ድምፅን የሚበክሉ የጐዳና ላይ ስብከቶችና መዝሙሮች፣ ከሕዝባዊ ቦታዎች የሚከለክል አዲስ ሕግ አውጥቶ በሥራ ላይ ለማዋል እየተንቀሳቀሰ መሆኑን መንግሥት አስታወቀ፡፡ ሃይማኖታዊ ጉዳዮች የሚመለከቱት የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ ሃይማኖት ጥልቅና ጥንቃቄ የሚያሻው ጉዳይ በመሆኑ፣ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በጥልቀት እየመረመረው መሆኑንም ገልጿል፡፡ […]

Read More →
Latest

አገራቸውን ጥለው በፈረጠጡት በወያኔው ባለስልጣን አቶ ጌታቸው በላይ ላይ ህወሃት እርምጃ እወስዳለሁ ሲል ገለጸ…..መክዳታቸውንም አመነ

By   /  October 5, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አገራቸውን ጥለው በፈረጠጡት በወያኔው ባለስልጣን አቶ ጌታቸው በላይ ላይ ህወሃት እርምጃ እወስዳለሁ ሲል ገለጸ…..መክዳታቸውንም አመነ

የግል ተቋማት ሠራተኞች የማኅበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው በላይ ከአገር እንደወጡ አለመመለሳቸውን ምንጮች ገለጹ፣ ኤጀንሲው በሥራ ገበታቸው ላይ በአጭር ቀን ውስጥ ካልተመለሱ ዕርምጃ እወስዳለሁ ብሏል፡፡ የቀድሞ የገቢዎች ሚኒስትር በመሆን ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ጌታቸው በላይ፣ በመቀጠልም የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕውሓት) ኢንዶውመንት የሆነው ኤፈርት ምክትል ሥራ አስፈጻሚ በመሆን እስከ ቅርብ ጊዜ አገልግለዋል፡፡ ከዓመት በፊት […]

Read More →
Latest

Stratfor sources reveal Egypt, Sudan contingency plans to secure Nile water resources

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Stratfor sources reveal Egypt, Sudan contingency plans to secure Nile water resources

Nile watershed topography Hundreds of millions of people in the Nile basin area depend on the Nile’s water.  Egypt, Sudan, Eritrea, Ethiopia, Uganda, the Democratic Republic of Congo, Rwanda, Kenya, Tanzania and Burundi (the ten “Nile basin countries”) all depend on this vital resource, but a 1929 treaty with the UK endowed Egypt with veto powers […]

Read More →
Latest

Stratfor’s investigation into Ethiopian airlines flight 409 crash

By   /  October 5, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Stratfor’s investigation into Ethiopian airlines flight 409 crash

On 25 January, 2010, 5 minutes after taking off from Beirut, Ethiopian Airlines flight 409 crashed into the Mediterranean Sea. On board were 82 passengers and 8 crew members en route to the capitol city of EthiopiaAddis Ababa; no survivors were found. Shortly afterwards, Lebanese Civil Aviations opened an investigation in to the crash. While the investigation was […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar