www.maledatimes.com 2014 - MALEDA TIMES - Page 56
Loading...
You are here:  Home  >  2014  -  Page 56
Latest

የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ መፈጸሙ በመላ አገሪቱ አነጋጋሪ ሆኖአል

By   /  March 10, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ መፈጸሙ በመላ አገሪቱ አነጋጋሪ ሆኖአል

የኦሮሚያው አመራር የነበሩት የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ ካቴድራል በመፈጸሙ የብዙሃኑን ክርስቲያን ስሜት የጎዳ እና ለቁጣ የቀሰቀሰ ከመሆኑም በላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ህግጋትን የሚጥስ መሆኑን የአዲስ አበባ ነዋሪዎችም  መነጋገሪያ እና ስሜታቸውንም የሚጎዳ ሃይማኖታቸውንም የሚገድል ነው ሲሉ ጠቁመዋል ። አቶ አለማየሁ አቶምሳ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሆነው ሳለ በቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን መቀበራቸው ህዝብን እና እምነቱን […]

Read More →
Latest

የኮራ 2014 የአመቱ ምርጥ ተወዳዳሪ ያላቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር አወጣ ፣ከኢትዮጵያ ሁለት ተወዳዳሪዎች ይገኙበታል

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኮራ 2014 የአመቱ ምርጥ ተወዳዳሪ ያላቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር አወጣ ፣ከኢትዮጵያ ሁለት ተወዳዳሪዎች ይገኙበታል

በአፍሪካ ምድር በየአመቱ የሚካሄደው የኮራ ሙዚቃ ውድድር ፕሮግራም በአሁኑ አመት 20 ሰዎችን በደረጃ ላይ ማስቀመጡን ገልጾአል ከእነዚህም መካከል በሶስተኛነት ደረጃ ላይ አስቴር አምወቀን ሲያስቀምጥ በአስረኛ ደረጃ ላይ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮን አስቀምጦአል የተለያዩ ሙዚቀኞችንም ሃገራቸውን ወክለው እንደሚወዳደሩ የገለጹ ሲሆን ከኬንያ ናይጀሪያ ኡጋንዳ ታንዛኒያ ደቡብ አፍሪካ ኮትዲቩዋር እና ሌሎች አገሮብ ብዛት ያላቸውን እጩዎች አቅርበዋል ለዚህ ውድድር […]

Read More →
Latest

“የኤደን ክፍል” (በዙፋን )

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የኤደን ክፍል” (በዙፋን )

ኔትዎርኩ አያወላዳም ::ኢንተርኔት ካፌ መጠቀም እንዳልብኝ አስቤ ስገባ ውርውር የሚለው ብዛቱ ደስ አይልም::ከፍቼ የማነበውን በድንገት ከች ብሎ የሚመለከት ባለኢንተርኔት ካፌ ቤት(ተቀጣሪም) ገጥሞኛል::የኔ ቢጤ እንግዳ ሲሆን ደግሞ ቁጥጥሩ ይጠብቃል::ከሪያድ ተመልሳ ወደ ሀገር ገብታ ኢንተርኔት ካፌ ከከፈተች ልጅ ተዋውቄ ትንሽ ዘና እያደረገችኝ ነው::ኤደን ትባላለች:: ሳኡዲያን በጣም ትወዳለች::ምንም ያህል ስለ ሳኡዲያ ብታወራ አይሰለቻትም::ጓደኛዋ እንደነበርኩ ለሰዎች አስተዋውቃለች::እኔም ይሁንልሽ ብያታለሁ:: […]

Read More →
Latest

SEXUAL VIOLENCE & RAPE IN ETHIOPI WOMEN EXCEPT TIGRAY WOMEN!

By   /  March 9, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on SEXUAL VIOLENCE & RAPE IN ETHIOPI WOMEN EXCEPT TIGRAY WOMEN!

                                                                                                               […]

Read More →
Latest

the complicated situation of Ethiopia how it goes extremely back in the stone age

By   /  March 9, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on the complicated situation of Ethiopia how it goes extremely back in the stone age

Ethiopian women are caring, beautiful and hard worker among the society both in the rural and urban areas. Every woman educated or not they have there own smartness which is given from above. We are the mothers, the wives; we are everything that any man can be. But the truth is men can not have […]

Read More →
Latest

የኢሕአዴግ አባል ፓርቲዎች በዶ/ር ደብረጺሆን ፍቃድ ካልሆነ ምንም አይነት ውሳኔ መስጠት አይችሉም:

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢሕአዴግ አባል ፓርቲዎች በዶ/ር ደብረጺሆን ፍቃድ ካልሆነ ምንም አይነት ውሳኔ መስጠት አይችሉም:

የደህንነት ሹሙ አቶ ጌታቸው አሰፋና ባለስልጣኖቻቸው በሙስና እና በዘረፋ ላይ ተሰማርተዋል:: የፍርድ ቤቶች እና የተቃዋሚ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ ማኮላሸት ለአለቃ ጸጋዬ በርሄ ተሰቷቸዋል:: የጦር ሰራዊቱን በተጠንቀቅ የሚከታተሉ ወታደራዊ ደህንነቶች ተደራጅተው በየእዙ ተበትነዋል:: ምንሊክ ሳልሳዊ በመከላከያ ሰራዊት የሕወሓት መኮንኖች ስር የሰደደው የሙስና እና የዘረፋ አድራጎት በደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥም ከሹሙ ከአቶ ጌታቸው እና ከባለስልጣኖቻቸው ጀምሮ እስከ ገራፊዎች […]

Read More →
Latest

UDJ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍት የድጋፍ መኃበር በስዊድን ወርኃዊ ስብሰባ !!

By   /  March 9, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on UDJ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍት የድጋፍ መኃበር በስዊድን ወርኃዊ ስብሰባ !!

 በኢሳ አብድሰመድ (By Issa Abdusemed) በጣም የሚያስደስት እና የተሳካ ስብሰባ  በስዊዲን  አገር የሚገኙ  UDJ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ የድጋፍ መኃበር በስዊድን     ስብስብ  ስብሰባውም  በየወሩ  የሚደረግ ቢሆንም  የዚህን  ስብሰባ ለየት የሚያደርገው   በወቅቱ  እጅግ በርከት ያሉ  የ UDJ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ የድጋፍ መኃበር በስዊድን….

Read More →
Latest

የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

By   /  March 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

08 March, 2014  Written by  አለማየሁ አንበሴ የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ የማነ ይገዙ እና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ኃይሌ በግምገማ ከኃላፊነት መነሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ፣ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያስተዳደሩት አቶ የማነ፤ ከሁለት ሳምንት በፊት በሟቹ በአቶ አለማየሁ አቶምሳ በተመራው […]

Read More →
Latest

የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

By   /  March 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

  08 March, 2014 የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ የማነ ይገዙ እና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ኃይሌ በግምገማ ከኃላፊነት መነሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ፣ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያስተዳደሩት አቶ የማነ፤ ከሁለት ሳምንት በፊት በሟቹ በአቶ አለማየሁ አቶምሳ በተመራው የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ […]

Read More →
Latest

ሰበር ዜና- በሰሜን ጎንደር ከ50 በላይ ሰዎች ታሰሩ፡፡ በሙሉቀን ተስፋው

By   /  March 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር ዜና- በሰሜን ጎንደር ከ50 በላይ ሰዎች ታሰሩ፡፡ በሙሉቀን ተስፋው

በሰሜን ጎንደር ዞን በጭልጋ፣ በአርማጭሆና በመተማ ወረዳዎች እና በአካባቢው ያሉ ከ50 በላይ ሰዎች ትናንት ማምሻውን በታጣቂ ሀይሎች ታፍነው መወሰዳቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የተያዙት ግለሰቦች ከአካባቢው ራቅ ወደለ ቦታ መወሰዳቸውን የታሳሪ ቤተሰቦችና ወዳጆች ይናራሉ፡፡ ለምን እንደታሰሩ ለማጣራት የተደረገው ሙከራ እስካሁን አልተሳካም፡፡

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar