www.maledatimes.com Addis Admas - MALEDA TIMES - Page 25
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  -  Page 25
Latest

The world loves Ethiopian pop star Teddy Afro. His own government doesn’t.

By   /  September 17, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia, music, Music Clip, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on The world loves Ethiopian pop star Teddy Afro. His own government doesn’t.

Washington Post By Paul Schemm Ethiopian pop star Teddy Afro at his home in Addis Ababa. (Mulugeta Ayene/Associated Press) ADDIS ABABA, Ethiopia — Monday marked the first day of the new Ethiopian year, but it hasn’t been much of a holiday for Teddy Afro, the country’s biggest pop star. First, the government informed him that his […]

Read More →
Latest

ሳምንታዊው የማለዳ ሬዲዮ ከማለዳ ታይመስ መረጃ ማእከል

By   /  September 16, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ሳምንታዊው የማለዳ ሬዲዮ ከማለዳ ታይመስ መረጃ ማእከል

Read More →
Latest

ቆሼ ተራ በድጋሚ ተደረመሰ በሰው እና በንብረት ላአይ ጉዳት ደረሰ

By   /  September 15, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ቆሼ ተራ በድጋሚ ተደረመሰ በሰው እና በንብረት ላአይ ጉዳት ደረሰ

በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ በተለምዶ #ቆሼ በሚል መጠሪያ በሚታወቀው ሰፈር የተከመረው የቆሻሻ ተራራ ለሁለተኛ ጊዜ ተደረመሰ። የአካባቢው ነዋሪዎች ቆሻሻው መደርመሱን እና ምን ያህል ሰዎች እንደሞቱ እንደማይታወቅ ተናግረዋል። አዲስ አበባ እሳት እና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠር እና መከላከል ባለሥልጣን ህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ጉዳት መድረሱን ለዶይቼ ቬለ አረጋግጠዋል። አደጋው የደረሰው ከቀኑ 6 ሰዓት ከ15 መሆኑን እና […]

Read More →
Latest

Ethiopian-Americans celebrate a new year in September

By   /  September 15, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, WEST AFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on Ethiopian-Americans celebrate a new year in September

By Hannah GebresilassieCONNECT CHICAGO — Ethiopians around the globe celebrated a new year, also known as Enkutatash, on Sept. 11. While it’s 2017 in most of the world, it’s 2010 in Ethiopia. That’s because the country uses an ancient calendar, which is about seven years behind the calendar more commonly used worldwide. “The beauty of […]

Read More →
Latest

ወሬ ከማውራት ሰርቶ ማሳየት ይበልጣል ጀዋር ሙሃመድ

By   /  September 13, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ወሬ ከማውራት ሰርቶ ማሳየት ይበልጣል ጀዋር ሙሃመድ

Read More →
Latest

የአባቶቻችን ሀገር ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዉያን እስኪሆን ድረስ ትግሉ ይቀጥላል::

By   /  September 6, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የአባቶቻችን ሀገር ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዉያን እስኪሆን ድረስ ትግሉ ይቀጥላል::

በሸንቁጥ አየለ የአባቶቻችን ሀገር ኢትዮጵያ የኢትዮጵያዉያን እስኪሆን ድረስ ትግሉ ይቀጥላል:- ወያኔ የሸረበዉ የቅማንት-አማራ ግዛት የማካለል ሂደት ሁሉ የተለመደ ወንጀል ነዉ:: =========================================== ወያኔ የሰራዉ ህገ መንግስት ፈራሽ ነዉ::ወያኔ የከለለዉ ክልል ፈራሽ ነዉ::የአማራ: የኦሮሞ: የደቡብ: የትግሬ የእንቶኔ ብሎ ወያኔ የከለለዉ ክልል ሁሉ ፈራሽ ነዉ::ህገወጥ እና ወንጀል ነዉና::አሁንም ወያኔ የቅማንት መሬት ይሄ : የአማራ መሬት ያኛዉ ብሎ የሚከልልለዉ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ያለ«ኢትዮጵያዊነት» ልትኖር አትችልምን?

By   /  September 6, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ያለ«ኢትዮጵያዊነት» ልትኖር አትችልምን?

  በፍቃዱ ዘ ሃይሉ በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በጣም ተወዳጁ ኤፍኤም ሬዲዮ ሸገር ነው ቢባል የሚያጣላን አይመስለኝም። ሸገር መፈክሩ “ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር” የሚል ነው፡፡ አሁን ደግሞ ፖለቲከኞችም ይህንኑ መፈክር የንግግራቸው ማሳረጊያ ዓረፍተ ነገር እያደረጉት ነው። ሰማያዊ ፓርቲ ከመግለጫዎቹ ግርጌ “ኢትዮጵያ ለዘላለም በክብር ትኑር” የሚል ዓረፍተ ነገር ያስቀምጣል። አዲሱ በእነሰይፉ ፋንታሁን እና ሠራዊት ፍቅሬ… የተከፈተው ኢትዮ ኤፍኤም […]

Read More →
Latest

ጃዋር መሃመድ ከቴዲ አፍሮ ጎን በሰበአዊ መብት መከራከር ዘንድ ቆመ

By   /  September 4, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on ጃዋር መሃመድ ከቴዲ አፍሮ ጎን በሰበአዊ መብት መከራከር ዘንድ ቆመ

  ምንጭ (ዘ-ሐበሻ) የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ዳይሬክተር ጀዋር መሐመድ አምባገነኑ የሕወሓት መራሹ መንግስት በቴዲ አፍሮ ላይ በተደጋጋሚ እየወሰደ ያለውን እርምጃ አወገዘ:: “ገዥው አካል ለቴዲ አፍሮ የሚያቀርበውን ትርዒት በተደጋጋሚ በመሰረዙ ተገቢ ያልሆነ እና ኢፍትሃዊ ውሳኔ ነው” ያለው ጀዋር በቴዲ ላይ መንግስት የሚወስደው ክልከላ “ይህ ሁሉ ሀሳብን የመግለጽ ነጻነትን እና ዒላማው የኪነጥበብ ጥቃትን ስለሚያካትት ሁሉም ሊያወግዘው ይገባል” […]

Read More →
Latest

የቴዲ አፍሮን የሲዲ ምረቃ እንዳይካሄድ ያገደው የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ መሆኑ ታወቀ

By   /  September 4, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia  /  Comments Off on የቴዲ አፍሮን የሲዲ ምረቃ እንዳይካሄድ ያገደው የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ መሆኑ ታወቀ

ይልቅ ወሬ ልንገርህ በታምራት ሀይሉ በትላንትናው እለት ሊካሄድ ፕሮግራም ተይዞለት የነበረው የተወዳጁ አርቲስት ቴዲ አፍሮ የሲዲ ምረቃ ፕሮግራም ሊካሄድ ያልቻለው በአዘጋጁ ጆርካ ኤቨንት በኩል መቅረብ የነበረበት የእውቅና/ፍቃድ ወረቀት ባለማቅረቡ እንደሆነ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሀላፊ ም/ኮምሽነር ሽመልስ ሽፈራው ዛሬ ለቁም ነገር መጽሄት ተናግረዋል። ባለፈው ሀሙስ ጠዋት የፖሊስን ድጋፍ የሚጠይቅ ደብዳቤ የጆርካ ኤቨንት ሰዎች ይዘው […]

Read More →
Latest

ለብቻው ቤተ-መንግስቱን ያንቀጠቀጠ ብላቴና፣ ቴዲ አፍሮ ክንፉ አሰፋ

By   /  September 3, 2017  /  Addis Admas, AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on ለብቻው ቤተ-መንግስቱን ያንቀጠቀጠ ብላቴና፣ ቴዲ አፍሮ ክንፉ አሰፋ

     በነዚያ የነጠቡ ብዕሮች “ተራራውን ያንቀጠቀጠ” እየተባሉ ሲወደሱ የነበሩ ሁሉ እነሆ በአንድ ብላቴና ሲንቀጠቀጡ ከማየት የበለጠ ምስክር ከየትም ሊመጣ አይችልም። የ”ኢትዮጵያ” ስም ሲጠራ ብርክ እንደያዘው የሚሽመደመዱ፤ አንድ፣ ሁለት፣ ሶስት እየልን በጣት የምንቆጥራቸው የጥላቻና የበቀል ጉግማንጉጎች ለመሆናቸውም ትውልድን ደፍሮ ይናገርላቸዋል።  የዚህ ቡድን አባላት  ከመጠን ያለፉ ጭቃዎች መሆናቸውን እንኳ ለማወቅ ራሳቸውን በመስታወት የሚመለከቱ አይመስልም።      100 ሚሊዮን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar