www.maledatimes.com 2014 - MALEDA TIMES - Page 36
Loading...
You are here:  Home  >  2014  -  Page 36
Latest

we should join our hands and say enough!!

By   /  May 16, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on we should join our hands and say enough!!

  Reporter by: Kumilachew Gebremeskel Ambo Democratic Change in Ethiopia Support organization Norway held a Demonstration against the repressive TPLF Regime to condemn the mass killing of Oromo students in Ethiopia. The demonstration took place in the capital city of Norway center on 8 May2014 from 15:00 hr till 17:30. The aim of the demonstration […]

Read More →
Latest

አንቀጽ 19 በተግባር ተጥሷል – ሕገ መንግስቱን ሳያከብሩ ማስከበር አይቻልም የታሳሪዎች የምርመራ ሂደትን አስመልክቶ ከዞን 9 የተሰጠ መግለጫ

By   /  May 16, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንቀጽ 19 በተግባር ተጥሷል – ሕገ መንግስቱን ሳያከብሩ ማስከበር አይቻልም የታሳሪዎች የምርመራ ሂደትን አስመልክቶ ከዞን 9 የተሰጠ መግለጫ

አዘጋጅ Zone 9 ከታሰሩ 22 ቀናትን ያስቆጠሩት የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች በቤተሰብም ሆነ በሕግ ባለሞያ የመገናኘት መብታቸውን  ለማግኘት 19 ቀናትፈጅቶባቸዋል፡፡ ከታሰሩ እስከ 17 ቀን ድረስ ማንም የቤተሰብ አባል ሳይጎበኛቸውና በወዳጅ ዘመዶች  ሳይጠየቁ የከረሙ ሲሆን ከጠበቆች  ጋርለመገናኘት ደግሞ 19 ቀናት ፈጅቷል፡፡ አሁንም ከጠበቆቻቸው ጋር መገናኘት ያልቻሉ ቀሪ እስረኞች አሉ፡። በተለምዶው እነደሚደረገው የፓሊስ ማእከላዊ ምርመራ የቤተሰብ ጉብኝትን አይቻልም በሚል ቀላል ቃል የከለከለ ሲሆን ለጠበቆች ስብሰባ ላይነን የሚል ምክንያት ሲሰጥ ከርሟል፡፡ ይህ በመሆኑም የተነሳ የተያዙ ሰዎች መብት የሆነው የህገ መንግስቱ አንቀጽ 19 ሁለት ላይ ያለው የተያዙሰዎች ያለመናገር  መብት ( the right to remain silent) በይፋ ተጥሶ ያለማንም የህግ ባለሞያ ምክር ለብዙ ቀናት ምርመራ ሲደረግባቸውቆይቷል፡፡ ምርመራቸውን ጨርሰዋል ተብለው የታሰቡ ታሳሪዎቸን ካልሆነም በስተቀር በምርመራ ወቅት የህግ ባለሞያ ለማግኘት አልተፈቀደላቸውም፡፡ መሰረቱ መሰረታዊ የሆነው ያለመናገር መብትና የሕግ ባለሞያ የማግኘት መብት መከልከሉ የተለመደውን ማእከላዊ ምርመራ የሚታማበትን የማስገደድ ምርመራ እውነተኛነት የሚያጋልጥ ነው፡፡ በተጨማሪም የአካልና የስነልቦና ጉዳት የማድረስ ምርመራ ሲፈጸምባቸው እነደነበረ የተያዙየዞን ዘጠኝ አባላት በተናገሩበት ወቅት ፍርድ ቤቱ የነዚህን ጉዳቶች መከልከል ላይ አስተያየት ከመስጠት ውጪ ይሄ ነው የሚባል እርምጃ እናማጣራት ለመውሰድ አልሞከረም፡፡ ማዕከላዊ ምርመራ ከዚህ በፊት የሚታወቅበት ድብደባ፣ ምግብና እንቅልፍ መከልከል፣ የስነልቦና ጫና እና ማስፈራሪያ የተለያዩ ዛቻዎች ሁሉም በተያዙ የዞን ዘጠኝ አባላትና ጋዜጠኞች ላይ በተለያየ መልኩ እነደደረሰ ተረድተናል፡፡ ይህም ምርመራውን ተከትሎ የሚመጣውንማንኛውንም ማስረጃ በሕግም በሞራልም ተቀባይነት እነዳይኖረው እነደሚያደርግ እናውቃለን፡፡ ከታሳሪዎች የሚገኙ ማንኛውም መረጃዎች በከፍተኛ ተጽእኖ ስር እንደተሰጡ አንዲሁም ዝም የማለትና የሕግ ባለሞያ ምክር የማግኘት ሕገ-መንግስታዊ መብቶቻቸው ተጥሰው የተገኙ እንደሆኑ ዞን ዘጠኝ ያምናል፡፡ በወንጀል ህግ ስነስርአት መሰረት እነዚህ ያለህግ ባለሞያ ጉብኝትያለመናገር መብታቸው (የህገ መንግስቱ አንቀጽ 19) ተጥሶ የተገኙ መረጃዎች በዚህ ምክንያት ብቻ ተቀባይነት እነደማይኖራቸውም የአገሪትዋሕግ ይደነግጋል፡፡ በመሆኑም መንግስት ታሳሪዎቹን አንደፈታ እና ጉዳያቸው ሕገ መንግሰታዊ እና የወንጀል ህግ ሥነ-ስርአት ሕጉን ተከትሎ አንዲሆን እንዲያደርግና ሌሎች እንዲያከብሩ የሚጠይቀውን ሕግ መንግስት ራሱን በማክበር አንዲጀምር አሁንም በድጋሚ ጥሪ እናቀርባለን ፡፡ ህገ መንግስታዊ መብታቸው ተጥሶ ማእከላዊ ምርመራ የሚገኙ የዞን ዘጠኝ አባላት እና ጋዜጠኛ ወዳጆቻችን ያለንን ክብር እና ፍቅር እየገለጽን ጽናታቸው አስተማሪ ሲሆን በሚከተሉት ቀናት በሚኖሩት ማንኛውም የህግ ሂደቶች ውስጥ የሚኖሩትን አዳዲስ መረጃዎች ለዞን ዘጠኝ ነዋሪያንእንገልጻለን፡፡ነገ ቅዳሜ ግንቦት 9 እና እሁድ ግንቦት 10 የሚደረጉ የፍርድ ቤት ሄደቶችን አራዳ ፍርድ ቤት አንደኛ ወንጀል ችሎት ጠዋትበመገኘት መከታተልና  አጋርነታችሁን ማሳየት ትችላላችሁ፡፡ የዞን ዘጠኝ ስብስብ አባላቶቹ ምንም አይነት ህገ ወጥ ተግባር ላይ ተሰማርተው እንደማያውቁ በድጋሚ ለማረጋገጥ ይወዳል፡፡ ‪#‎FreeZone9bloggers ‪#‎FreeEdom ‪#‎FreeTesfalem ‪#‎FreeAsemamaw ‪#‎Ethiopia

Read More →
Latest

Oromo community rallies against the Ethiopian Gov

By   /  May 15, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Oromo community rallies against the Ethiopian Gov

Oromo community from different places in Europe protests against The Ethiopian regime  (EPRDF) TPLF SECURITY FORCES on master plan of city expansion around Finnfine and killing oromo students non violent citizen in Ethiopia on 9th May 2014 in Oslo Norway An Oromo community rallies at the Oslo Norway to raise awareness for the recent clashes […]

Read More →
Latest

ሰሚ ያጣ ጩክት ከሱዳን /ካርቱም

By   /  May 15, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰሚ ያጣ ጩክት ከሱዳን /ካርቱም

በ አባት አያቶቻችን ክቡር ደም ተከብራ የኖረችው ኢትዩጽያ አሁን በኛ ዘመን ልጆቾ  ለደረሰባት ውርደት ዝቅጠት ሰደትን እንደመፍትሄ አድርገን መውሰድ ከመጀመራችን በፊት በአለም አቀፍ ደረጃ ስደተኛን በማስተናግድ ቀዳመዊ ነበረች ለዚህም እስራኤሎቾን፤ አረቦችን፤ አርመኖችና ግሪኮች ምስክር ቢሆኑንም በዋናነት ጝን የታሪኮ ቁንጮ ሆኖ የተመዘገበው ነብዩ መሀመድ እምነታቸውን ለማስፋፋት ችግር በገጠማቸው ግዜ ተከታዮቻቸውንና ቤተሰባቸውን ወደ ሀበሻ የሰላም ምድር፤ እምነቶች […]

Read More →
Latest

እናስራችኋለን? ለካንስ የነአጅሬ ጀግንነት ከድንበርም ተሻግሯልና! ነፃነት ዘለቀ (ከአዲስ አበባ)

By   /  May 15, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on እናስራችኋለን? ለካንስ የነአጅሬ ጀግንነት ከድንበርም ተሻግሯልና! ነፃነት ዘለቀ (ከአዲስ አበባ)

  በሀገራችን ባደመነው አጠቃላይ የሀዘን ድባብ ሳቢያ ፈገግታ እያማረኝ ፈገግ ለማለት ምንም ዕድል ሳላገኝ ብዙ ሰሞኖችን ባጀሁ፡፡ ዕድሜ ለዚህ ነገረኛ ኢሳት የሚባል ቴሌቪዥን ዛሬ ማታ ግና በሣቅ የሚያፈርስ ዜና ሰማሁና ምሽቱን ብቻ ሳይሆን ትዝ ባለኝ ቁጥር ሌቱን ሁሉ በሣቅ ስፈርስ አደርኩ – የግራ ጎን አጥንቶቼ ክፋይ ጉድ እስክትለኝ፡፡ ሣቅ ጥሩ ነው፡፡ አንዳንዴ በሣቅ የሚገድል ነገር […]

Read More →
Latest

Government quietly disintegrating

By   /  May 13, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Government quietly disintegrating

 ETHIOPIA The general election looming ahead in 2015 is already casting a shadow over the Ethiopian government, whose sole uniting bond would seem to be its praise for the memory of its late Prime Minister Meles Zenawi. His portraits are on (…click for more )

Read More →
Latest

ተስፋለም ሆይ! ስላንተ ምን ልናገር? ስለልጅነትህ?!

By   /  May 12, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ተስፋለም ሆይ! ስላንተ ምን ልናገር? ስለልጅነትህ?!

 ‹‹ምን አንዳች ነገር ተፈጥሮ ይሆን?›› ብዬ ማሰላለሌን ተያያዝኩት፡፡ ከ20 ደቂቃ በኋላ ስልኩ በድጋሚ ተደወለ፣ አነሳሁት፡፡ ከደዋዩ ወዳጄጋርም ሰላምታ ተለዋወጥን፡፡ ‹‹ጓደኞችህ ታሰሩ አይደል?›› አለኝ፡፡ ‹‹እነማን?›› በማለት በችኮላ መለስኩለት፡፡ ‹‹ተስፋለም፣ በፍቃዱ ኃይሉ፣ ዞን ዘጠኞች…›› ደንግጬ መረጃው እንደለሌለኝ ነገርኩት፡፡ …ተስፋለም ከመታሰሩ ሁለት ቀናት በፊት ደውሎ ከሥራ ጋር የተገናኘ መረጃ ጠይቆኝ ነበር፡፡ ያለ ወትሮ ስልክ ሲደወል በተቻለ አቅም እረጋ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊነት የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረቱ ነው!

By   /  May 12, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊነት የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረቱ ነው!

አሲምባ ርዕሰ አንቀጽ Editor’s Note ቁጥር 4/2006 May 12, 2014 አሲምባ ርዕሰ አንቀጽ ቁጥር 4/2004 ግንቦት 3 ቀን 2006 á‹“.ም. 1 ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ኩታ ገጠም ያሉ ብዙ ከተሞችን በዋና ከተማው ሥር ለመጠቅለል የወያኔ አገዛዝ በሥራ ላይ ለማዋል አቀረብኩ የሚለውን “የተቀናጀ የልማት ማስተር ፕላን”ን በመቃወም ድምጻቸውን ለማሰማት በአምቦ፣ በጅማ መቱና በመሳሰሉት ከተሞች ሠላማዊ ሠልፍ የወጡ […]

Read More →
Latest

South Sudan Cease-Fire Broken as Rebels, Government Swap Blame

By   /  May 12, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on South Sudan Cease-Fire Broken as Rebels, Government Swap Blame

By William Davison and Mading Ngor, May 11 A renewed commitment to end five months of fighting in South Sudan was broken within hours as the government and rebels blamed each other for violating a truce that came into effect late yesterday. Both sides were in “active combat” around Bentiu, the capital of oil-rich Unity […]

Read More →
Latest

Obama and Kerry Finally May Be Hearing Heartfelt Ethiopian Cries for Human Rights and Civil Liberties

By   /  May 12, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on Obama and Kerry Finally May Be Hearing Heartfelt Ethiopian Cries for Human Rights and Civil Liberties

Ethiopian American Council (EAC) San Jose, California, May 12 – Security was high at a Democratic National Committee fund-raising reception at San Jose’s Fairmont Hotel on May 9. And Ethiopian Journalist Abebe Gellaw probably chanced arrest more than the chance of educating the Obama Administration about the abject tyranny to which the people of Ethiopia […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar