www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 158
Latest

በጀቱን ኢሕኣዴግ ( የኢትዮጵያ መንግስት) ይሸፍነዋል::ምንሊክ ሳልሳዊ

By   /  February 28, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በጀቱን ኢሕኣዴግ ( የኢትዮጵያ መንግስት) ይሸፍነዋል::ምንሊክ ሳልሳዊ

በኢትዮጵያ እና በሱዳን መካከል በተደረገው የድንበር ጉዳይ ስምምነት መሰረት ኢትዮጵያ ወደግዛቷ 62.6 ኪሎ ሜትር ዘልቆ የሚገባ እና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን የሚያፈናቅለውን የመሬት ርክክብ በምስጢር መፈጸሟን ተከትሎ በዚሁ ሱዳን በምትረከበው ድንበር አከባቢ የመሬት ጥያቄ የሚይነሱ የሚያምጹ እና የሚሸፍቱ ሊኖሩ ይችላሉ በሚል ወያኔ የሱዳን ሰራዊት እና የራሱ ምልምል የሆኑ ትውልዳቸው ሱዳን የሆነ ኢትዮጵይውያንን አሰልጥኖ ህገወጦችን መቆጣጠር […]

Read More →
Latest

“ዓድዋ – ይከበር፣ ይዘከር – ለዘላለም !”ነቢዩ ሲራክ

By   /  February 27, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ዓድዋ – ይከበር፣ ይዘከር – ለዘላለም !”ነቢዩ ሲራክ

የማለዳ ወግ … ጉዞ ወደ ዓድዋ !     የአድዋ ድል ለእኛ ለኢትዮጵያውያን የማንነታችን መሰረትና የህልውናችንም መገለጫ ብቻ ነው አልልም ።  ዓድዋ ለመላው የጥቁር ህዝብ የነፃነት ተምሳሌትና የአርነት ምንጭ ስለመሆኑ የታሪክ መዛግብትም ሆኑ ባእዳን የታሪክ ልሂቃን ሳይቀር የሚመሰክሩት ሃቅ ነውና ። በዓድዋ የጥቁር ዘር አትንኩኝ ባይበት ሲረጋገጥ የጥቁር ዘር ለነጻነቱ ቀናኢ መሆኑን ለአለም የታየበት መሆኑም የሚታበል […]

Read More →
Latest

መንግስት የአድዋ በዓል እንዳይከበር እያስተጓጎለ ነው። የናንተን ጥያቄ ለማናስተናገድ እንቸገራለን።

By   /  February 27, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on መንግስት የአድዋ በዓል እንዳይከበር እያስተጓጎለ ነው። የናንተን ጥያቄ ለማናስተናገድ እንቸገራለን።

             አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት)ና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) 118ኛውን የአድዋ በዓል ምክንያት በማድረግ ቀበና ከሚገኘው የአንድነት ጽ/ቤት ተነስቶ ምኒልክ አደባባይ ሲደርስ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ ጉዞውን ወደ (መኢአድ) ጽ/ቤት በማድረግ ስለ አድዋ የድል በዓል ውይይት እንደሚያደርጉ የካቲት 19 ቀን 2006 á‹“.ም የማሳወቂያ ደብዳቤ ቢያስገቡም በዛሬው ዕለት የአዲስ አበባ […]

Read More →
Latest

ግፍ መሸከም ይብቃን ( በ ይግዛው እያሱ)

By   /  February 27, 2014  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ግፍ መሸከም ይብቃን ( በ ይግዛው እያሱ)

ሀዘንህ አይብዛ ወገን ደስ ይበልህ ተስፋን ሰንቅ ዛሬ ዓላማ ይኑርህ። አቅደህ ተራመድ ግብህ እንዲሳካ ያለፈውን ትተህ በመጪው ተመካ። እንዲሁ አይኖርም እኛም አንቀጥልም ተባብረን ከሰራን ውጤት አይርቀንም። ወይ ነፃነት የለን ወይ ደልቶን አልኖርን ተንበርክከን ኖረን አጎንብሰን ሞትን። ቆም ብለን እናስብ ፍጹም አናመንታ ምን እስኪፈጠር ነው ይሕ ሁሉ ዝምታ። አኗኗሪ ሆነን መኖር እንኳ ሳንችል ስንት ዘመን አሳለፍን […]

Read More →
Latest

እ ቃ ወ ማ ለ ሁ !! ALEX Abrehame

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on እ ቃ ወ ማ ለ ሁ !! ALEX Abrehame

(ALEX Abrehame – በነገራችን ላይ) የኢትዮጲያ መንግስትና ህዝብ ሊደራደርበትም ሆነ በለዘብተኝነት ሊያልፈው የማይገባ ጉዳይ ቢኖር በተመሳሳይ ፆታወች መካከል ስለሚደረግ ፆታዊ ግንኙነት ነው ! ይሄ ተራ ፍላጎት ብቻ ሳይሆን የትውልድን የሞራል ድንበር የሚያፈራርስ አካላዊም ስነልቦናዊም ‹በ ሽ ታ › ነው !! ይህን በሽታ ከሌሎች በሽታወች የሚለየው የድርጊቱ ፈፃሚወች በፍላጎታቸው ፈቅደውና ወደው የመሃበረሰቡን የከበረ ባህል እምነትና ማንነት […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ……….. ይድነቃቸው ከበደ

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ……….. ይድነቃቸው ከበደ

‹‹ የኢትዮጵያ ሃየር መንግድ ለአፍሪካ ኩራት ነው ›› ሲባል ከቃላት መፈክርነት ባለፈ የአውነትም ኩራት ስለመሆኑ ጥርጣሪ  የሚያድርባቸው ዜጎች እንደሚኖሮ እገምታለው፡፡ ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ አየር መንግድ በረዥም ታሪኩ ውስጥ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች በአንፃራዊነት በተቋሙ ውስጥ ስማቸው እጅግ የገነነ ብቁ አብራሪዎች፣የቴክኒክ ባለሙያዎች (ግራውንድ ቴክኒሻን) እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በአብዛኛው በኢትዮጵያዊያን የተሞላ ነው፡፡ ለዚህም ነው የአፍሪካ ኩራት ለመባል […]

Read More →
Latest

ሰሞነኛ ጉዳዮችን በወፍ በረር አንቀጾች ስንቃኛቸው ይሄይስ አእምሮ

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰሞነኛ ጉዳዮችን በወፍ በረር አንቀጾች ስንቃኛቸው ይሄይስ አእምሮ

  መግቢያ “እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች አሉ፤ እንዲያውም እርሱ የሚጸየፋቸው ሰባት ናቸው፤ እነርሱም፡- ‹በንቀት የሚመለከት ዐይን፤ ሐሰት የሚናገር ምላስ፤ ንጹሖች ሰዎችን የሚገድሉ እጆች፤ ክፉ አሳብ የሚያፈልቅ አእምሮ፤ ወደ ክፋት ለመሮጥ የሚቸኩሉ እግሮች፤ በውሸት ላይ ውሸት እየጨመረ የሚናገር ምሥክር፤ በወዳጆች መካከል ጠብ የሚያነሣሣ ሰው› ናቸው፡፡” ምሳሌ 6፣ 16 – 19 ‹ ከአፍ ከወጣ አፋፍ ነው   አለምነው […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ማንነት ‘አለ’ ‘የለም’ ተገቢ ክርክር ነውን?

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ማንነት ‘አለ’ ‘የለም’ ተገቢ ክርክር ነውን?

1. ሀገር ግንባታ(Nation Building)ና ኢትዮጵያ ‘የኢትዮጵያ ግንባታ እንደ ብዙ ሀገር ሁሉ በፈቃድ አልነበረም’ የሚለው ኢትዮጵያን እንደ ኢምፓየር የምንመለከት ከሆነ ትክክል ነው:: በጉልበት የተሰራች ኢምፓየር ነች::በሌላ አባባል ኢትዮጵያ የብዙ ትንንሽ አንዳንዴ ብሔሮች (ሀገረ-መንግስት) ወይም ነገስታተ-ምድር ስብስብ ነበረች:: እዚህ ላይ ብሔር (nation) የሚለውን ትርጉም እንዲይዝ ተደርጎ ይነበብልኝ:: በአማርኛ ለኢንግሊዘኛው Nation state አቻ ትርጉም እንዲሆን ሀገረ-መንግስት የሚለውን ይዘው […]

Read More →
Latest

እነ አንዷለም አራጌን እና ኡስታዝ አቡበከርን ለመጠየቅ ወደ እስርቤት የተጓዘው ፣እንዴት አክራሪ አማራን ትጠይቃለህ ተብሎ ለ3 ሰአታት ታሰረ ።(አብረሃ ደስታ)

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on እነ አንዷለም አራጌን እና ኡስታዝ አቡበከርን ለመጠየቅ ወደ እስርቤት የተጓዘው ፣እንዴት አክራሪ አማራን ትጠይቃለህ ተብሎ ለ3 ሰአታት ታሰረ ።(አብረሃ ደስታ)

አዲስ አበባ ነበርኩ። ሰኞ ጧት ፖለቲከኛ አንዷለም አራጌና ጋዜጠኛ ርእዮት አለሙ ለመጠየቅ ቃሊቲ ማረምያቤት ሄድኩኝ። ጥበቃዎቹ ወደ ማረምያቤቱ አስተዳዳሪ ወሰዱኝ። አስተዳዳሪው ምርመራ ይሁን ዛቻ በማይታወቅ መልኩ ካስፈራራኝና ከሰደበኝ በኋላ ከማረምያ ቤቱ ተባረርኩ። አስተዳዳሪው “አንተ ከትግራይ አክራሪ አማራዎችን ለመጠየቅ ስትመጣ አታፍርም?!” አለኝ። ከፈለኩ ብሄር ብመጣም የፈለኩትን ሰው የመጠየቅ መብት አለኝ። የታሰረ ሰው መጠየቅ አያሳፍርም” መለስኩለት። ካሁን […]

Read More →
Latest

“[አቶ አለምነው] በይፋ ለተናገረው ነገር ይቅርታ የማይጠይቅ ከሆነ እንከሰዋለን” ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው የአንድነት ፓርቲ ፕሬዝደንት

By   /  February 26, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on “[አቶ አለምነው] በይፋ ለተናገረው ነገር ይቅርታ የማይጠይቅ ከሆነ እንከሰዋለን” ኢንጂነር ግዛቸው ሽፈራው የአንድነት ፓርቲ ፕሬዝደንት

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ (አንድነት) እና የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አለምነው መኮንን የአማራን ሕዝብ በተመለከተ የጥላቻ ንግግር (Hate Speech) አድርገዋል በማለት በባህርዳር ከተማ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል። ባለፈው እሁድ (የካቲት 16 ቀን 2006 á‹“.ም) በባህርዳር ከተማ በሺህ የሚቆጠሩ የከተማዋ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar