www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 46
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 46
Latest

ለህሌና እንደር

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ለህሌና እንደር

ለህሌና እንደር እኔ ምን ቸገረኝ ምን ጊዜም አልደላኝ ከእንግዲህ ተወልዶ ሰው ለሚሆን ይብላኝ:: እያልን እያዜምን ፀጥ ብለን እያየን ህዝባችን በግፍ ሲያልቅ ሁአላ ከሚቆጨን ወገን እንደሌለን አገር እንደሌለን ከምንቀር ተሰደን ያገባኛል ብለን ካለንብት ሆነን አምባገነን መንግስት ማስተናገድ ይብቃን:: “በቃ” እዚህ ላይ ያቁም ብለን ቃል እንግባ ድምጻችን ከፍ ብሎ ለዓለም ያስተጋባ:: አይኑን በጨው አጥቦ ብቅ ብቅ የሚለው […]

Read More →
Latest

ለለውጥ እንነሳ

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ለለውጥ እንነሳ

 ለለውጥእንነሳ ሰው ሚበላው አጥቶ ኑሮ እያማረረ ቀን ይወጣል ብሎ ጦም ውሎ ባደረ ለምን ዝም አልክ ተብሎ ነገር ተፈልጎ የወያኔ ጀሌ እርስ በእርስ ተከፋፍሎ ያደፈጠውን ሕዝብ ለመቀስቀስ ብሎ ሁከት ይጀምራል እውነት አስመስሎ:: ምን እንዳሰቡለት ሕዝቡም ጉዱን ሳያውቅ ፈጥኖ ይቀላቀላል ማንንም ሳይጠይቅ:: መሰሪው ወያኔ ሕዝቡን እነሳስቶ ሾለክ ሾለክ ይላል መሳተፉን ትቶ:: የሕዝቡ ቁጣ ግን ገንፍሎ ያይላል ተንበርክከን […]

Read More →
Latest

ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ?

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ?

በጎልጉል  please click here for more original documents to read ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ? ሰይጣንን መልዓክ፣ ገዳይንና ጨካኝን የሰላም መልእክተኛ ለማድረግ  ይህን ያህል መራወጥ ለምን አስፈለገ? ጥላቻንና ዘረኝነትን ዘርቶ እኔና እኔን የሚደግፉ ሁሉ ተመችቶናል አትንኩን እያለ ሰለ ዴሞክራስ፣ ስለ ሰላም እየሰበከ፣ በተግባር ግን ሺዎችን ያሰገደለና ሺዎችን ያስደበደበ፣ ሺዎችን እንዲሰቃዩ ያስደረገ፣ […]

Read More →
Latest

ለማንኛውም መለስ እንኳን ከስልጣን ወረዱ!አቤ ቶኪቻው

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለማንኛውም መለስ እንኳን ከስልጣን ወረዱ!አቤ ቶኪቻው

ይሄ ርዕስ የሚያበሳጫቸው በርካታ ወዳጆች አሉኝ። እንግዲህ ቻል አድርጉት ከማለት ውጪ ምንም ማድረግ አይቻልም። ባለፉት ሰሞናት ለቅሶው ገና በረድ አለለም ተብሎ ብዙ ሰው ስለ መለስ ለስለስ ሲል ነበር። አሁን ግን ለቅሶው አልቋል። መለስም እንደማይመለሱ ታውቋል። መለሳለሱም እንግዲህ ይበቃል። (ይቺ የግጥም አድባር በቃ ንግግሬን ሁሉ ግጥም አደረገችው እኮ! የፌስ ቡክ ወዳጆች “ሎል” ማለት ትችላላችሁ) አሁን ዕለት […]

Read More →
Latest

ኢታማዦር ሹም ሳሞራ የኑስ የሥልጣን መልቀቂያ አስገቡ

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢታማዦር ሹም ሳሞራ የኑስ የሥልጣን መልቀቂያ አስገቡ

(ዘ-ሐበሻ)የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ኢታማዦር ሹም የሆኑት ጄነራል ሳሞራ የኑስ የሥራ መልቀቂያ ማስገባታቸውን የኢሳት ቴሌቭዥን ዛሬ ዘገበ። አቶ መለስ ዜናዊ ከሌሉ ሳሞራ የኑስ መቆየት አይችሉም እየተባለ በሰፊው ሲነገርላቸው የቆዩት እኚሁ የመከላከያ ሠራዊት ኢታማዦር ሹም ለስልጣን መልቀቂያው ያቀረቡት ምክንያት “በቃኝ! ደከመኝ” የሚል ነው ሲል ኢሳት ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል። መንግስት ሰሞኑን ለጀነራሎች ሹመት ሲሰጥ በሕወሓት ክፍፍል ወቅት ከነስዬ አብርሃ ጋር አብረው […]

Read More →
Latest

The iPhone 5 Scores Well, With a Quibble By DAVID POGUE | New York Times

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on The iPhone 5 Scores Well, With a Quibble By DAVID POGUE | New York Times

If you were taking a college course called iPhone 101, your professor might identify three factors that have made Apple’s smartphone a mega-success. First, design. A single company, known for its obsession over details, produces both the hardware and the software. The result is a single, coherently designed whole. Second, superior components. As the world’s […]

Read More →
Latest

በደሴ ከተማ ውስጥ በመከላከያ ሰራዊት ህዝቡን ሲያሰቃዩት ቪዲዮ የሚያሳይ ደረሰን

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በደሴ ከተማ ውስጥ በመከላከያ ሰራዊት ህዝቡን ሲያሰቃዩት የሚያሳይ ደረሰን የሙስሊሞቹ እንቅስቃሴን አስመልክቶ በወያኔ ወታደሮች የሚደረገው ግፍ እየከፋ መጥቶአል ።በቪዲዮው ላይ የሚያሳየው በጣም ጭካኔ የተሞላበት እንደሆነ የሚያሳይ ነው ።ይበልጡኑ ህዝቡን እለህ ውስጥ ያደርጋል ተብሎ ይታሰባል ።ንጹሃን ዜጎችን ማሰቃየቱ እና ለመግደል ወይንም ለማሰር የሚያደርጉት ጭካኔያዊ ግፍ እየተባባሰ መምጣቱ ለአቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ አጣብቂኝ ውስጥ እንደሚከታቸው መታወቅ አለበት ።በአሁኑ […]

Read More →
Latest

Vigil in DC honors Ethiopian blogger Eskinder Nega

By   /  September 20, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Vigil in DC honors Ethiopian blogger Eskinder Nega

source CPJ By Kassahun Addis/CPJ Guest Blogger People gather at a candlelight vigil to commemorate the first anniversary of the arrest of imprisoned blogger Eskinder Nega. (George Newcomb) Writer, journalist, blogger, and free speech activist Eskinder Nega, the 2012 recipient of PEN American Center’s Freedom to Write Award, lived in Washington, D.C., before returning to his native Ethiopia to start one of […]

Read More →
Latest

በነ እስክንድር ላይ አስገራሚ ውሳኔ ተላለፈ።በውርስ ያገኘው ቤት እንዲነጠቅ ተብሏል ዘገባው የደረጀ ሃብተወልድ ነው !

By   /  September 20, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በነ እስክንድር ላይ አስገራሚ ውሳኔ ተላለፈ። 1-እስክንድር ነጋ ፦በስሙ ተመዘገበ ባለ አንድ ፎቅ ቤት እና <<በውርስ ከቤተሰቡ ያገኘው ‘ግራውንድ ፕላስ ቱ’ ቤት 2-አንዷለም አራጌ በስሙ የተመዘገበ አንድ መኪና እና 3-አበበ በለው በሚስቱ ስም የተመዘገበ <<ግራውንድ ፕላስ ዋን>> ቤት እንዲታገድ ተብሎ ነው ውሳኔ የተላለፈው። ስለማውቀው ልናገር፦ በጣም የሚገርመው ነገር፤ እስክንድር ነጋ እናቱ ከማረፋቸው በፊት ቤታቸውን ሲያወርሱት፦” […]

Read More →
Latest

Fight breaks out over Ethiopian flag in San Jose

By   /  September 19, 2012  /  AFRICA, CRIME  /  Comments Off on Fight breaks out over Ethiopian flag in San Jose

 Mercury News  SAN JOSE, California – An Ethiopian flag flies high along with the U.S. flag when the Ethiopian Week is observed in San Jose, Calfornia, from September 6 to September 13 each year (Photo from 2006). An international incident of sorts arose over an Ethiopian flag raising at San Jose City Hall to honor […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar