www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 47
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 47
Latest

ኢሕአዴግ የመንግሥት ኃላፊዎችን የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት ገደበ ከመለስ ዜናዊ ሞት በኋላ የስልጣን ጭላንጭሉ የደከመበት ይመስላል

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

•    አቶ ኃይለ ማርያም ዓርብ በፓርላማ ሹመታቸው ይፀድቃል በዘካሪያስ ስንታየሁ source  (reporter ) በኢሕአዴግ በወጣው የመተካካት ፖሊሲ መሠረት የመንግሥት ኃላፊዎች የሥልጣን ዘመን በአሥር ዓመት መገደቡ ተገለጸ፡፡ በመሆኑም ኢሕአዴግ ከሁለት ዓመት በፊት ይፋ ባደረገው የመተካካት ፖሊሲው የጠቅላይ ሚኒስትሩና የሚኒስትሮች የሥልጣን ዘመን ሁለት የምርጫ ዘመን መሆኑ ታውቋል፡፡ ባለፈው ቅዳሜ ምሽት የኢሕአዴግ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባን አስመልክቶ መግለጫ […]

Read More →
Latest

ህወሃት አባይ ወልዱን ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮንን ምክትል አድርጎ መረጠ

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ህወሃት አባይ ወልዱን ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮንን ምክትል አድርጎ መረጠ

ምንጭ (ኢ.ኤም.ኤፍ) የህወሃት ሊቀመንበር የነበረው አቶ መለስ ዜናዊ ካረፈ በኋላ፤ ህወሃት እና ኢህአዴግ ሊቀመንበር ሳይኖረው መቆየቱ ይታወሳል። ኢህአዴግ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሊቀ መንበር አድርጎ ሲመርጥ፤ ህወሃት (ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ) ግን ያለ ሊቀመንበር ነበር የሰነበተው። ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የህወሃት ስብሰባ፤ አባይ ወልዱ ሊቀመንበር፤ ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ደግሞ የህወሃት ምክትል ሊቀመንበር ሆኖ ተመርጧል። New TPLF leaders: […]

Read More →
Latest

“እኛ የኤርትራን መንግስት ወደ መንደር ደረጃ የወረደ መንግስት አድርገን ነው የምናየው::የማይታይበት ምክንያት ህወሓት በአፄ ምኒልክና እና በደርግ እንዲሁም በአፄ ኃይለስላሴ የነበረውን ሥርዓት አምርሮ ሲታገል የቆየው የህወሓት ስርወ መንግሰትን ለመፍጠር አይደለም። “አቶ በረከት

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on “እኛ የኤርትራን መንግስት ወደ መንደር ደረጃ የወረደ መንግስት አድርገን ነው የምናየው::የማይታይበት ምክንያት ህወሓት በአፄ ምኒልክና እና በደርግ እንዲሁም በአፄ ኃይለስላሴ የነበረውን ሥርዓት አምርሮ ሲታገል የቆየው የህወሓት ስርወ መንግሰትን ለመፍጠር አይደለም። “አቶ በረከት

አቶ በረከት ስምዖን በአቶ መለስ ዜናዊ ሞት ላይ እንዲህ ቢያለቅሱም፤ በሕወሓቶች ዘንድ ግን “የአዞ እንባ” ነው በሚል ጥርስ ውስጥ ገብተዋል። (ዘ-ሐበሻ) ለሕወሓቶች ስልጣን ማጣት ተጠያቂው በረከት ነው በሚል ጥርስ እንደተነከሰበት የሚነገርለት አቶ በረከት ስምዖን ሕወሓቶችን በየሚዲያው ላይ መግለጫ በመስጠት በማናደድ ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ። አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ እና አቶ ደመቀ መኮንን በኢሕአዴግ ውስጥ ያለውን ስልጣን ከያዙ […]

Read More →
Latest

በአማራ ክልሉ ተመራጭ እና በደቡቡ እምነት የላቸውምን?ኢህአዴግ በጥር ወር እንደገና የሊቃነ-መናብርት ምርጫ ያደርጋል ተባለ

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአማራ ክልሉ ተመራጭ እና በደቡቡ እምነት የላቸውምን?ኢህአዴግ በጥር ወር እንደገና የሊቃነ-መናብርት ምርጫ ያደርጋል ተባለ

የኢትዮጽያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ዘጠነኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን በመጪው ጥር ወር እንደሚያካሂድ ተጠቆመ። በዚሁ ጉባዔ ላይ የድርጅቱን ሊቀመንበር ጨምሮ የሥራ አስፈጻሚ አባላት ምርጫ የሚያካሄድ ሲሆን ሰሞኑን የተመረጡት የግንባሩ ሊቃነመናብርት በድጋሚ ከተመረጡ እንደሚቀጥሉ ታውቋል። ግንባሩ ሰምንተኛ ድርጅታዊ ጉባዔውን በአዳማ በመስከረም ወር መጀመሪያ 2003 á‹“.ም ያካሄደ ሲሆን ከግንባሩ ጉባዔ አስቀድሞ አራቱ አባል ድርጅቶች በተናጠል ባካሄዱት ጉባዔ […]

Read More →
Latest

ኦህዴድ በኢሕአዴግ ሹመት ላይ ቁልፍ ቦታዎችን አጥቷል የሚለውን ለማጥራት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ተቀምጧል

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኦህዴድ በኢሕአዴግ ሹመት ላይ ቁልፍ ቦታዎችን አጥቷል የሚለውን ለማጥራት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ተቀምጧል

በዘሪሁን ሙሉጌታ (ሰንደቅ ጋዜጣ) የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) የስራ አስፈፃሚ አባላት በአዲስ አበባ ዝግ ስብሰባ ማካሄድ ላይ ናቸው። የኦህዴድ የስራ አስፈፃሚ አባላት ስብሰባ ከኢህአዴግ የም/ቤት ስብሰባ በኋላ ወዲያውኑ እንዲካሄድ መደረጉ የተለያዩ ወገኖችን ትኩረት ስቧል። ኢህአዴግ መስከረም 4 እና 5 ቀን 2005 á‹“.ም ባካሄደው የም/ቤት ስብሰባው በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ምትክ አቶ ኃይለማርያም […]

Read More →
Latest

ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

በአሁኑ የአማራ ክልል መስተዳድር ስር የሚተዳደረው የክልሉ አስተዳደር በየጊዜው የከፋ አገዛዛዊ ስርአት እና ጭፍጨፋ ከመድረሱም በላይ ለከፍተኛ እልቂት  ተዳርጎአል ለዚህም ተጠያቂው የአማራ ክልል መስተዳድር ነው ይህም ሆኖ ሳለ  ክልል መስተዳድሩን በስሩ አድርጎ የሚያስተዳድረው እና እጁን ይዞ የሚያንቀሳቅሰው የወያኔ መንግስትም የዚሁ ድርጊት ተቋዳሽ ከመሆኑም በላይ ዋናው የድርጊቱ መርሃ ግብር ፈጣሪ እና ቀማሪ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል ።ሆኖም […]

Read More →
Latest

አይ አቦይ ስብሀት

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አይ አቦይ ስብሀት

                አይ አቦይ ስብሀት እስካሁን ባማራ ብሄርና ባኦርቶዶክስ ሀይማኖት ተከታዮች ተይዞ የነበረው ስልጣን አሁን አዙረንዋል ነው ያሉት? በጣም ይገርማል፤ መለስ ዜናዊ እንደርሶ ያለውን አዋቂ ይዞ ጭንቅላቱን ታሞ መሞት አይደለም እንደቻሌንጀር አለመፈንዳቱ ጠንካራ ሰው ነው;; ሲናገሩ እንኻ ምን ያህል እልህ እዳለብዎት ያስታውቃሉ፤ መስማማት እንዳልቻላችሁ እናውቃለን ሀይለማርያም መሀላችሁ አማካኘ አስማሚ […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለተክለሚካኤል አበበ፡ የነጻ ጋዜጣ መለኪያው ላንተ ምንድን ነው?

By   /  September 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለተክለሚካኤል አበበ፡ የነጻ ጋዜጣ መለኪያው ላንተ ምንድን ነው?

ከሮቤል ሔኖክ ይህን ጽሁፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ከሰሞኑ በኢሳት ራድዮ ላይ የምሰማው ማስታወቂያ እያስገረመኝ ነው። በቅድሚያ ለራሱ ለማስታወቂያው አንባቢው በግል ኢሜይሉ ልልክለት አሰብኩና በኋላ ላይ ሳስበው ሕዝብ የሰማው ማስታወቂያ ስለሆነ የኔም ምላሽ በግልጽ ቢሆን መረጥኩኝ። በኢሳት ራድዮ ላይ ከሰሞኑ የሚሰማው ማስታወቂያ እንደ ዘ-ሐበሻ ጋዜጣ ባልደረባነቴ የፈጠረብኝ ስሜት የሚያሸማቅቅ ነበር። ራድዮው የአንድነት ፓርቲ ልሳን የሆነውን “ፍኖተ ነጻነት ጋዜጣን” በሰሜን አሜሪካ የምትታተም ብቸኛዋ ነጻ ጋዜጣ ሲል ይገልጻታል። ብቸኛዋ ሲል እንግዲህ ሌላ ነጻ ጋዜጣ የለም ማለቱ ነው የማስታወቂያው አንባቢ ተክለሚካኤል አበበ። በቅድሚያ […]

Read More →
Latest

ከመለስ የተላከ ደብዳቤ

By   /  September 18, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከመለስ የተላከ ደብዳቤ

ከመለስ  የተላከ  ደብዳቤ ለውድ ተጋዳላይ ጎደኞቼና ዘመዶቼ እንደምን አላችሁ፤ አኔ እግዚአብሄር ይመስገን ደህና ነኝ;; ያእግዚአብሄርን ስም ጠራህ ትሉኝ ይሆናል ግምገማ ስላለ ነው;; መቼም ድንገት በመሄዴ እንደ ደነገጣችሁና እንደ ተረበሻችሁ አባ ጻውሎስ ነገሩኝ፤ በመንፈስ ከኔጋር ልትተባበሩ በስጋ አጥምቄአችሗለሁና ሁሌም መንፈሴ ከናንተ ጋር ነው;;የኔን ቦታ የሚተካ ሰው ውስጣችሁ እንደሌለ አውቃለሁ;; በዚህም ምክንያት ሀያ አንድ አመት ለናንተ መኖሬን […]

Read More →
Latest

ልዩነቶቻችን በሠለጠነ መንገድ የሚስተናገዱበት ሥርዓት ሊመቻች ይገባል(በስዬ አብረሃ)

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ልዩነቶቻችን በሠለጠነ መንገድ የሚስተናገዱበት ሥርዓት ሊመቻች ይገባል(በስዬ አብረሃ)

የአቶ መለስ ሕልፈተ ሕይወት ይፋ ሆኖ አስከሬኑ ቦሌ ደረሰ ሲባል የአዲስ አበባ ሕዝብ በድንጤና በሐዘን፣ የክረምቱ ዶፍ እየወረደበት አስከሬኑን ቤተ መንግሥቱ ድረስ አድርሶታል፡፡ አስከሬኑ ከገባ ከአሥራ ሁለት ቀን በኋላ ሥርዓተ ቀብሩ ተፈጽሟል፤ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዝብም እርሙን አውጥቷል፡፡ በአቶ መለስ ሕልፈተ ሞት የተሰማኝን ሐዘን ቀደም ብዬ የገለጽኩ ቢሆንም፣ አሁንም ለቤተሰቡ መጽናናትን እመኛለሁ፤ ፈጣሪ ነፍሱን በይቅርታ እንዲቀበለውም እመኝለታለሁ፡፡እንግዲህ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar