www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 190
Latest

የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ባለሥልጣን በመርካቶ የተከሰተውን አደጋ ለመቆጣጠር ድክመት እንደነበረበት አመነ

By   /  December 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች ባለሥልጣን በመርካቶ የተከሰተውን አደጋ ለመቆጣጠር ድክመት እንደነበረበት አመነ

-ፖሊስ ሦስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር አውሏል የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠርና መከላከል ባለሥልጣን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በከተማዋ ከደረሱ አደጋዎች ውስጥ ከፍተኛና ትልቁ የተባለውን የመርካቶ እሳት አደጋን ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ደካማና የቅንጅት ችግር እንደነበረበት አመነ፡፡ በአደጋው አምስት የባለሥልጣኑን ሠራተኞች ጨምሮ 25 ሰዎች ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በባለሥልጣኑ ማረጋገጫ የተሰጠባቸው 45 ሱቆችና አምስት መጋዘኖች ሙሉ ለሙሉ ወድመዋል፡፡ ባለሥልጣኑ […]

Read More →
Latest

ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነው አውሮፕላን ከአሩሻ ታንዛኒያ ወደ ሃገሩ ተመለሰ !

By   /  December 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነው አውሮፕላን ከአሩሻ ታንዛኒያ ወደ ሃገሩ ተመለሰ !

በአጭር የበረራ መንደርደር የተነሳው እና ከአየር መንገዱ ጥበት የተነሳ ግዙፍነቱ ሲያስጨንቃቸው የነበራቸው የአየር መንገዱ ሰራተኞች ብቃት በተሞላው የአየር መንገዱ አብራሪ ከ500 ሜትር ባልበለጠ የመንደርደሪያ ቦታ ተነስቶ ወደ ሃገሩ መመለሱን የሚያመለክት ቪዲዮ ደርሶናል ይህንን ቪዲዮ እያዩ ያልተደነቁ ህብረተሰቦች የሉም ስለዚህ እርስዎም የሃገርዎን አብራሪዎች እንዴት እንደሚያዩዋቸው ትዝብትዎን ያቅርቡ ።በዚህ አውሮፕላን ላይ በነበሩት ተሳፋሪዎች ላይ የደረሰ አንዳችም ችግር […]

Read More →
Latest

ተው ስማን አድነን ምርጥ ዜማ ለሳኡዲ ላሉ ወገኖች መታሰቢያ የተሰጠ

By   /  December 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ተው ስማን አድነን ምርጥ ዜማ ለሳኡዲ ላሉ ወገኖች መታሰቢያ የተሰጠ

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሽግግር ምክርቤት ለምሁራንና ድርጅቶች የሽግግር ወቅት ቻርተር ረቂቅ ለውይይት አቀረበ

By   /  December 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሽግግር ምክርቤት ለምሁራንና ድርጅቶች የሽግግር ወቅት ቻርተር ረቂቅ ለውይይት አቀረበ

Ethiopian National Transitional Council P.O.Box 9929 Alexandria, VA 22304 Tel: 1-206-203-3375 Tel: +44-7958-487-420 Email: contact@etntc.org Website: www.etntc.org የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሽግግር ምክርቤት በኢትዮጵያ የሚቋቋመው የሽግግር መንግስት ሊመራበት የሚገባውን የሽግግር ወቅት ህገመንግስት (ቻርተር) ለምሁራንና ለድርጅቶች ተወካዮች መላክ ጀምሯል። ይህ ረቂቅ (draft) በተለያዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ተወካዮች ውይይትና ግምገማ ከተደረገበት በኋላ በመጨረሻ ለህገ መንግስት አርቃቂ ጉባኤ ቀርቦ ይጸድቃል። የሽግግር […]

Read More →
Latest

የወያኔ ጋሻ ጃግሬዎች እጣ ፈንታ

By   /  December 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የወያኔ ጋሻ ጃግሬዎች እጣ ፈንታ

      ሪያድ ኢብራሂም       የኢህአዴግ መንግስት እስካሁን በስልጣን ላይ በቆየባቸው አመታት እንደ አንድ የስርዓቱ ግብአት የሚጠቀመው ለፍርሃት አሊያም ለጥቅም ያደሩ አጃቢዎችን  ወደ ኢህአዴጋዊ መዘውሩ በማስገባት መሆኑ የታወቀ ነው። አጃቢዎችን በውድም ሆነ በግድ ወደ መዘውሩ ካስገባ በሁዋላም እንደ ቀደምት የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች እንዳደረጉት ተገዥውን ህዝብ በእጅ አዙር የሚገዙበት ስትራቴጂያዊ መንገድ በመጠቀም ከየብሄሩ ይመለምላሉ።ይህንን ስልም የወያኔ መንግስት […]

Read More →
Latest

ከችሎቱ ጀርባ ያለው ጥቁር ዳኛ ማነው? (ክፍል አንድ)

By   /  December 23, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከችሎቱ ጀርባ ያለው ጥቁር ዳኛ ማነው? (ክፍል አንድ)

በስለሺ ሐጎስ ዳኞቹ 1 ሰዓት አርፍደው 4፡00 ላይ ችሎቱ ተሰየመ፡፡ ወዲያውኑ ውሳኔው ማለቁንና ይሁን እንጂ በኮምፒውተር ተጽፎ ስላላለቀ ከሰዓት በኋላ እናርገው አሉ፡፡ በዚህ ጊዜ የእነውብሸት ጠበቃ አቶ ደርበው “ከሰዓት ሌላ ቀጠሮ ስላለኝ አልችልም” ብለው ከአራት ቀን በኋላ ለታሀሳስ 21 እንዲሆን አማራጭ አቀረቡ፡፡ ዳኛው ግን አልተቀበሉትም፡፡ “እነዚህ ሰወች ያሉት በማረሚያ ቤት ነው፤ ቀጠሮው ከሚራዘም 7 ሰዓት […]

Read More →
Latest

የአሳታሚው ማስታወሻ

By   /  December 22, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአሳታሚው ማስታወሻ

የኢትዮጵያን አብዮት በሁለተኛነት የመሩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረሥላሴ  ወግደረስ በዚህ መጽሐፋቸው የአብዮቱን ሂደት እንደቀድሞው ፕሬዝዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ሁሉ የራሳቸውን ዕይታ ያካፍሉናል። ‘እኛና አብዮቱ’ ብለው እንደ ደርግ አባልነታቸው በጋራ ያመኑበትን፣ የተማከሩትን፣ የወሰኑትን፣ የሰሩትን፣ የገጠማቸውንና በቅርብ በዓይን ምስክርነት ያዩትን ተንትነው ያስነብቡናል። የቅርቡ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የዛሬ ዓመት ገደማ ድንገት ሕይወታቸው ማለፉን ስሰማ ካዘኑ ሰዎች አንዱ […]

Read More →
Latest

ወያኔ እና ባዶ ካርቶን ዲያስፖራዎች ሰው አናት ላይ ሊሸኑ ይፈልጋሉ::

By   /  December 22, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወያኔ እና ባዶ ካርቶን ዲያስፖራዎች ሰው አናት ላይ ሊሸኑ ይፈልጋሉ::

‪ ተቃዋሚ ነን የሚሉ ፓርቲዎች እና ግለሰቦች ካለምንም አላማ በጥላቻ እና በስድብ ላይ ተመስርተው በእጅ ቅሰራ ላይ ስለተመረኮዙ ሁሌ እንዳወሩ ይኖራሉ::ጫካ ገብቶ መበርታት ከጀመረበት እና ሱዳን ላይ የተደላደለ የመሸጋገሪያ እርከኖችን ካገኘበት ጊዜ አንስቶ ወያኔ አለማቀፍ አሸባሪ እና ማፊያ ቡድን መሆኑ የታወቀ እና እስካሁንም ከመዝገብ ላይ ያልተፋቀ መሆኑ ይታወቃል:: ከሱ ለመስተካከል የሚራወጡ ሆኖም ያልተሳካላቸው ደሞ እየተፈጠሩ […]

Read More →
Latest

100 ኢትዮጵያዊያን ኢሚግሬሽን እስር ቤት በር ላይ ወድቀዋል፡፡በግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  December 22, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on 100 ኢትዮጵያዊያን ኢሚግሬሽን እስር ቤት በር ላይ ወድቀዋል፡፡በግሩም ተ/ሀይማኖት

             አንዲት ኢትዮጵዊን አንድ ሀበሻ አሳሰራት ብለው ነገሩኝ፡፡ á‹« አሳሰረ የተበለውን ሰው ፈልጌ ለማናገር መፍትሄ ለማግኘት እንጂ እስር ቤት ሄጄ እሷን ማየት አላሰብኩም፡፡ ምክንያቴ ከእስር የምትወጣበትን መንገድ መፈለግ ነበር፡፡ በመሀል ልጅቱን ለመጠየቅ ወደ እስር ቤት ከሄዱት መካከል ነብዩ ተስፋዬ የሚባለው ልጅ ደወለልኝ፡፡  ‹‹..እስር ቤት ጊቢ በር ላይ ተኝተዋል፡፡ እስኪ አንዱን […]

Read More →
Latest

የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፤ ፀሐፊዎችና አጠቃላይ ማኅበረ ካህናቱ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አቤቱታቸውን አቀረቡ ከዲ/ን ሐብታሙ ዘዲማው ጊዮርጊስ!

By   /  December 22, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳሪዎች፤ ፀሐፊዎችና አጠቃላይ ማኅበረ ካህናቱ ለብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርኩ አቤቱታቸውን አቀረቡ ከዲ/ን ሐብታሙ ዘዲማው ጊዮርጊስ!

 ስድስት ገጽ የያዘው የማኅበረ ካህናቱ አቤቱታ በግልባጭ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት፤ ለፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን፤ ለፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስትርና ለሚመለከታቸው ክፍሎች ሁሉ ገቢ መደረጉን ለማወቅ ተችሏል! (ደብዳቤውን ከታች አቅርበንላችኋል) ማኅበረ ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያኒቱ ሲኖዶስ አይደለም በማለት ያሳሰቡ ሲሆን ይህ ተረፈ ደርግና በቤተ ክርስቲያን ታዛ የተጠለለ ነጋዴ ድርጅት የመጨረሻ እልባት ሊሰጠው የሚገባው ወቅት አሁን ነው በማለት ጠየቁ! ማኅበረ ቅዱሳንና […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar