በየመን UNHCR ስደተኞችን ጥሎ ቢሮ ዘግቶ ወጣ በግሩም ተ/ሀይማኖት የመን ለስላሳ ምጥ እያማጠች ነው፡፡ ወይ አልወለደችው ወይ አላጨናገፈችው፡፡ ምጧ ልጆቿን በየአደባባዩ እንዲወድቁ እያደረገ ነው፡፡ እስከ አሁን በስደተኛ ኢትዮጵያዊያን ላይ የደረሰ ምንም ችግር ባይኖርም መጻዒው ሂደት ግን ድቅድቅ ጨለማነቱን እያስተነበየ ነው፡፡ ከሳዕዳ የተነሱት የሁቲይን ሚኒሻዎች ዋና ከተማዋ ሰነዓን ከተቆጣጠሩ ሶስተኛ ወራቸው ነው፡፡ ስልጣን አልፈልግም የሚሉት ሁቲይኖች […]
Read More →እናት ምንጊዜም እናት ናት…የተመስገን ደሳለኝ እናት..
እናት ምንጊዜም እናት ናት…የተመስገን ደሳለኝ እናት.. የፍትህ ያለህ!….የሰሚ ያለህ!!!…. በግሩም ተ/ሀይማኖት የመናገርና የመጻፍ መብት ተከብሯል ተብሎ በ1985 ህጉ ከፀደቀ ጀምሮ በርካታ የፕሬስ ውጤቶች ለህዝብ ደርዋል፡፡ ከመድረሳቸው ጀርባ ደግሞ እድገታቸው እንዲጫጫ ከማድረግ ጀምሮ ጋዜጠኞቹን እስከመታፈን በገዢው መንግስት ራሱ ያወጣውን ህገ-መንግስት እና ህግ የጣሰ ድርጊት ተፈጽሟል፡፡ ነፃ-ፕሬሱ እንዲቀጭጭ ብቻ ሳይሆን እንዲጠፋም ጭምር አፋኙ መንግስት ጋዜጠኞችን ማፈን፣ ማሰር፣ […]
Read More →በፍስሃ ዘውዱ ላይ የተፈጸመው ግድያ፣ የትግሬ-ወያኔ ቡድን የደረሰበትን የከፋ የዘረኝነት ደረጃ ማሣያ ነው
ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት አርብ ጥር ፳፱ ቀን ፪ሺህ፯ ዓ.ም. ቅፅ ፫ ፣ ቁጥር ፱ የትግሬ-ወያኔ ቡድን ከናዚ ጀርመን እና ከፋሽስት ጣሊያኖች የከፋ፣ የሚመራበትም ርዕዮተ-ዓለም ከቅል አንገት የጠበበ ዘረኛ ቡድን ነው። ቡድኑ «እናቴ ትግሬ ባልሆንሽ» የሚባልበት ጊዜ ይመጣል የሚባለውን ትንቢት አስፈጻሚ መሆኑን በዐማራው ነገድ ተወላጆች፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ኃይማኖት ተከታዮች፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ […]
Read More →የክፋት ዘመን ምን ያህል ይረዝማል?
ዳግማዊ ጉዱ ካሣ (ከአዲስ አበባ – ma74085@gmail.com) … ነቢዩ ዳንኤል በተናገረው መሠረት የሚያረክሰውን አፀያፊ ነገር በተቀደሰ ሥፍራ ቆሞ ታዩታላችሁ፡፡ … በዚያን ጊዜ ለነፍሰ ጡሮችና ለሚያጠቡ እመጫቶች ወዮላቸው፡፡ … ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ያልሆነ፣ ወደፊትም እርሱን የሚመስል ከቶ የማይሆን ታላቅ መከራ ይመጣል፡፡ እነዚያ ቀኖች ባያጥሩማ ኖሮ አንድም ሰው መዳን ባልቻለ ነበር፤ ነገር ግን ስለተመረጡት […]
Read More →በዱባይ የአሰሪዎቿን 4 ልጆች ባህር ከመሰመጥ ያዳነችው ኢትዮጵያዊት ሞተች *በፀሐይ በየነ *
Post by Melie Tesfaye. ቪዲዮውን ይመልከቱት… ኢትዮጵያዊቷ ዱባይ ውስጥ በሞግዚትነት የምታሳድጋቸውን 4 ልጆች ባህር ለመስመጥ አድናቸው እርሷ የባህር ሲሳይ ሆና ቀረች፡፡ ሶፍያ ለረጅም …አመታት በዱባይ በሞግዚትነት ስትሰራ ኖራለች፡፡ አንድ አርብ ቀን የምትሰራባቸው ሰዎች እሷን ጨምሮ ማለት ነው ለመዝናናት እዛው ዱባይ ውስጥ ወደ ሚገኝ ባህር ዳር ይሄዳሉ፡፡ የሰላት ሰአት ሲደርስ ወንዶቹ ለመስገድ ወደ መስጊድ ሄደዋል፡፡ ሶፍያና […]
Read More →በሕወሓት የሚመራው የኢትዮጵያው አገዛዝ ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ለመደራደር የቱርኩን ፕሬዝዳንትአማላጅነት መላኩ ተሰማ
https://soundcloud.com/hiber-radio-las-vegas-1/hiber-radio-020115-020815 የህብር ሬዲዮ ጥር 24 ቀን 2007 ፕሮግራም <<…የፓርቲ ፖለቲካ ኢትዮጵያ ውስጥ አብቅቶለታል። የስርዓቱ የቀድሞው መሪ ከዚህ ቀደም ሲናገሩ እንደነበረው ተቃዋሚዎችን እግር እስኪያወጡ ጠብቀን እግር ሲያወጡ እንቆርጣለን ያሉትን ዛሬ ጓዶቻቸው በተግባር በምርጫ ቦርድ ህገወጥ ውሳኔ ተለጣፊ አንድነትን ፈጥረዋል። ሌላ ፓርቲ መቀላቀሉ ውጤቱ ያው ነገ ሲጠነክሩ …>> አቶ አስራት አብርሃም የሕጋዊውና ምርጫ ቦርድ ያፈረሰው አንድነት ተጠባባቂ […]
Read More →ፍትህ እና ርትዕ ለሁሉም
በኢትዩጵያ ውስጥ ከሁለት አስርት አምታት ወዲህ በህዝብ ላይ በጣም እየተንሰራፋ ስለሚገኘው የዘረኝነትን ተህዋስ ሳስብ በአንድ ወቅት በእስራኤል ያሉ አይሁዳውያን ያደረጉት አድሎ እና ወገናዊነት በአዕምሮዬ ይመጣል። ሁሉም ለፈለጉት ብቻ ነበር ጥብቅና የቆሙት።የሌላውን ሀዘን እና መከራ ከመጤፍ ሳይቆጥሩት በርባን!በርባን!በርባን! እያሉ በንጉሱ በር ላይ የራሳችው ወገን ብቻ እንዲፈታ አቤቱታቸው ታልቅ ነበር። ኢየሱስን አሳልፈው ለፍርድ ሰጥተውት የራሳቸው ወገኔ […]
Read More →7-minute interview with Peter Greste – the first one he’s done since his 400-day imprisonment in Egypt.
For Immediate Release: In his first interview since being freed, Peter Greste calls on Egypt to release Baher Mohamed and Mohamed Fahmy Says there was a mix of emotion boiling inside when he was released In his first interview since being freed from an Egypt jail after 400 days in captivity, Al Jazeera […]
Read More →