www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 191
Latest

ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ጻፉ ክንፉ አሰፋ

By   /  December 22, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ጻፉ ክንፉ አሰፋ

ፀሃይ አሳታሚ ድርጅት በታኅሣሥ 16, 2006 á‹“/ም (Dec. 25, 2013) የቀድሞ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩትን የሻምበል ፍቅረሥላሴ ወግደረስን ‘እኛና አብዮቱ’ የሚል መጽሃፍ ለገበያ እንደሚያበቃ አስታወቀ። ሻምበል ፍቅረሥላሴ እንደ ደርግ አባልነታቸው በጋራ ያመኑበትን፣ የተማከሩትን፣ የወሰኑትን፣ የሰሩትን፣ የገጠማቸውንና በቅርብ በዓይን ምስክርነት ያዩትን ተንትነው በ‘እኛና አብዮቱ’ ያስነብቡናል። የራሳቸውን ዕይታ ያካፍሉናል። ልጅ ሆነን አንድ አባባል እሰማ ነበር።”አበላል እንደ ደርግ […]

Read More →
Latest

ESAT ‘Tikuret’ Interview with Elias Wondimu ” none violence struggle”

By   /  December 22, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on ESAT ‘Tikuret’ Interview with Elias Wondimu ” none violence struggle”

Read More →
Latest

ሰላማዊ ትግል እና ባህሪያቱ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰላማዊ ትግል እና ባህሪያቱ

ስልጠና ክፍል አምስት፥ ከ1924 – 2002 በኢትዮጵያ የተደረጉ ምርጫዎች ግምገማ ቅዳሜ ታህሳስ 12 ቀን 2006 á‹“.ም. (ግርማ ሞገስ) የስልጠና ክፍል አምስት ግብ በዐፄ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት (1924-1967)፣ በደርግ ዘመነ መንግስት (ከ1967 – 1983)፣ (3ኛ) በህውሃት/ኢህአዴግ ዘመነ መንግስት (1983 – 2002) የተደረጉትን ምርጫዎች በአጭር በአጭሩ መጎብኘት እና መገምገም ነው። ምርጫ 97 ግን በርከት ያሉ ትምህርቶች በመለገሱ […]

Read More →
Latest

ወደ ፍቅር ጉዞ ወይስ ወደ ውሸት ጉዞ ፣የቴዲ አፍሮ ስራአስኪያጅ ውሸት እንዴት ይታያል ?በአንድ እራስ ሁለት ምላስ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወደ ፍቅር ጉዞ ወይስ ወደ ውሸት ጉዞ ፣የቴዲ አፍሮ ስራአስኪያጅ ውሸት እንዴት ይታያል ?በአንድ እራስ ሁለት ምላስ

ወደ ፍቅር ጉዞ (The journey of love ) የተሰኘውን የሙዚቃ ዝግጅት ከበዴሌ ቢራ ጋር እንደሚሰራ ተደርጎ የተዋዋለበትን የፕረስ ሪሊዝ የተቀቀው በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ እንደሆነ ይታወሳል ሆኖም ግን ፣አላዋቂ ሳሚ አይነት ነገሮች በቴዲ አፍሮ እና በማናጀሩ በኩል ሲታዩ ምን ሊባል እንደሚቻል ለማወቅ ያስቸግራል ፤ይሄውም በኬኤምኤፍ የፕሮሞሽን ፕሮዳክሽን ጋር ባደረገው እሰጣ ገባ ክስ መመስረቱን ባሳለፍነው ወር […]

Read More →
Latest

በ ‹‹በመለስ ራዕይ ተቃዋሚን ዜሮ እናስገባለን›› የሚል ዘመቻ ተጀምሯል

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በ ‹‹በመለስ ራዕይ ተቃዋሚን ዜሮ እናስገባለን›› የሚል ዘመቻ ተጀምሯል

የአቶ መለስ ዜናዊን ራዕይ ለማስቀጠል ተቃዋሚዎችን ዜሮ እናስገባለን የሚል ቅስቀሳ በጎንደር የኢህአዴግ ካድሬዎች መጀመራቸውን ተከትሎ ተቃዋሚዎችን እንደሚደግፉ በሚገመቱና በጎንደር የአንድነት አባላት ላይ ማስፈራሪያ፣ውክቢያና ዛቻ እየተፈጸመ ነው፡፡ በመለስ ራዕይ ሰበብ ከገዢው ፓርቲ የተለየ አመለካከት በሚያራምዱ ዜጎች ላይ ቅስቀሳ መጀመሩና ይህንኑ ተከትሎም አደጋ እያንዣበባቸው እንደሚገኝ በጎንደር የሚገኙ የአንድነት አባላቶች አስታውቀዋል፡፡ ተቃዋሚዎችን ዜሮ ማስገባት የሚለው ዘመቻው ከተቻለ በፈቃደኝነት […]

Read More →
Latest

ሸራተን አዲስ የመብት ጥሰት እየተካሄደ ነው !የሸራተን ሰራተኞች “መብታችን ተጣሰ” በማለት ሰላማዊ ሰልፍ ሊወጡ ነው

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሸራተን አዲስ የመብት ጥሰት እየተካሄደ ነው !የሸራተን ሰራተኞች “መብታችን ተጣሰ” በማለት ሰላማዊ ሰልፍ ሊወጡ ነው

የሸራተን አዲስ ሆቴል ሰራተኞች፤ የውጭ አገር ዜጋ በሆኑት የሆቴሉ ስራ አስኪያጅ የሚደርስብን ችግር ከአቅም በላይ በመሆኑ ሰላማዊ ሰልፍ ልንወጣ ነው አሉ፡፡ ከዚህ በፊት  የመብት ጥሰት እንደደረሰብን ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በደብዳቤ ብንገልፅም ምላሽ ባለማግኘታችን በድጋሚ ደብዳቤውን አስገብተናል ብለዋል – ሰራተኞቹ፡፡ በትምህርት ደረጃና በእውቀት ከሀበሾቹ የማይበልጡ የውጭ ዜጐች አሰሪዎቻችን ያንቋሽሹናል፤ ዛሬ ፆም […]

Read More →
Latest

አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ኢትዮፒካሊንክንና አንዲት ግለሰብን ከሰሰ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አርቲስት ዳንኤል ተገኝ ኢትዮፒካሊንክንና አንዲት ግለሰብን ከሰሰ

“ለሁለቱም እኩል ጊዜ ነው የሰጠነው፤ መካሰሳችንን ከአንቺ ነው የሰማነው” ኢትዮፒካሊንክ  “በስም ማጥፋት ሊከሰኝ የሚችልበት የህግ አግባብ የለም” – ወ/ሮ ቤተልሄም አበበ በተለያዩ ፊልሞች፣ የመድረክ ድራማዎችና በተለይም በ “ገመና” አንድ ድራማ ላይ የዶ/ር ምስክርን ገፀ ባህሪ ወክሎ በመጫወት ተወዳጅነትን ያተረፈው አርቲስት ዳንኤል ተገኝ፤ “የስም ማጥፋት ዘመቻ ከፍተውብኛል” በሚል በኢትዮፒካሊንክ የሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጆች እና ወ/ሮ ቤተልሄም አበበ […]

Read More →
Latest

ከ35 ሚ.ብር በላይ በሙስና አከማችቷል የተባለ የጉምሩክ ኃላፊ ተከሰሰ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ35 ሚ.ብር በላይ በሙስና አከማችቷል የተባለ የጉምሩክ ኃላፊ ተከሰሰ

የአዳማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የህግ ማስከበር ሃላፊ የነበረው አቶ ተመስገን ጉላን በራሱና በወንድሙ ስም ከገቢው ጋር የማይመጣጠን ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ንብረት ይዞ በመገኘቱ ክስ የቀረበበት ሲሆን በፖሊስ ክትትል ስር የነበረው ወንድሙም ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤት ቀርቦ ክሱ ተነቦለታል፡፡ ቀደም ሲል ተከሳሹ ሁለት ዶዘሮችን በ15ሚ.ብር መግዛቱን ደርሼበታለሁሲል አቃቤህግ መግለጫ መስጠቱ ይታወሣል፡፡ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን ዲክሽነሪ የጻፉት አምሳሉ አክሊሉ አረፉ

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ የመጀመሪያውን እንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን ዲክሽነሪ የጻፉት አምሳሉ አክሊሉ አረፉ

ለረጅም ዘመናት በህመም ሲሰቃዩ የቆዩት á‹¶/ር አምሳሉ አክሊሉ በ83 አመታቸው ማረፋቸው ተገለጸ ።በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያውን የእንግሊዝኛ ወደ አማርኛ የሚተረጉመውን መጽሃፍ የተረጎሙት እኝህ ታላቅ ሰው ማረፋቸው ተሰምቶአል ። በህይወት ዘመናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋዎች ጥናት እና ምርምር ተቋም ውስጥ ለረጅም ዘመን ያገለገሉ ሲሆን መጸሃፋቸውም ለዘመናት ብዙ ተማሪዎችን እውቀት እንዲያፈሩበት ያስቻሉ ታላቅ ምሁር እንደነበሩ ይታወሳል ። ይህ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ደረጃ ተቀምጣለች

By   /  December 21, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያ ጋዜጠኞችን በማሰር ከዓለም 2ኛ ደረጃ ተቀምጣለች

መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/  ባለፈው ረቡዕ  ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ የገለፀው ሲፒጄ፤ በኢትዮጵያ ሰባት ጋዜጠኞች በጻፉት ጽሑፍ ሣይሆን “አሸባሪ” ተብለው በእስር ላይ እንደሚገኙ ጠቁሟል፡፡ አለም […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar