www.maledatimes.com 2013 - MALEDA TIMES - Page 45
Loading...
You are here:  Home  >  2013  -  Page 45
Latest

Can Eritrea improve its human rights record?

By   /  July 20, 2013  /  AFRICA, Ethiopia, ኣማርኛ  /  Comments Off on Can Eritrea improve its human rights record?

Eritrea marks first independence day since improved relations with Ethiopia, but human rights issues remain. 24 May 2019 19:46 GMT Eritrea, Ethiopia, Africa Eritrea is marking its independence day after a year of profound changes. A peace deal last year ended a decades-old border dispute with its larger neighbour Ethiopia.  And the United Nations lifted sanctions and an arms embargo. But President […]

Read More →
Latest

THE WOYANE and ITS ‘’law of increasing poverity’’ IN Ethiopia by Nathnael Abate( nathy de saint)

By   /  July 16, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on THE WOYANE and ITS ‘’law of increasing poverity’’ IN Ethiopia by Nathnael Abate( nathy de saint)

   Mass poverty is a catastrophe which is decreasing living standard of the mass that is created artificially by greedy grabbing of all available local public resources by individuals or groups. Human beings are not naturally created to be poor or to live under the roof of poverty.  Since all mankind is equal in birth […]

Read More →
Latest

30ኛው የኢትዮጵያን ባህል እና ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት እንዴት ተከበረ?

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on 30ኛው የኢትዮጵያን ባህል እና ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት እንዴት ተከበረ?

30ኛው የኢትዮጵያን ባህል እና ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት እንዴት ተከበረ? ESFNA 30th year report ከተመሰረተ 30 ዓመት ያስቆጠረው የባህልና ስፖርት ፌዴሬሽኑ ሠላሳኛ ዓመቱን ከጁን 29 Eስከ ጁላይ 6 በሜሪላንድ ዋሽንግተን Aክብሯል። በዚህ ዝግጅት ላይ ምን ያህል ሰው Eንደተገኘ ከፌዴሬሽኑ በይፋ የተነገረ ነገር Eስካሁን ባይኖርም ፣ ከ30ሺ ያላነሰ ሰው Eንደነበር መገመት ግን ይቻላል። ስቴዲየሙ በጠቅላላ 54ሺ ሰው […]

Read More →
Latest

የሰማያዊ ፓርቲ አደረጃጀት በድሬዳዋ ተገመገመ

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰማያዊ ፓርቲ አደረጃጀት በድሬዳዋ ተገመገመ

የሰማያዊ ፓርቲ የአደረጃጀት መዋቅር ውስጥ አንዱ የሆነው የድሬዳዋ አስተዳደር የሰማያዊ ፓርቲ መዋቅር የስራ-እንቅስቃሴ ከሀምሌ 6-7/2005 á‹“.ም. ባሉት ቀናት የፓርቲው የስራ-አስፈጻሚ አባላት ተዘዋውረው ተመለከቱ፡፡ የስራ-እንቅስቃሴውን ለመጎብኘት የአደረጃጀት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ጌታነህ ባልቻ እና የጥናትና ስትራቴጂ ኃላፊ አቶ ወረታው ዋሴ ተገኝተዋል፡፡ ከጉብኝቱም በኃላ በድሬዳዋ አስተዳደር የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ጋር አጠቃላይ በፓርቲውና በድሬዳዋ አስተዳደር መዋቅር ላይ ሰፊ ውይይትና […]

Read More →
Latest

የሚወለዱበት፣ የሚሞቱለትና የሚሞቱበት መሬት (ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም)

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሚወለዱበት፣ የሚሞቱለትና የሚሞቱበት መሬት (ፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም)

የሚወለድበትን መሬት ማንም ሰው አይመርጥም፤ የዘመኑ ቅንጦት ኢትዮጵያ አርግዞ አሜሪካ መውለድ ቢሆንም፣ ልጁ ምርጫው ውስጥ የለበትም፤ አንኳን ልጁ አባትዬውም ምርጫው ውስጥ የሚገባ አይመስለኝም፤ በእንደዚህ ያለው ኢትዮጵያን አስጠልቶ-ሌላ-እንዲሆን በተፈጠረ ቅንጦት የሚወለድ ኢትዮጵያዊ ምን እንደሚሆን መተንበይ ያዳግታል፤ ልጁ ወይም ልጅቱ በራሳቸው ዝንባሌ፣ ፍላጎትና ጥረት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸው ግንኙነት በእልህ ከአልተለወጠ እናቶቻቸው የተለሙላቸው ማንነት ከኢትዮጵያዊነት ይገነጥላቸዋል፤ ነገር ግን […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና የአንድነት ፓርቲ አባላት የታሰሩት 42 ደርሰዋል ስም ዝርዝራቸውን ይዘናል

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና የአንድነት ፓርቲ አባላት የታሰሩት 42 ደርሰዋል ስም ዝርዝራቸውን ይዘናል

ዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2005 á‹“.ም መንግስት የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ዞን የወረዳ አመራሮችንና አባላትን በዘመቻ ማሰር ጀምሯል፡፡ እስከአሁኗ ሰዓትም 42 የሚሆኑ የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ አባላት በፖሊሲ ቁጥጥር ስር ይገኛሉ፡፡ የፍኖተ ነፃነት ጋዜጠኞች ተዘዋውረው እንደዘገቡት 42 የሚሆኑ የአንድነት ፓርቲ አባላት በፖሊስ እንዲታሰሩ ተደርጓል፡፡ የአንድነት ፓርቲ በአዲስ አበባ እያሰራጨ ያለውን ህጋዊ በራሪ ወረቀት ለህዝብ በማደላቸው […]

Read More →
Latest

ድል መሰዋትነት ይፈልጋል!

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ድል መሰዋትነት ይፈልጋል!

ከተስፋዬ ዘነበ(ኖርዌይ በርገን) Ethiocenter.blogspot.com ሃብትና ስልጣን አስክሮአቸው፣ በዚህች ደሃ ሃገርና ሕዝብ ላይ ተፈናጠው ሁለት አስርተ አመታት ያስቆጠሩ አምባገነን መሪዎቻችን የሃገርና የሕዝበ ፍቅር አጥተው በምዝበራ ለመክበር ብቻ፣ ሕዝብንም በሃገሩ በሰላም የመኖር መብቱን ቀምተው ተደላድለው ለመቀመጥ ዘንድሮም እንደ አምናው በሽብር ስም በጫኑብን የአፈና መረብ ሸብበው ሕዝቡን ከዳር እዳር ማስጨነቃቸው ሳያንስ አሁን ደግሞ ለዚህ እኩይ ተልኳቸው ላሰለጠኑዋቸው የስርዓቱ […]

Read More →
Latest

የህወሃት/ኢህአዴግን የግፍ አገዛዝ በማስወገድ በምትኩ ሁሉን አቀፍ ህዝባዊ የሽግግር መንግሥት

By   /  July 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የህወሃት/ኢህአዴግን የግፍ አገዛዝ በማስወገድ በምትኩ ሁሉን አቀፍ ህዝባዊ የሽግግር መንግሥት

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council የህወሃት/ኢህአዴግን የግፍ አገዛዝ በማስወገድ በምትኩ ሁሉን አቀፍ ህዝባዊ የሽግግር መንግሥት የመተካት ሂደትና የሽግግር ምክርቤቱን የውስጥ ጉባኤ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ የህወሃት/ኢህአዴግን የግፍ አገዛዝ በማስወገድ በምትኩ ሁሉን አቀፍ የሽግግር መንግሥት የመተካት ሂደት ላይ የተዘጋጀው ታሪካዊ የምክክር ጉባዔ እና የሽግግር ምክር ቤቱ የውስጥ ጉባኤ ሰኔ 25 እስከ 27 ቀን […]

Read More →
Latest

ከ2 አመት የስራ ጊዜ በኋላ ደረጃቸውን አልጠበቁም በማለት የተለያዩ ህንጻዎች የስራ ፈቃዳቸውን ተከለከሉ

By   /  July 15, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ2 አመት የስራ ጊዜ በኋላ ደረጃቸውን አልጠበቁም በማለት የተለያዩ ህንጻዎች የስራ ፈቃዳቸውን ተከለከሉ

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት መስጠት ከጀመሩ ከሁለት ዓመት በላይ የሆናቸው ሁለት ሕንፃዎች ደረጃቸውን አልጠበቁም በሚል ምክንያት የመጠቀሚያ ፈቃድ ከለከላቸው፡፡ሁለቱ ሕንፃዎች መገናኛ ድልድይ አካባቢ የሚገኘው ቤተልሔም ፕላዛና ሜክሲኮ አካባቢ ከቡናና ሻይ ሕንፃ ፊት ለፊት የሚገኘው ደብረ ወርቅ ታወር ናቸው፡፡ ሁለቱ ሕንፃዎች የተጠቀሙበት የውጭ መስታወት አንፀባራቂ ነው በሚል ምክንያት አስተዳደሩ መስታወታቸው እንዲነሳ ማዘዙ ታውቋል፡፡ መገናኛ የሚገኘው […]

Read More →
Latest

Ethiopian opposition holds rare protests

By   /  July 14, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian opposition holds rare protests

Ethiopian opposition holds rare protests Thousands of Ethiopian opposition activists demonstrate in Addis Ababa on June 2, 2013. Ethiopian opposition activists demanded the release of journalists and political prisoners jailed under anti-terror legislation in demonstrations in two major towns. (AFP/File) ADDIS ABABA (AFP) – Ethiopian opposition activists on Sunday demanded the release of journalists and […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar