www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 24
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 24
Latest

በእሬቻ በአል ሚስቴን ሲፈን ለገሰን ከነጠቁኝ በኃላ በኑሮዬም ሰላምን አሳጥተው ይከታተሉኛል (በእሬቻ በአል ተጎጂ ከሆነው አብዲሳ የተገለፀ)

By   /  October 1, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በእሬቻ በአል ሚስቴን ሲፈን ለገሰን ከነጠቁኝ በኃላ በኑሮዬም ሰላምን አሳጥተው ይከታተሉኛል (በእሬቻ በአል ተጎጂ ከሆነው አብዲሳ የተገለፀ)

https://m.youtube.com/watch?v=Gz1YbzZYCJM

Read More →
Latest

ወያኔ ሌባ ነው ወያኔ ገዳይ ነው የሚሉ ጩኸቶች ከእሬቻ በአል ላይ ተሰሙ ተቃውሞው በከፍተኛ አይሎአል ፣ ህዝብ መንግስትን አልተቀበለውም ! መንግስት ግን በግዳጅ እመራለሁ ብሎ ሙጥኝ ብሎአል

By   /  October 1, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ወያኔ ሌባ ነው ወያኔ ገዳይ ነው የሚሉ ጩኸቶች ከእሬቻ በአል ላይ ተሰሙ ተቃውሞው በከፍተኛ አይሎአል ፣ ህዝብ መንግስትን አልተቀበለውም ! መንግስት ግን በግዳጅ እመራለሁ ብሎ ሙጥኝ ብሎአል

Read More →
Latest

maleda radio

By   /  September 30, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ  /  Comments Off on maleda radio

Read More →
Latest

የአካል ጉዳተኞች ተከራካሪዎች የትነበርሽ ንጉዜ ትክክለኛ ህይወት ሽልማት ተቀበለች በአራት ዓለም አቀፍ ተሟጋቾች ለ ‘የአማራጭ የኖቤል ሽልማት’ ተሰጥቷል

By   /  September 28, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የአካል ጉዳተኞች ተከራካሪዎች የትነበርሽ ንጉዜ ትክክለኛ ህይወት ሽልማት ተቀበለች በአራት ዓለም አቀፍ ተሟጋቾች ለ ‘የአማራጭ የኖቤል ሽልማት’ ተሰጥቷል

የአካል ጉዳተኞች ተከራካሪዎች የትነበርሽ ንጉዜ ትክክለኛ ህይወት ሽልማት ተቀበለች በአራት ዓለም አቀፍ ተሟጋቾች ለ ‘የአማራጭ የኖቤል ሽልማት’ ተሰጥቷል የኢትዮጵያ ጠበቃ የትምህርት ዕድልን እና በአፍሪካ እና በአለም ዙሪያ የአካል ጉዳት ማህበረሰቡን ለመደገፍ ሽልማቱ ለዓለም አቀፍ ችግሮች ተግባራዊ መፍትሄ ያገኘችውን እድል አክብራለች.የሕይወት ሽልማት አሸናፊ 5 ዓመት ሲሞላው አይንዋ ማየት አልቻለም ሆኖም በቤተሰብዎ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች እርግማን […]

Read More →
Latest

አሳዛኝ መረጃ … የአለማችን ወፍራሟ ሴት አረፈች :( 

By   /  September 25, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on አሳዛኝ መረጃ … የአለማችን ወፍራሟ ሴት አረፈች :( 

================================= * ግብጻዊዋ ኢማን 500 ኪሎ ትመዝን ነበር * ያረፈችው አቡዳቢ ውስጥ ቡርጅ ሆስፒታል ነው 500 ኪሎ ግራም በመመዘን በአለማችን ወፍራሟ ሴት እንደሆነች የምትገመተው ግብጻዊዋ እመቤት ኢማን አብ ኢል አታይ ዛሬ ሰኞ መስከረም 15 ቀን 2010 ዓም ማረፏ ከዱባይ የተሰራጨው መረጃ ያስረዳል ። ከአሌክሳንደርያ ግብጽ ወደ ህንድ በመጓዝ የተሳካ ህክምና ካደረገች በኋላ ከወራት በፊት ወደ […]

Read More →
Latest

‘አጃኢብ’ ያሰኘው የአዜብ መስፍን ወሬ ክንፉ አሰፋ

By   /  September 22, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ‘አጃኢብ’ ያሰኘው የአዜብ መስፍን ወሬ ክንፉ አሰፋ

“አከ’ሲ” አለ ያገሬ ሰው፣   ከሰሞኑ ‘አጃኢብ’ ያሰኘውን የአዜብ መስፍን ወሬ ሲሰማ። አዜብ ልምድ ያላት ውሸታም እንጂ  ልምድ ያላት ኮሜዲ አትመስልም ነበር። ከሚሚ ስብሃቱ ጋር  በያዝነው ሳምንት የተወኑትድራማ ግን ጦሽ አርጎ ያስቃል።  መቼም ጥርስ እንጂ ልብ አይስቅ።  ፈንድሻም’ኮ ልቧ እየተቃጠለ ነው ፊትዋ ሚፈካው። ሴትየዋ አይኗን ሳይሆን ቅንድቧን በጨው አጥባ “ምንም የለኝም ግን ይወረስ” ነው የምትለው።  መለስ የባንክ ደብተር ይቅርና መንጃ ፈቃድ እንኳ የለውም ስትል የቀለደችበት  ወቅት ሩቅ አይደለም።  እርግጥ ነውአዜብ በራስዋ ስም እንኳን ሕንጻ፣ ሲም ካርድም ሊኖራት አይችልም። ጥሩ ጋዜጠኛ አልገጠማትም እንጂ፣ ቢገጥማት፣  “እመኑኝ ልጃገረድ ነኝ!” ብላ እያለቀሰችም ቢሆን ለማሳመን ትሞክር ነበር።  ልጆቼን እየተበደርኩ ነው የማስተምረው ብላ በተናገረች ሰሞን ኤ.ቢ.ሲ ኢንተርናሽናል የተባለው የማድሪድ ጋዜጣ ወ/ሮ አዜብ መስፍን በአንድ ቀን የግል ግብይት ብቻ 1.5 ሚሊዮን ዶላር እንዳወጣች ዘግቦ ነበር። የወዲ ስብሃቱ ልጅ አላማ ‘የሙስናዋን ንግስት’ ነጻ ለማውጣት መሞከር ባይሆን ኖሮ ፣  በነካ እጅዋ ሰሞኑን በወደቀ ሂሳብ እየተቸበቸቡ ስላሉ የአዲስ አበባ ሕንጻዎች ጉዳይ ታነሳ ነበር። የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ጠቅልሎ  የያዘው ኤፈርት አናት ላይ ቁጭ ብላ “ምንም የለኝም” የሚል ነጠላ ቀልድ የለቀቀችው አዜብ 30 ሚሊዮን ብር  ከኪስዋ መዝዛ  ለመቀሌ ስፖርት ክለብ መለገስዋን እንኳ ረስታዋለች።ግብር የማይከፍልና የኦዲት ቁጥጥር የማይነካው ደጀና የተባለው የማፍያ ኩባንያ ከኤፈርት ጋር ተጣምሮ የሃገሪቱን ኢኮኖሚ እኩሌታ ይዟል። ካፒታሉ አፍሪካ አንደኛ  የሆነው የዚህ ጥምር CEO ነኝ ብላናለች አዜብ። ሰማይአይታረስ፣ ንጉስ አይከሰስ፣ ደሞዝ አይነገር.. ደሞዝ አይጠየቅ! በዛሚ! “ዛሚ ኤፍ.ኤም “ ተብሎ በሚጠራው የነሚሚ ስብሀቱ ራዲዮ ጣቢያ ከዚህ ቀደም የሞራል ቀውስ ውስጥ ገብተው የሚዋኙ ትናንሾችን እያቀረበ፣  በደረቀ ፕሮፓጋንዳ  ብቻ ብዙ መጓዝ ባለመቻሉ፣  የፕሮግራም ለውጥያደረገ ይመስላል። እንደ አዜብ መስፍን አይነቱን ጥያቄና መልስ እያስጠና ተከታታይ ድራማ ማቅረብ ጀምረዋል። የመጀመርያው ሾው  በቴዲ አፍሮ  ተጀመረ ። ገድለው ሃውልት መስራት ለነሱ አዲስ ነገር አይደለምና ጸሃይየሞቀውን “እርምጃው ፍትሃዊ አይደለም”  እንቶፈንቶ ደጋገመችው።  የቴዲ አፍሮን የአልበም ምረቃ ያገደውን ስውር እጅ  አደባብሳ አለፈችው።  ስለማታውቀው  ፍትህ እና መብት መለፈፍዋ ግን ብዙዎችን ሳያስደምምአልቀረም። አዜብ በተከታዩ ክፍል ብቅ ብላ፣  “የምተዳደረው በደመውዝ ነው። መለስም፣ እኔም፣ ልጆቼም ሃፍት የላቸውም።” አለችን። “ውልና ማስረጃ የሌለው ሃፍት ካለኝ  ቦታውን ያሳዩኝ እና ለኢትዮጵያ ህዝብ ልመልሰው”  የሚለው ሕጻን ልጅን እንኳ የማያሳምን አባባልዋ ትንሽ ያስቃል። ሕዝብ በደቦ ወጥቶ የአዜብና ዘመዶችዋን የልተመዘገበንብረት እንዲያፈላልግላት  መጠየቅዋ ነው ወይንስ የእሷም ህንጻዎች  እንደ  ኮንዶሚኒየሙ “ጠፍተዋል”  ብለው ነገሯት?  ከሠበታ የወሰደችው 1200 ሄክታር መሬት የቀብርዋ ስፍራ መሆኑ ነው። ይህ ደግሞ በነሱ ቋንቋ ሙስና አይባልም።  ሙስናም ቢሆን ለከባባድ ሚዛን የህወሃት አባላት የአገልግሎት ስጦታ ነው።  አቶ አያሌው መንገሻ፣ የቀድሞው የደህነት መ/ቤት ሹም ህብር ሬዲዮ ራይ ቀርበው በሰጡት ቃለ ምልልስ “በሕወሃት ሙስና ወንጀልአይደለም” ብለውናል። ኮሜዲያን ወደ ውጭ ሲሰደዱ፣ ፖለቲከኞቹ  ቦታቸውን ይዘዋል ልበል?  ከሰሞኑ የህወሃት ካድሬዎች እንደጉድ መቀለድ ጀምረዋል። አዜብ እና ከሚሚ ተደራጅተው […]

Read More →
Latest

በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት በርካቶች ሞተዋል

By   /  September 19, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ, ፊልሞች  /  Comments Off on በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በተቀሰቀሰው ግጭት በርካቶች ሞተዋል

ምንጭ ሪፖርተር ሁለቱ ክልሎች በሟቾች ብዛት የማይጣጣም መግለጫ ሰጥተዋል ከ20 ሺሕ በላይ ዜጎች ተፈናቅለዋል በኦሮሚያና በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልሎች በተቀሰቀሰው ግጭት የበርካታ ዜጎች ሕይወት መጥፋቱን፣ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ሚኒስትር ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) ዓርብ መስከረም 5 ቀን 2010 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ እንደተናገሩት፣ በሁለቱ ክልሎች መሀል በተቀሰቀሰቀው ግጭት የበርካታ ዜጎች ሕይወት […]

Read More →
Latest

በኢትዮጵያ የተከሰተው ግጭት ተጣርቶ ግልጽና ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ የአሜሪካ ኤምባሲ በኢትዮጵያ አስታወቀ

By   /  September 19, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on በኢትዮጵያ የተከሰተው ግጭት ተጣርቶ ግልጽና ሁሉን አቀፍ የፖለቲካ ውይይት እንዲደረግ የአሜሪካ ኤምባሲ በኢትዮጵያ አስታወቀ

Image copyright US EMBASSY ዛሬ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያና ሶማሌ አዋሳኝ ድንበር አካባቢ በተለይም በሐረርጌ በተከሰተው ግጭት ”ተረብሸናል” ብሏል። በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግሥት ግጭቱን ግልጽ በሆነ አካሄድ እንዲያጣራና ተጠያቂዎቹን ለህግ እንዲያቀርብ ጠይቋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በአካባቢው እየተፈጠረ ስላለው ሁኔታ ”ግልጽ መረጃ የለም’ ይላል የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ግጭቱ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለችግሩ ሰላማዊ […]

Read More →
Latest

Statement by the U.S. Embassy Addis Ababa on Reports of Ethnic Violence on the Oromia-Somali Border

By   /  September 19, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on Statement by the U.S. Embassy Addis Ababa on Reports of Ethnic Violence on the Oromia-Somali Border

Addis Ababa, September 19, 2017 :- We are disturbed by the troubling reports of ethnic violence and the large-scale displacement of people living along the border between the Oromia and Somali regions, particularly in Hararge, although the details of what is occurring remain unclear. We urge the Ethiopian government to conduct a transparent investigation into all allegations of […]

Read More →
Latest

In Moyale, southern Ethiopia, a road marks the long-contested frontier between Oromia and Somali regional states

By   /  September 18, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on In Moyale, southern Ethiopia, a road marks the long-contested frontier between Oromia and Somali regional states

In Moyale, southern Ethiopia, a road marks the long-contested frontier between Oromia and Somali regional states. Uneasy peace and simmering conflict: the Ethiopian town where three flags fly Fresh tension in a disputed area has reopened old wounds between the Oromia and Somali states, as ethnic federalism fails to contain violence   Three different flags […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar