www.maledatimes.com Ethiopia - MALEDA TIMES - Page 3
Loading...
You are here:  Home  >  'Ethiopia'  -  Page 3
Latest

  ለሰላምና ፍትህ ሰባኪያን የእድሜ ልክ ፤ ለነፍስ ገዳይ የአምስት አመት እስራት!

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on   ለሰላምና ፍትህ ሰባኪያን የእድሜ ልክ ፤ ለነፍስ ገዳይ የአምስት አመት እስራት!

    ኦስካር ፒስቶሪየስ ዝነኛው አካል ጉዳተኛ አትሌት በ21/ 10/ 2014 በነፍስ ግድያ ወንጀል የአምስት አመት የእስር ቤት ፍርድ ተወስኖበታል። በኢትዮጵያ ከስድስት በላይ መጽሄቶች አዘጋጆች ባለቤቶች እና ጋዜጤኛች የእስራት ቅጣት በወያኔ መንግስት ተወስኖባቸዋል ።በተቸማሪም የተቃዋሚ ፓርቲ አባላት መሪዎች እና  ደጋፊዎች የእስራት የእንግልት የመገለል እንዲሁም የመሰደድ ፍርድ በጨቋኙ የኢህአዲግ መንግስት ተጥሎባቸዋል።በነፍስ ማጥፋት ኦስካር ፒስቶሪየስ 5 አመታት […]

Read More →
Latest

ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን

  ”ፕሮፌሰር መስፍንን ለቀቅ” ለሚለው ለአቶ አንተነህ መርዕድ ጽሁፍ መልስ፣ ቁ. 1 ከጣሰው አንተነህ ከስዊድን (tasewanete@gmail.com) ዛሬ ኦክቶበር 8/2014 ምሳ ሰዓት ላይ አንድ ጓደኛዬ ደውሎ ”ፕሮፌሰር መስፍንን ለቀቅ” የሚለውን ጽሁፍ አንብቤው እንደሆን ጠየቀኝ። ይህ ሰው በፕሮፌሰር መስፍን ማንነት ላይ ይቅርታ ጠይቄው ስለነበር ”ቢጤህ የጻፈውን እየው” ለማልት ማሾፉ ነበር። ለፕሮፌሰር መስፍን ከወጣትነት በተለይም የትግራይ ብሄረተኞች ስልጣን […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ … በገዥው ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ  / ደ.ህ.ዴ.ን ክብረ በዓል  !

By   /  November 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … በገዥው ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ  / ደ.ህ.ዴ.ን ክብረ በዓል  !

በገዥው ኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ክንፍ የደ.ህ.ዴ.ን ፖለቲካ ፖርቲ አባላት ወዳጆቸ ባደረጉልኝ ግብዣ መሰረት በደ.ህ.ዴ.ንን 22ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ተገኝቸ ነበር ።  እንደ ዛሬው የደ.ህ.ዴ.ን በዓል ፍሪዳ ተጥሎ የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ ድርጅቶች የልደት በዓላቸውን ሲያከብሩ እግር ጥሎኝ ስገኝ በምባረርበት የጅዳ ቆንስል ግቢ በሚገኘው የኮሚኒቲ አዳራሽ ተገኝቸም ኬክ እስኪቆረስና ሙዚቃው እስኪጀመር ያለውን ፕሮግራም ተከታትያለሁ። በልደት ፕሮግራሙ በቀረበው የድርጅቱ የትግልጉዞ “የስምጥ […]

Read More →
Latest

Ethiopia-to-Djibouti Rail to Be Complete in a Year, PM Says

By   /  October 20, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia-to-Djibouti Rail to Be Complete in a Year, PM Says

  William Davison,  Oct 17 An electrified rail link from Ethiopia’s capital along its main trade route to neighboring Djibouti will be completed by October 2015, Prime Minister Hailemariam Desalegn said. The Railways Corp. project, funded with a $1.6 billion advance from the Export-Import Bank of China and by Ethiopia’s government, is half complete, he […]

Read More →
Latest

statements by the press secretary on the dath of Ahmad Godane

By   /  September 14, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on statements by the press secretary on the dath of Ahmad Godane

The White House Office of the Press Secretary For Immediate Release Today, the Department of Defense confirmed that Ahmed Godane, the leader of al-Shabaab, is dead as a result of a U.S. military targeted airstrike in Somalia undertaken over the weekend.  Godane’s removal is a major symbolic and operational loss to the largest al-Qaida affiliate […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ ሕዝብ መራራ ትግል እብሪተኛው የወያኔ መንግስት መውደቁ አይቀርም!!ገዛኸኝ አበበ ከኖርዌ

By   /  August 23, 2014  /  AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on በኢትዮጵያ ሕዝብ መራራ ትግል እብሪተኛው የወያኔ መንግስት መውደቁ አይቀርም!!ገዛኸኝ አበበ ከኖርዌ

የኢአዲግ ወያኔ መንግስት የስልጣን ወንበር በትሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ የአኖኖር ሁኔታ ከእለት ወደ እለት እያሽቆለቆለ እና እየወረደ በመምጣቱ ከምቼውም ጊዜ በበለጠ በአሁኑ ወቅት ሕዝቡ ኑሮን መቋቋም በማይችልበት አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚገኝ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የኑሮ ውድነት ተቋቁሞ መኖር ከባድ ፈተና እየሆነባቸው እንደሆነ የችግሩ ሰለባና ተጠቂ የሆኑት ሰዎች በየጊዜው ከሚያሰሙት ሮሮና ጩኸት መረዳት […]

Read More →
Latest

እናቱ መፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ውስጥ የከተተችው ህፃን ከሞት ተረፈ

By   /  June 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on እናቱ መፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ውስጥ የከተተችው ህፃን ከሞት ተረፈ

በሐረር ከተማ “ማሳደግ አልችልም” በሚል ሰበብ የወለደችውን ህፃን በፌስታል አድርጋ መፀዳጃ ቤት ጉድጓድ ውስጥ የከተተች እናት በቁጥጥር ስር የዋለች ሲሆን ህፃኑ ከ6 ሰዓት በኋላ ከጉድጓዲ ወጥቶ ህይወቱ ተርፏል፡፡ በሐረሪ ክልል በቀበሌ 19 ልዩ ስሙ አማሪሳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነዋሪ የሆነችው የ20 ዓመቷ ወጣት፤ ባለፈው ሐሙስ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ የተገላገለችውን ህፃን በፌስታል አድርጋ መፀዳጃ ቤት […]

Read More →
Latest

ሃይለመንድህን አበራ ማን ነው ?

By   /  February 18, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሃይለመንድህን አበራ ማን ነው ?

ሃይለመድህን አበራ እና በተሰቦቹ “አየርመንገዱ ሰራተኞቹን በብቃት ሳይሆን በዘር ግንድ የሚለካ ነው።” አይሮፕላኑን በመጥለፍ ጀነቭ ያስረፈው ረዳት አብራሪ ሃይለመድህን አበራ በባህርዳር ቤተሰቦቹ ወላጆቹ በጣም ሃብታም ከሚባሉት የመጀመርያ ተርታ ናቸዉ ᎓᎓ በቁጥር በዛ የሚሉት ወንድም እና እህቶቹ በሙሉ የመጀመርያ ድግሪ አላቸዉ 2 የህክምዳ ዶክተሮች እሱን ጨምሮ 3 እንጅነሮች እና ሌላም አንድ ወንድሙ እንዲሁ አየርመንገድ ግራዉንድ ቴክኒሻን […]

Read More →
Latest

Bauchi Sharia court carries out first punishment under Nigeria’s new anti-gay laws –

By   /  January 18, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on Bauchi Sharia court carries out first punishment under Nigeria’s new anti-gay laws –

NIGERIAN authorities have meted out the first punishment to a gay man under new anti-homosexual regulations that came into effect earlier this month after President Goodluck Jonathan signed the Same Sex Marriage Prohibition Bill into law.   Defying global pressure, President Jonathan signed the Draconian bill into law earlier this month despite human rights bodies […]

Read More →
Latest

Jawar openly calling Jihad and genocide against Christians and other ethnic groups in Ethiopia. He was making unfounded historical fabrications when he was addressing Ethiopian Muslims in America

By   /  December 29, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Jawar openly calling Jihad and genocide against Christians and other ethnic groups in Ethiopia. He was making unfounded historical fabrications when he was addressing Ethiopian Muslims in America

Jawar openly calling Jihad and genocide against Christians and other ethnic groups in Ethiopia. He was making unfounded historical fabrications when he was addressing Ethiopian Muslims in America , preaching to his fellow Muslims and Oromo people (whom he claimed are all Muslims) to liberate ‘fellow Muslims in central and northern Ethiopia.He is even went […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar