www.maledatimes.com Slide - MALEDA TIMES - Page 2
Loading...
You are here:  Home  >  'Slide'  -  Page 2
Latest

ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

By   /  September 19, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ለተጨፈጨፈው የአማራ ህዝብ ተጠያቂው ማን ነው ? Amhara Genocide Documentary MUST WATCH

በአሁኑ የአማራ ክልል መስተዳድር ስር የሚተዳደረው የክልሉ አስተዳደር በየጊዜው የከፋ አገዛዛዊ ስርአት እና ጭፍጨፋ ከመድረሱም በላይ ለከፍተኛ እልቂት  ተዳርጎአል ለዚህም ተጠያቂው የአማራ ክልል መስተዳድር ነው ይህም ሆኖ ሳለ  ክልል መስተዳድሩን በስሩ አድርጎ የሚያስተዳድረው እና እጁን á‹­á‹ž የሚያንቀሳቅሰው የወያኔ መንግስትም የዚሁ ድርጊት ተቋዳሽ ከመሆኑም በላይ ዋናው የድርጊቱ መርሃ ግብር ፈጣሪ እና ቀማሪ መሆኑ በግልጽ ይታወቃል ።ሆኖም […]

Read More →
Latest

ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።

By   /  September 17, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።

ከፍተኛ ባለስልጣናትን ጥቅማ ጥቅም በሚደነግገው በሁለት ሺህ አንድ አመተ ምህረት የወጣው አዋጅ እንደሚለው “አንድ ፕሬዘዳንት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ወይም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር በሚሞት ጊዜ አንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን በዓል ይሆናል፣ በዚህም ቀን ባንዲራ ዝቅ ብሎ ይውለበለባል፣ የቀብር ስነ ስርዓቱ በሚሊቴሪ የሀዘን ማርሽ ይታጀባል፣ አጠቃላይ የቀብር ወጪውንም መንግስት ይሸፍናል” ይላል።                                                           የአዋጁን እንግሊዘኛ ኮፒ እስቲ እዩት! […]

Read More →
Latest

ከ21 ዓመት በኋላ ህወሓት ተነፈሰ!!

By   /  September 16, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ21 ዓመት በኋላ ህወሓት ተነፈሰ!!

ህወሓትና ስዩም መስፍን በኢህአዴግ ምክር ቤት ድምጽ ተነፈጉ! September 16, 2012 (ጎልጉል) የመከላከያውንና የደህንነቱን የስልጣን ርካብ ከቀድሞው ይልቅ ቆንጥጦ ለመያዝ እየተረባረበ ያለው ህወሓት በግልጽ ከሚታየው የፖለቲካ አመራር ወንበሩ ተነሳ። ለ21 ዓመታት የድርጅት፣ የጠ/ሚኒስትርነትና ቁልፍ የስልጣን መደቦችን ተቆጣጥሮ የኖረው ህወሓት ሁለቱን ግዙፍ ወንበሮች ለማስጠበቅ በድርጅትና በጎንዮሽ ትስስር ያካሄደው ዘመቻ አልተሳካለትም። ይህ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ አቶ […]

Read More →
Latest

Swedish FM: Ethiopia Promised Journalists’ Pardon in May

By   /  September 16, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Swedish FM: Ethiopia Promised Journalists’ Pardon in May

Swedish FM: Ethiopia Promised Journalists’ Pardon in May Source: VOA News Sweden’s foreign minister says he knew back in May that Ethiopia planned to release two Swedish journalists, but that he had to keep quiet about the deal. Foreign Minister Carl Bildt disclosed details about the talks to free Martin Schibbye and Johan Persson on his […]

Read More →
Latest

የሊቀመንበርነት ምርጫው ተጠናቋል አቶ ሃይለማርያም የግንባሩ መሪ ሆኑ

By   /  September 15, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሊቀመንበርነት ምርጫው ተጠናቋል አቶ ሃይለማርያም የግንባሩ መሪ ሆኑ

በትላንትናው እለት ተቋርጦ ለሁለተኛ ቀን የተላለፈው የኢህአዴግ የሊቀመንበርነት ምርጫ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል በዚህ ውሎው ስብሰባውን ያካሄደው የኢህአዴግ ሊቀመንበርን የመረጠ ሲሆን ሃይለማርያም ደሳለኝ የሊቀመንበርነቱን ቦታ ተክተው መያዛቸውን የኢህአዴግ የስብሰባ ካውንስል ባደረገው መግለጫ መሰረት የማለዳ ታይምስ ዘጋቢ ያደረሰን ሪፖርት ያስረዳል።አዲሱ ሊቀመንበር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በአሁኑ ሰአት የጠ/ሚንስትሩን ቦታ ቢቆናጠጡ የተሻለ ነገር ይመጣል ብለው የሚያስቡት የኢትዮጵያ ህዝቦች አይንቸውን […]

Read More →
Latest

አቶ መለስ ዜናዊ በሃምሌ ወር (ጁላይ) ማረፋቸውን አውሮጳ ህብረት ገለጸ

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

ባሳለፍነው አመት መጨረሻው ላይ መሞታቸው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን የተነገረላቸው የቀድሞው የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት በጁላይ ወር ቀደም ብለው መሞታቸውን የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ አዲስ አመት ባደረጉት ስብሰባ ላይ መግለጻቸው ታወቀ  ። በኢንፎርሜሽን ሚንስትር  በኩል  ለሃገሪቱ ባስተላለፈው መልእክት መለስ ዜናዊ ባለፈው ወር ላይ በድንገት በተፈጠረባቸው ኢንፌክሽን  አልፈዋል ብሎ መናገሩ ይታወቃል ።የኢትዮጵያን ህዝብ እንደ እቃ እየተጫወቱበት የሚገኙት […]

Read More →
Latest

የመለስን ነፍሰ አይማር አልልም (ኪዳኔ ገ/እግዚአብሄር ለማ )

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

እንዳው የምሰማወና  የማዬው ነገር ያሳዝነኛል ያሰገርመኛል  .. ይህንንም ያልኩበት ምክናያት ያአቶመለስ የስልጣን ዘመን በቀብር ስነስረአታቸው ላይ ሆነ በአንዳንድ የሚድያ አውታሮቸ ስለመለስ  የነገሩን ገድሎቸ  ሰውየው እነኘህ ኢትዮጽያኖች ሳንሆን መስካሪዋቻቸው የውጭዎቹ አሳምረው ሲናገሩላቸው ጉድ ነው ያልኩት   የኛው መለስ መሆናቸውን ተጠራጠርኩ ጎበዝ እኔ እደሰማሁትና እንደገባኘ አቶ መለስ በኢትዮጵያ የዘረጉት ዲሞክራሲያዊ ስረአት እና የኢኮኖሚ እድገት በተለይ የሱዛን ራይዝ አገላለጽ  ራሳቸውም […]

Read More →
Latest

Ethiopia Frees Two Swedish Journalists Under Government Amnesty By William Davison

By   /  September 10, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Frees Two Swedish Journalists Under Government Amnesty By William Davison

Sept. 10 (Bloomberg) — Two Swedish reporters jailed by Ethiopian authorities last year for supporting terrorism were among more than 1,900 prisoners pardoned today by the government, Justice Minister Berhan Hailu said. The release of the prisoners on the eve of the Ethiopian New Year marks the end of a process started during the rule […]

Read More →
Latest

አሜሪካ የተደበቀው ወንጀለኛ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

የህወሃት አባል ነው ። ከትጥቅ ትግሉ ዘመን አንስቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ስልጣን እስከተቆናጠጠበት ጊዜ ድረስ ያለው የጀርባ ታሪክ በንጹሃን ደም የተጨማለቀ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ ።ይህ ግለሰብ ተስፋዬ መረሳ ይባላል ።ህወሃት ጫካ በነበረበት ጊዜ ተራው ታጋይ ከሴት ጋር የፍቅርም ሆነ የግብረ ስጋ ግኑኝነት ማድረግ እንደማይፈቀድለት አስገራሚው የፓርቲው ህግ ይደነግጋል ።ይህ ህግ እስከ 1981 አ.ም የቆየ […]

Read More →
Latest

አስገራሚው የመለስ ዘመዶች (ኤርትራውያን) መልእክት (ትርጉም ኢየሩሳሌም አርአያ )

By   /  September 7, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

              condolence-from-family-of-alemash-gebreluel-eritrea የትግሪኛውን ሙሉ ቃል እንዲህ ይነበባል                                            የሟቹ አቶ መለስ ዜናዊ ስጋ ዘመድ የሆኑ ኤርትራውያን የጋራ “ሃዘን መግለጫ “በአይጋ ፎረም በኩል አስተላልፈዋል። “የምናፈቅረው ወንድማችን እና ልጃችን “ሲሉ የገለጿቸውን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar