www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 154
Latest

የሴቶች ንቁ ተሳትፎ ጉልህ ሚና ይኖረዋል።

By   /  March 11, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሴቶች ንቁ ተሳትፎ ጉልህ ሚና ይኖረዋል።

  ከኤደን መስፍን(ኖርዌይ)                          11-03-2014            በአንድ ሃገር የፖለቲካ ለውጥ ለማምጣት የህዝብ ሙሉ ተሳትፎ  አስፈላጊነቱ አጠያያቂ አይደለም። ከህብረተሰቡ ክፈል ደግሞ የሴቶች ንቁ ተሳትፎ  ጉልህ ሚና ይኖረዋል። በሃገራችንም ይህን ከጥንት እስካሁን በተግባር እያያየነው እንገኛለን።የንግስት ሳባ፤ የንግስት እሌኒ፤የእቴጌ ጣይቱ፤በአስራዘጠኝ ስልሳዎቹ የፊውዳል ስርአት ግርሰሳ የነበረ የሴቶች ተሳትፎ በአጠቃላይ ሴቶች  ለሃገራችን  ያደጉረትን ንቁ ተሳትፎ ያሳያል።በሌላ በኩል […]

Read More →
Latest

የጎሣ ፖለቲካ፣ የጎሣ ግጭቶች እና መዘዛቸው በኢትዮጵያ (በዘመነ ወያኔ)

By   /  March 11, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጎሣ ፖለቲካ፣ የጎሣ ግጭቶች እና መዘዛቸው በኢትዮጵያ (በዘመነ ወያኔ)

(ክፍል አንድ) ከያሬድ ኃይለማርያም ብራስልስ፣ ቤልጂየም፤       መጋቢት 1 ቀን 2006 á‹“.ም.   መግቢያ ይህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ ላለፉት አስርት አመታት ጎሣና ኃይማኖትን መሰረት አድርገው በተደጋጋሚ ጊዜያት በተከሰቱት ግጭቶች ዙሪያ እና ግጭቶቹ ባስከተሉት ሰብአዊና ቁሳዊ ጉዳት ላይ የሚያተኩር ነው። በተለይም ከ1983 á‹“.ም. ወዲህ ጎሣን መሰረት ያደረገውን የኢሕአዴግ ፌዴራላዊ የመንግስት አወቃቀር ተከትሎ በአገሪቱ የተለያዩ ክልሎች ውስጥ የተከሰቱ ዋና […]

Read More →
Latest

አጣብቂኙ ከባድ ነው፡፡ ያደሩበት ጭቃ ከጭድ ይሞቃል ::

By   /  March 11, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on አጣብቂኙ ከባድ ነው፡፡ ያደሩበት ጭቃ ከጭድ ይሞቃል ::

‪ምንሊክ ሳልሳዊ ፦ህዝብ በኢኮኖሚ ሲጐሳቆል፣ በፖለቲካ በደል ሲሰማውና በማህበራዊ ህይወቱ ያልተረጋጋ ከሆነ ደግ አደለም፡፡ በጥንቱ ማርክሳዊ አካሄድ ፖለቲካ ማለት የተጠራቀመው የኢኮኖሚ ይዘት ነፀብራቅ/መገለጫ እንደማለት ነው፡፡ በግድ አራምደዋለሁ ካሉ አንገት መቀጨት፣ መሰበር፣ መውደቅ፣ አልጋ ላይ መቅረት ይከተላል ማለት ነው፡፡ ለማደግ አቅጣጫ ያስፈልጋል፡፡ ከመዓቱ ለማምለጥ መፍጠንም ያስፈልጋል፡፡ አቅጣጫ ማወቅ ብቻ ሳይሆን መሮጥና መፍጠን ያስፈልጋል ስንል ግን፣ ከምን […]

Read More →
Latest

በሃረር መብራት ሃይል ሰፈር ከ400 በላይ ቤቶች በእሳት ወደሙ ፣ቤቶቹን እና ንብረቶቻችንን እንዳናድን በፖሊስ ተከልክለናል የሃረር ነዋሪዎች

By   /  March 10, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሃረር መብራት ሃይል ሰፈር ከ400 በላይ ቤቶች በእሳት ወደሙ ፣ቤቶቹን እና ንብረቶቻችንን እንዳናድን በፖሊስ ተከልክለናል የሃረር ነዋሪዎች

ትናንትና የካቲት 30 ምሽት በሐረር መብራት ኃይል ተብሎ የሚታወቀው የገበያ ስፍራ የተነሳው የእሳት ቃጠሎ በቦታው የሚገኙ የንግድ ሱቆችን ሙሉ በሙሉ አውድሟል፡፡ ሸገር 102.1 አሁን (መጋቢት 1.2006) የ12 ሠዓት ባስተላለፈው ዜና የወደሙት ሱቆች 400 ይሆናሉ ብሏል፡፡ ሸገር በዜናው ከስፍራው ነዋሪዎችን አነጋግሮ ” እሳቱን እንዳናጠፋ በፖሊስ ተከልክለናል” ሲሉ አስደምጦናል፡፡ “ይህ ደግሞ የገበያ ማዕከሉ ሆን ተብሎ እንዲቃጠል መደረጉን […]

Read More →
Latest

“የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ዘመቻ” ግርማ ሞገስ (girmamoges1@gmail.com)

By   /  March 10, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የሚሊዮኖች ድምጽ ለመሬት ባለቤትነት ዘመቻ” ግርማ ሞገስ (girmamoges1@gmail.com)

ሰኞ መጋቢት 1 ቀን 2006 (Monday, March 10, 2013) ይኽን ጽሑፍ እንድጽፍ ያነሳሳኝ ዐርብ የካቲት 28 ቀን (March 7, 2014) አንድነቶች “የሚሊዮኖች ድምፅ ለመሬት ባቤትነት” የሚል ህዝባዊ ንቅናቄ (ህዝባዊ ሰላማዊ ዘመቻ) በ14 ከተሞች {አዲስ አበባ፣ ደሴ፣ አዋሳ፣ አዳማ/ናዝሬት፣ መቀሌ፣ ደብረታቦር፣ ደብረ ማርቆስ፣ ድሬ ደዋ፣ ጅንካ፣ ቁጫ፣ አሶሳ፣ ነቀምት፣ ለገጣፎ፣ እና በተጓዳኝ ከተሞች ወልዲያ፣ ጋምቤላ፣ ም/አርማጨሆ(አብርሃ […]

Read More →
Latest

የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ መፈጸሙ በመላ አገሪቱ አነጋጋሪ ሆኖአል

By   /  March 10, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ መፈጸሙ በመላ አገሪቱ አነጋጋሪ ሆኖአል

የኦሮሚያው አመራር የነበሩት የአቶ አለማየሁ አቶምሳ ስርአተ ቀብር በቅድስት ስላሴ ካቴድራል በመፈጸሙ የብዙሃኑን ክርስቲያን ስሜት የጎዳ እና ለቁጣ የቀሰቀሰ ከመሆኑም በላይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ እምነት ህግጋትን የሚጥስ መሆኑን የአዲስ አበባ ነዋሪዎችም  መነጋገሪያ እና ስሜታቸውንም የሚጎዳ ሃይማኖታቸውንም የሚገድል ነው ሲሉ ጠቁመዋል ። አቶ አለማየሁ አቶምሳ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ ሆነው ሳለ በቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን መቀበራቸው ህዝብን እና እምነቱን […]

Read More →
Latest

የኮራ 2014 የአመቱ ምርጥ ተወዳዳሪ ያላቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር አወጣ ፣ከኢትዮጵያ ሁለት ተወዳዳሪዎች ይገኙበታል

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኮራ 2014 የአመቱ ምርጥ ተወዳዳሪ ያላቸውን ሰዎች ስም ዝርዝር አወጣ ፣ከኢትዮጵያ ሁለት ተወዳዳሪዎች ይገኙበታል

በአፍሪካ ምድር በየአመቱ የሚካሄደው የኮራ ሙዚቃ ውድድር ፕሮግራም በአሁኑ አመት 20 ሰዎችን በደረጃ ላይ ማስቀመጡን ገልጾአል ከእነዚህም መካከል በሶስተኛነት ደረጃ ላይ አስቴር አምወቀን ሲያስቀምጥ በአስረኛ ደረጃ ላይ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮን አስቀምጦአል የተለያዩ ሙዚቀኞችንም ሃገራቸውን ወክለው እንደሚወዳደሩ የገለጹ ሲሆን ከኬንያ ናይጀሪያ ኡጋንዳ ታንዛኒያ ደቡብ አፍሪካ ኮትዲቩዋር እና ሌሎች አገሮብ ብዛት ያላቸውን እጩዎች አቅርበዋል ለዚህ ውድድር […]

Read More →
Latest

“የኤደን ክፍል” (በዙፋን )

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የኤደን ክፍል” (በዙፋን )

ኔትዎርኩ አያወላዳም ::ኢንተርኔት ካፌ መጠቀም እንዳልብኝ አስቤ ስገባ ውርውር የሚለው ብዛቱ ደስ አይልም::ከፍቼ የማነበውን በድንገት ከች ብሎ የሚመለከት ባለኢንተርኔት ካፌ ቤት(ተቀጣሪም) ገጥሞኛል::የኔ ቢጤ እንግዳ ሲሆን ደግሞ ቁጥጥሩ ይጠብቃል::ከሪያድ ተመልሳ ወደ ሀገር ገብታ ኢንተርኔት ካፌ ከከፈተች ልጅ ተዋውቄ ትንሽ ዘና እያደረገችኝ ነው::ኤደን ትባላለች:: ሳኡዲያን በጣም ትወዳለች::ምንም ያህል ስለ ሳኡዲያ ብታወራ አይሰለቻትም::ጓደኛዋ እንደነበርኩ ለሰዎች አስተዋውቃለች::እኔም ይሁንልሽ ብያታለሁ:: […]

Read More →
Latest

የኢሕአዴግ አባል ፓርቲዎች በዶ/ር ደብረጺሆን ፍቃድ ካልሆነ ምንም አይነት ውሳኔ መስጠት አይችሉም:

By   /  March 9, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢሕአዴግ አባል ፓርቲዎች በዶ/ር ደብረጺሆን ፍቃድ ካልሆነ ምንም አይነት ውሳኔ መስጠት አይችሉም:

የደህንነት ሹሙ አቶ ጌታቸው አሰፋና ባለስልጣኖቻቸው በሙስና እና በዘረፋ ላይ ተሰማርተዋል:: የፍርድ ቤቶች እና የተቃዋሚ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ ማኮላሸት ለአለቃ ጸጋዬ በርሄ ተሰቷቸዋል:: የጦር ሰራዊቱን በተጠንቀቅ የሚከታተሉ ወታደራዊ ደህንነቶች ተደራጅተው በየእዙ ተበትነዋል:: ምንሊክ ሳልሳዊ በመከላከያ ሰራዊት የሕወሓት መኮንኖች ስር የሰደደው የሙስና እና የዘረፋ አድራጎት በደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥም ከሹሙ ከአቶ ጌታቸው እና ከባለስልጣኖቻቸው ጀምሮ እስከ ገራፊዎች […]

Read More →
Latest

የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

By   /  March 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ

08 March, 2014  Written by  አለማየሁ አንበሴ የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ የማነ ይገዙ እና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ኃይሌ በግምገማ ከኃላፊነት መነሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ፣ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያስተዳደሩት አቶ የማነ፤ ከሁለት ሳምንት በፊት በሟቹ በአቶ አለማየሁ አቶምሳ በተመራው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar