የቴዲ አፍሮ የሲዲ ምርቃት በመንግስት ሀይሎች መከልከሉ ተገለፀ! ሙሉ መረጃው እጃችን ላይ ገብቷል
በዛሬው ምሽት ይካሄዳል ተብሎ ታስቦ የነበረው የኢትዮጵያ አልበም የሙዚቃ ምረቃ ስርአት የመንግስት ሀይሎች መከልከላቸውን እና ልዩ ፈቃድ ያስፈልግሀል ብለው መወሰናቸውን ቴዲ አፍሮ ባቀረበው የፕረስ ደብዳቤ ገልጣል ። ይህም ደብዳቤ እንደሚገልፀው ዝግጅቱን አጠናቀን ለእንግዶች የጥሪ ወረቀት ተላልፎ በጉጉት በሚጠበቁበት የመጨረሻው ሰአት በተለይም የመንግስት መስሪያ ቤቶች በተዘጉበት መረሀግበሩን አታካሂዱም መባላችንን በጥልቅ ሀዘን ነው ሲል ገልፀፇል ። ለአድናቂዎቹና […]
Read More →“መኢአድ” እና “ሰማያዊ” ለአዲስ አበባ ምርጫ ተዋህደው ሊወዳደሩ ነው
ምንጭ አዲስ አድማስ ጽሁፍ ዝግጅት በአለማየሁ አንበሴ “በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ፣ 195 አመራርና አባሎቻችን ታስረዋል” ሰማያዊ ፓርቲና መኢአድ ሰሞኑን ከተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማቶች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ በቀጣይ ዓመት ለሚካሄደው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምርጫ፣ተዋህደው ለመወዳደር ማቀዳቸውን አስታውቀዋል፡፡ የፓርቲዎቹ አመራሮች፣ ከ20 በላይ ከሚሆኑ ዲፕሎማቶች ጋር በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና አፈፃፀሙ፣ በቀጣይ የፓርቲዎቹ የጋራ እቅድና በአዲስ አበባ ከተማ የ2010 ምርጫ […]
Read More →World Record-Holders and Defending Champions Lead 40th Anniversary Bank of America Chicago Marathon International Elite Athlete Field
Marathon world and course record-holder Dennis Kimetto, half marathon world record-holder Zersenay Tadese, three-time Olympic gold medalist and 5,000m world record-holder Tirunesh Dibaba, and defending champions Abel Kirui and Florence Kiplagat return to the Windy City to race to the top of the podiumCHICAGO The Bank of America Chicago Marathon announced today that several […]
Read More →ጨረቃ መታየቷ ተረጋግጧል !
ሰበር መረጃ በሐጅ ዙሪያ ፣ ================= =================== * የሐጅ ጸሎት ልክ የዛሬ ሳምንት ነሐሴ 24 ቀን ይጀምራል ! * ” የሳውዲ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መግለጫ አውጥቷል ሰኞ ጨረቃ አለመታየቷን ተከትሎ ትናንት ማክሰኞ ምሽት የተሰበሰበው የሳውዲ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጨረቃ ስለመታየቷ የተሰበሰበውን መረጃ ከመረመረ በኋላ ውሳኔ አስተላልፏል። በከፍተኛው የሳውዲ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተላለፈው ውሳኔ እንደሚያስረዳው በእስልምናው […]
Read More →የቴዲ አፍሮ የአዲስ አመት ሙዚቃ ዝግጅት ተከለከለ :: ሙሉ ሪፖርቱን ይዘናል
በመዲናይቱ አዲስ አበባ ይከናወናል ተብሎ የተጠበቀው የድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን የሙዚቃ ዝግጅት ፕሮግራም በጠቅላይ ምንስትር ቢሮ መከልከሉን ተሰማ ይሄውም የመንግስት መስሪያ ቤቱ እንደሚያመለክተው ከሆነ ፣በአዲስ አመት የሚያቀርበው የአዲስ አመት ዋዜማ ዝግጅትን እደሚያደናቅፍበት ስለተረዳ የቴዎድሮስ ካሳሁንን የሙዚቃ ፕሮግራም መሰረዝ እንደ ዋነኛ መፍትሄ ሆኖ ተገኝቷል ሲል ገልጿል ። በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው የሴፕቴምበር 10 […]
Read More →Permit denied for Teddy Afro concert
Teddy Afro. Photograph Mulugeta AyeneAP A planned concert by Ethiopia’s biggest pop star, Teddy Afro on Ethiopian New Year’s eve has been denied permit, according to the radio show Ethiopicalink. The September 10 concert in Addis Ababa’s Millennium Hall was expected to draw more than ten thousand people and the artist was reportedly to be […]
Read More →የገቢዎችና ጉምሩክ የቀረጥ ነፃ ማስፈጸሚያ መምርያ ኃላፊ በድጋሚ ጊዜ ቀጠሮ ተጠየቀባቸው
በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በመንግሥት የተሰጡ ከቀረጥ ነፃ መብቶች ማስፈጸሚያ መምርያ ኃላፊ፣ በተጠረጠሩበት ከአሥር ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል በድጋሚ 14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው፡፡ የመምሪያ ኃላፊዋ ዓለምፀሐይ ግርማይ (ዶ/ር) የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቡድን በቁጥጥር ሥር ያዋላቸው፣ ወደ ውጭ አገር ሊወጡ ሲሉ መሆኑን መዘገባችን ይታወሳል፡፡ መርማሪ ቡድኑ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ […]
Read More →The Revenue Officer and the Customs and Excise Commissioner were again scheduled to meet again in the court
The Commissioner of Taxation Rights at the Ethiopian Revenues and Customs Authority received a further 14 days’ probation probation period of more than 10 million birr. We are told that the department head, World Gurage (Dr.) of the Federal Police Crime Investigation Group, is being arrested. The Investigative Team held its second hearing at the […]
Read More →Twelve ambassadors are assigned to serve ambassadors in different countries !!
President Mulatu Teshome, July 19, 2009 Eleven ambassadors have been appointed to the post. On the Facebook page of Foreign Affairs Spokesperson, Ambassador Berhane Gebre-Christos, Seyoum Mesfin, was appointed ambassador to the Chinese. Kassa Tekleberra Ato Girma Birruu became an ambassador to the United States. Similarly, former Minister of Civil Service and Human Resources Minister […]
Read More →
