www.maledatimes.com March, 2013 - MALEDA TIMES - Page 17
Loading...
You are here:  Home  >  2013  >  March  -  Page 17
Latest

ተቃዋሚዎች የአየር ሰአት ድልድሉ ፍትሃዊ አይደለም አሉ አለማየሁ አንበሴ

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ተቃዋሚዎች የአየር ሰአት ድልድሉ ፍትሃዊ አይደለም አሉ አለማየሁ አንበሴ

የአካባቢና ማሟያ ምርጫ ተወዳዳሪ ፓርቲዎች ራሳቸውን ለመራጩ ህዝብ እንዲያስተዋውቁ በሚል በምርጫ ቦርድ እና በኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የተደለደለው የቴሌቪዥንና የሚዲያ የአየር ሰአት ፍትሃዊ አለመሆኑን ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፣ የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ዴሞክራሲያዊ ሃይሎች ግንባር (ኢፌዲሃግ) እና የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) አመራሮች እንደሚሉት፤ ለኢህአዴግ የተሰጠው የቴሌቪዥን የአየር ሰአት በአጠቃላይ 210 ደቂቃ ሲሆን ለእያንዳንዱ ተቃዋሚ ፓርቲ በኢቲቪ […]

Read More →
Latest

2013 11:16 በህንፃ ግንባታ ላይ በደረሠ አደጋ የ3 ሠዎች ህይወት ጠፋ አለማየሁ አንበሴ

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on 2013 11:16 በህንፃ ግንባታ ላይ በደረሠ አደጋ የ3 ሠዎች ህይወት ጠፋ አለማየሁ አንበሴ

ባንቢስ አካባቢ ለረጅም ህንፃ ግንባታ እያገለገለ በነበረ “ሊፍት ክሬን” ላይ በደረሠ አደጋ 3 ሠዎች ህይወታቸው አለፈ፡፡ ባለፈው ረቡዕ ከቀኑ 9፡30 አካባቢ በደረሠው አደጋ የግንባታ ስራው አልቆ ሠራተኞች የመወጣጫ ሊፍቱን በማውረድ ላይ ሣሉ ነው አደጋው የደረሰው ብለዋል – የህንፃ ተቋራጩ ኩባንያ ጀነራል ፎርማን አቶ ግርማ ሚዳ፡፡ ብርሃኑ አለሙ የተባለው የጉልበት ሠራተኛ አስከሬን ከህንፃው ጀርባ በሚገኝ አንድ […]

Read More →
Latest

ከታምራት ገለታ የተወረሱት ከ1ሚ.ብር በላይ የሚያወጡ ወርቆች ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደረጉ

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከታምራት ገለታ የተወረሱት ከ1ሚ.ብር በላይ የሚያወጡ ወርቆች ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደረጉ

በሰው ግድያና በማታለል ወንጀል ሞት ተፈርዶበት የነበረውና በይግባኝ ወደ እድሜ ልክ እስራት ተቀይሮለት በማረሚያ ቤት የሚገኘው ታምራት ገለታ ወርቆች በየካራታቸው ተለይተውና ተጨፍልቀው ለብሔራዊ ባንክ ገቢ መሆናቸውን በፌደራል መንግስት የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ የመንግስት ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት አቶ አወቀ አበራ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ ወርቆቹ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ አላቸው ተብሏል፡፡ እንደ አቶ አወቀ ገለፃ፤ […]

Read More →
Latest

የሳምንቱን የኢትዮጵያ አክራሞት ማወቅ ይፈልጋሉን እንግዲያውስ ይህንን ያንብቡ >>>>“በኃይማኖት ነፃነት ጥያቄ የታሰሩ ዜጎችም የህሊና እስረኞች ናቸው”

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሳምንቱን የኢትዮጵያ አክራሞት ማወቅ ይፈልጋሉን እንግዲያውስ ይህንን ያንብቡ >>>>“በኃይማኖት ነፃነት ጥያቄ የታሰሩ ዜጎችም የህሊና እስረኞች ናቸው”

የሳምንቱ የሃገሪቱ አክራሞት ይህንን ሊንክ ይጫኑ »»»»»»fnote-newsletter-67

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥሪ! “ክርስቲያኑ ወገናችን፣….ተሰለፍ ከጎናችን!”በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥሪ! “ክርስቲያኑ ወገናችን፣….ተሰለፍ ከጎናችን!”በሰሎሞን ተሰማ ጂ.

   semanaworeq.blogspot.com እነዚህ ጎሰኛ የሳዑዲ ወገኖች/ቅጥረኞች በጫሩት እሳት ነው-ዛሬ በርካታ ኢትዮጵያውያን  ሙስሊሞችበማዕከላዊና በቃሊቲ እስር ቤቶች የሚማቅቁት፡፡ እነዚህ ዋሀቢስቶች በጎነጎኑት ከንቱ ደባ ነው፣ ዛሬ የእስልምና ተከታዮች የገዛ መጅሊሳቸውን በመስኪዶቻቸው እንዳይመርጡ የተደረጉት፡፡ ያሳዝናል፡፡………. *********************************** ጉደኛው ሪፖርተር ጋዜጣ ባለፈው እሑድ የካቲት 24 ቀን 2005 á‹“.ም ባወጣው እትሙ ላይ ትኩረት የሰጠው ለሳዑዲው ከፍተኛ ባለሥልጣን ንግግር ነው፡፡ ጋዜጣው በፊት ለፊት ገጹና […]

Read More →
Latest

ይህ ለአፋና እጅ የማይሰጥ የህዝብ ድምፅ ነው፡፡ ዳግም ተመልሰናል!!

By   /  March 9, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይህ ለአፋና እጅ የማይሰጥ የህዝብ ድምፅ ነው፡፡ ዳግም ተመልሰናል!!

ይህ ለአፋና እጅ የማይሰጥ የህዝብ ድምፅ ነው፡፡ ዳግም ተመልሰናል!! ለዜጎች ክብር የማይሰጠው ኢህአዴግ፣ ህዝብ በሚከፍለው ግብር መልሶ የሚያፍነው ኢህአዴግ፣ የሀይማኖት ተቋማትን ወደ ‹‹አጋር ፓርቲ››ነት እየቀየረ ያለው ኢህአዴግ ፍትህ ጋዜጣን እና አዲስ ታይምስ መፅሄትን በጉልበት ከነጠቀን በኋላ፣ ለሶስተኛ ጊዜ በሌላ ጋዜጣ ተመልሰናል፡፡ ጋዜጣዋ ‹‹ልዕልና›› ትባላለች፡፡ ከተመሰረተች ጊዜ ጀምሮ ለአንዴ ብቻ ታትማ ተቋርጣ ነበር፡፡ አሁን ግን የነበረባት […]

Read More →
Latest

AfDB Supports Rwandese Private Sector

By   /  March 7, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on AfDB Supports Rwandese Private Sector

Source (Africa Intelligence Media )AIM www.africaim.com The African Development Bank (AfDB) and the Development Bank of Rwanda (BRD) signed today a US $8-million Line of Credit (LoC) to support BRD lending to the agriculture, agro-processing, telecommunication, education and tourism infrastructure sectors in Rwanda. The signing ceremony, held in the AfDB national office in Rwanda, was […]

Read More →
Latest

Ghana Addresses 57th UN Session on the Status of Women

By   /  March 7, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ghana Addresses 57th UN Session on the Status of Women

source Africa Intelligence media www.africaim.com Participants at the ongoing 57th session of the UN Commission on the Status of Women (CSW) in New York have applauded Ghana for her progressive legislature and social interventions to ensure gender equality. This followed the address by the Minister of Gender, Children and Social Protection, Nana Oye Lithur. The […]

Read More →
Latest

Kenya election: Raila Odinga camp says vote ‘doctored’

By   /  March 7, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Kenya election: Raila Odinga camp says vote ‘doctored’

source AIM www.africaim.com  The ballot count in Kenya’s presidential elections has been rigged, says Kalonzo Musyoka, the running mate of Prime Minister Raila Odinga. “We have evidence the results we have received have been doctored,” he said. He said the vote count should be stopped but added that his comments were not a call for […]

Read More →
Latest

Arab League to hand over Syria’s seat to SNC

By   /  March 6, 2013  /  MIDDLE EAST  /  Comments Off on Arab League to hand over Syria’s seat to SNC

CAIRO // The Arab League said it was prepared to hand Syria’s seat in the organisation to the opposition battling to oust president Bashar Al Assad if it sets up an executive body. The league, at a meeting of foreign ministers in Cairo, called for the opposition Syrian National Coalition “to form an executive body […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar