www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 152
Latest

በሃይል ግንባታ ሰበብ በህዝብ ላይ መንግስታዊ አሻጥር እየተፈፀመ ነው::

By   /  March 20, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሃይል ግንባታ ሰበብ በህዝብ ላይ መንግስታዊ አሻጥር እየተፈፀመ ነው::

መብራት ውሃ የስልክና የኢንተርኔት ኔትወርክ አገልግሎቶች መብቶች ከአብዮታዊ ጥያቄዎች ጋር ደምረናቸዋል:: አዲስ አበባ‹‹ለእሪታ ቀን››ትዘጋጅ ዘንድ ጥሪ ተደርጓል ምንሊክ ሳልሳዊ ፖለቲካው የፖለቲካ ፓርቲዎች ማን እንደጠራቸው አይታወቅ ያንጫጩታል….ወያኔም ማን እንደወከላት አይታወቅ ፖለቲካዊ ማጭበርበር እና ኢኮኖሚያዊ ደላልነትን አፋፍማዋለች::ለጋሽ አገሮች ከእኛ የሚያገኙት ብሄራዊ ጥቅም ሞቅ ባለ ቁጥር ኢኮኖሚያችሁ በመቶ ይህን ያህል አድጓል ይሉናል:: ወይ ፍርጃችን አቤቱታችን ከፖለቲካ ነጻነት እና […]

Read More →
Latest

ዘላለም እሼቴና አለምነው መኮንን ምንና ምን ናቸው? ታረቀኝ ሙጬ

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዘላለም እሼቴና አለምነው መኮንን ምንና ምን ናቸው? ታረቀኝ ሙጬ

“ከሰደበኝ ስድቤን አምጥቶ የነገረኝ” ይባላል፡፡ ዶክተር ዘላለም እሼቴ በተባለ ሰውዬ  በአማሮች ላይ ተጻፈ በተባለ አንድ አጭር ደብዳቤ ላይ ተመሥርቶ አድማሱ በላይ የሚባል ሌላ አቃቂረኛ የሰጠውን ተገቢና ወቅታዊ ግብረ-መልስ በአቡጊዳ ድረ ገፅ ላይ አነበብኩና እኔም በማውቀው ቋንቋ በአማርኛ ትንሽ መናገር አሰኘኝ፡፡ የዶክተሩን ጽሑፍ ያነበብኩት የእንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት አጠገቤ አስቀምጬ ከአንዴም ሁለቴና ሦስቴ ደጋግሜ ነው፤ አጭር በመሆኑም […]

Read More →
Latest

በታላቁ ሩጫ ተቃውሞ የታሰሩ ወጣቶች በዋስ እንዲወጡ ተወሰነ

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በታላቁ ሩጫ ተቃውሞ የታሰሩ ወጣቶች በዋስ እንዲወጡ ተወሰነ

በመደበኛ ፍርድ ቤት ክሴን እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ በማለት ቀበና ለሚገኘው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ትናንት ጥያቄ አቅርቦ የነበረው ፖሊስ ዛሬ ማለዳ አስሩን ተጠርጣሪዎች ቀበና የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቅርቧል፡፡ በወጣቶቹ ላይ ክስ ለመመስረት የሚበቃ ወንጀል አለመገኘቱን በመጥቀስ ታሳሪዎቹ እንዲለቀቁ አቃቤ ህግ ለፖሊስ ምክር መስጠቱን የሰሙት ጠበቃ አቶ አለሙ ጎቤቦ ደምበኞቻቸው ያለ ዋስትና እንዲለቀቁና መዝገቡ እንዲዘጋ ቢከራከሩም […]

Read More →
Latest

የጎሣ ግጭቶችና የአለም አቀፉ ማኅበረሰቡ ሚና

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጎሣ ግጭቶችና የአለም አቀፉ ማኅበረሰቡ ሚና

(ክፍል ሁለት) ከያሬድ ኃይለማርያም ብራስልስ፣ ቤልጂየም መጋቢት 11 ቀን 2006 የተባበሩት መንግሥታት በ1948 á‹“.ም. ባወጣው የሰብአዊ መብቶች ዓለም አቀፍ መግለጫ አንቀጽ 2 ላይ እያንዳንዱ ሰው በዘር፣ በቀለም፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አስተያየት፣ በኅብረተሰብ ምንጭ፣ በሃብት፣ በትውልድ፣ ወይም በሌላ አቋም ምክንያት ምንም ዓይንነት ልዩነት ሳይደረግበት በመግለጫው ላይ በተጠቀሱት መብቶችና ነፃነቶች በእኩል የመጠቀም መብት እንዳለው የደነግጋል። […]

Read More →
Latest

የሃይማኖት እርጅና አያድርስ ይሄይስ አእምሮ

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሃይማኖት እርጅና አያድርስ ይሄይስ አእምሮ

          ይህችን ጽሑፍ ባልጽፋት በወደድኩ፡፡ ግን ያበጠው ይፈንዳ እንጂ እጽፋታለሁ፡፡ በስንቱ ታፍኜ እዘልቀዋለሁ? ብዙ ሚዲያዎች እንደማይቀበሉኝ ከወዲሁ አምናለሁ፤ በዚያ ብቻ ከማሩኝም እሰዬው ነው – ትልቅ ዕድለኝነት፡፡ እውነት በጠፋችባትና ሀሰት በነገሠችባት ዓለማችን ውስጥ ለሺዎች ዓመታት ዜጎችን እሥረኛና ባሪያ አድርጎ እግር ከወርች በማሠር ኮድኩዶ ያስቀረን ጉዳይ ድንገት ተነስቶ መተቸት በትንሹ ውግዘትን ማስከተሉ የሚጠበቅ […]

Read More →
Latest

የአዳማ ከተማ የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ ወጣት ምርቱ ጉታ ታሰረ

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዳማ ከተማ የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ ወጣት ምርቱ ጉታ ታሰረ

በአዳማ ከተማ የአንድነት ፓርቲ ሰብሳቢ የሆነው ወጣት ምርቱ ጉታ ዛሬ መጋቢት 10 ቀን 2006 á‹“.ም ከጠዋቱ 3፡30 ገደማ በተለምዶ ዠቅአለ ተብሎ በሚጠራው ገበያ አካባቢ መታሰሩን የከተማዋ የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወጣት ተስፋዬ ዋቅቶላ ለፍኖተ ነፃነት ገለፀ፡፡ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊው እንደገለፀው ዠቅአለ ተብሎ በሚጠራው ገበያ አካባቢ የሚገኙ አነስተኛ ነጋዴዎች የገበያ ስፍራው እንዲለቁ መጠየቃቸውን ተከትሎ ሲያሰሙ የነበረውን […]

Read More →
Latest

በጋዜጠኞች ላይ ያለ ማስረጃ የሚሰነዘሩ ውንጀላዎች ባስቸኳይ እንዲቆሙ እንጠይቃለን!

By   /  March 19, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጋዜጠኞች ላይ ያለ ማስረጃ የሚሰነዘሩ ውንጀላዎች ባስቸኳይ እንዲቆሙ እንጠይቃለን!

የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ (ኢጋመ) ETHIOPIAN JOURNALISTS FORUM (EJF) ** ** ** በጋዜጠኞች ላይ ያለ ማስረጃ የሚሰነዘሩ ውንጀላዎች ባስቸኳይ እንዲቆሙ እንጠይቃለን! ** ** ** ማህበራችን ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዶ የምዝገባ ሰርተፊኬት ለማግኘት የጀመረው እንቅስቀሴ በቅርቡ ከመንግስት አወንታዊ ምላሽ እንደሚያገኝ ተስፋ በማድረግ የተቋቋመለትን አላማ ለማሳካት እንቅስቃሴ ጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ የኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን መብትና ጥቅም ከማስጠበቅና የመናገር ነፃነትን ከማበረታታት […]

Read More →
Latest

በነፃነት ቀን ነፃነት ማጣት !

By   /  March 18, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በነፃነት ቀን ነፃነት ማጣት !

  ይድነቃቸው ከበደ ሰብአዊ መብቶች እያንዳንዳችን ሰው በመሆናችን ብቻ የሚገቡን ከሰብአዊነታችን ተለይተው ሊታዩ የማያችሉ መብቶች ናቸው፡፡ መንግስታት እነዚህን በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና የተሰጣቸውን ሰብአዊ መብቶች ለማክበር ለማስከበርና ለማሟላት በቀዳሚነት ኃላፊነት አለባቸው፡፡ በዚህም መሰረት ኃላፊነት ከፈረሙ ቀደምት አገራት መካከል ኢትዩጵያ ትገኝበታላች፡፡ ይሁን እንጂ የሴቶች ሰብአዊ መብቶች በሚፈለገው መልኩ ተግባራዊ ካለመሆኑ ባሻገር ኢ-ፍትሃዊነት እጅግ የበዛ ነው፡፡ ይህም […]

Read More →
Latest

Neger Ethiopia issue no 4 news paper

By   /  March 18, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on Neger Ethiopia issue no 4 news paper

Neger Ethiopia Issue 4  

Read More →
Latest

ሕወሀትና የኢዮጵያዊነት ገጽታው በናትናኤል ካብቲመር (ኦስሎ ኖርዌይ)

By   /  March 17, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሕወሀትና የኢዮጵያዊነት ገጽታው በናትናኤል ካብቲመር (ኦስሎ ኖርዌይ)

 ባለፈው የካቲት 11 2006 የህወሃት ምስረታ በአል ሲከበር ጠ/ሚንስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ያደረጉትን ንግግር ሲጀምሩ የትግራይ ሀዝብ ከአስከፊው ብሄራዊ ጭቆናና ፋሽስታዊ ስርአት ጋር ተናንቀው ……. ብለው ነበር እናም በርግጥ የህወሀት የትግል መስመር እና አለማ ምን ነበር? አሁን እንደሚባለው ኢትዮጵያን ከአስከፊው የደርግ ስርዐት ለመታደግ ወይስ በአንድ ወቅት መለስ ዜናዊ እነደተናገሩት “የድህነት ጠበቃ የነበረውን ደርግ” አሸንፎ ብልጽግና ለማምጣት? […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar