www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 229
Latest

የታማኝ በየነ መልእክት ከአውሮጳ

By   /  March 17, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የታማኝ በየነ መልእክት ከአውሮጳ

እንኳን ደህና መጣችሁ እውቁ የሰባዊና ዲሞክራሲያዊ መብት ታጋይ፡ጀግናውና እውነተኛው፡ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፡አረቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ፡ክቡራትና ክቡራን፡ የዚህ መረሃግብር ታዳሚ የሆናችሁ፡የሀገሪ የእናታለም ኢትዮጵያ ልጆች፡በመጀመሪያ ጥሪያችንን አክብራችሁ፡ በስአቱ በመገኜታችሁ፡ በእራሴናበአዘጋጅ ኮሚቴው ስም፡ ከልብ፡ በማመስገን፡ እንኳን ደህና መጣችሁ እላለሁ። የተከበራችሁ ወገኖቸ፡ሁል ጊዜም: እንደሚባለውና: በውልም እንደምታውቁት፡ኢሳት እንዳያይ፡ አይኑን ለተሸፈነው፡ የኢትዮጵያ ህዝብ አይን ነው፡ ኢሳት እንዳይሰማ፡ ጆሮውን ለተደፈነው፡ የኢትዮጵያ ህዝብ […]

Read More →
Latest

የአንድነት አባል በፀጥታ ኃይል የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአንድነት አባል በፀጥታ ኃይል የግድያ ሙከራ ተደረገባቸው

በሰሜን ጎንደር ዞን ደምቢያ ወረዳ በምትገኘው ቆላድባ ከተማ የአንድነት ፓርቲ አባል ላይ በአካባቢው የፀጥታ ኃላፊ የግድያ ሙከራ እንደተደረገባቸው ተገለፀ፡፡ የአንድነት ፓርቲ አባል የሆኑት አቶ እያዩ ተኮላ እንየው መጋቢት 1 ቀን 2005 á‹“.ም. በከተማው የቀበሌ 02 የፀጥታ ኃላፊ በሆኑት አቶ እያዩ ካሳ በጥይት የግድያ ሙከራ እንደተደረገባቸው ለፍኖተ ነፃነት የደረሰው መረጃ ያረጋግጣል፡፡ የአካባቢው ምንጮች ለፍኖተ ነፃነት እንደገለፁ […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ አምስቱም መውጫዎች ጥብቅ ፍተሻ እየተደረገ ነው

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ አምስቱም መውጫዎች ጥብቅ ፍተሻ እየተደረገ ነው

በአዲስ አበባ 5ቱም መውጫ በሮች ከፍተኛ ፍተሻ እየተደረገ መሆኑ ተጠቆመ፡፡ የከተማዋ ፖሊስ የፍተሻውን ምክንያት ለፍኖተ ነፃነት ለመግለፅ ፍቃደኛ አልሆነም፡፡ ካለፈው አርብ የካቲት 29 ቀን 2005 á‹“.ም. ጀምሮ በአምስቱም የአዲስ አበባ መውጫ በሮች ጥብቅ የፖሊስ ፍተሻ እንዳለ ምንጮቻችን ጠቁመዋል፡፡ የፍተሻው ጥብቅነት ተጓጆችን ግራ እንዳጋባ የሚናገሩት ምንጮቹ፣ በዚህም ምክንያት የተለያዩ ተሸከርካሪዎች በመውጫ በሮቹ ላይ ተደርድረው መታጠታቸውን ገልፀዋል፡፡ […]

Read More →
Latest

አዲስ አበባ ውስጥ የተፈጠረው ግጭት ወደ ብሔር ግጭት አድጎ የ8 ሰዎችን ህይወት ማለፉን ተጠቆመ፡፡

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አዲስ አበባ ውስጥ የተፈጠረው ግጭት ወደ ብሔር ግጭት አድጎ የ8 ሰዎችን ህይወት ማለፉን ተጠቆመ፡፡

በአዲስ አበባ በሚገኘው ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ስሙ ቦሌ ለሚ በሚባል አካባቢ ማክሰኞ መጋቢት 3 ቀን 2005á‹“.ም. ኮብልስቶን በሚሰሩ ሰዎችና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት 8 ሰዎች መሞታቸውንና በርካታ ሰዎች መቁሰላቸው ተጠቆመ፡፡ በፍኖተ ነፃነት ዘጋቢዎች የተጠናቀረው መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ የግጭቱ መንስኤ የሞባይል መጥፋት እንደሆነ እና በዚህም ኮብልስቶን ትሰራ የነበረችን የአንዲት የአካባቢው ነዋሪ ሴት […]

Read More →
Latest

“ከእኔ ልጅ ጋር ሐረር ከተማ ውስጥ አራት ሰው በፓሊስ ነዳጅ እየተደፋበት በእሳት ተቃጥሎ ሞቷል”

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ከእኔ ልጅ ጋር ሐረር ከተማ ውስጥ አራት ሰው በፓሊስ ነዳጅ እየተደፋበት በእሳት ተቃጥሎ ሞቷል”

ወ/ሮ ኢትዮጵያ ይልማ(ከሀረር ሰብአዊ መብት ጥሰት ተፈፅሞባቸው የተባረሩ አዛውንት) “ልጄ በእሳት ተቃጥላ እንድትሞት ተደርጋ፣ ቤቴን ተነጥቄና ንብረቴ ወድሞ ከሀረር ተባረርኩ” ሲሉ አንዲት የ67 አመት ባልቴት በተለይ ለፍኖተ ነጻነት ጋዜጣ አስታወቁ፡፡ ወ/ሮ ኢትዮጵያ ይልማ የሚባሉት እኚሁ እናት የ75 ዓመት አዛውንት የሆኑት ባለቤታቸውም እንደ እሳቸው ሁሉ ጎዳና ላይ መውደቃቸውን ለፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዘጋቢ ከዕንባቸው ጋር እየታገሉ አስረድተዋል፡፡“በሐረር […]

Read More →
Latest

ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!

  ከዘካሪያስ አሳዬ (ኖርዌይ) በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብዓዊ መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስቡ፣ የሚናገሩ፣የሚፅፉና የሚቆረቆሩ በጠቅላላው ለእነዚህ ፅንስ ሐሳቦች ዘብ የሚቆሙ በሙሉ የስርዓቱ ጠላቶች ተደርገው በመቆጠር ላይ ናቸው:: ለአገሪቱ አንድነትና ሉአላዊነት ብልፅግና በጣም ከሚቆጠሩ መሪዎቿና የፓርቲአቸው ጠባብ ጎሰኛ ፖሊሲ የተለየ የሚያስቡ ዜጎችና ቡድኖች ሁሉ ጠላትና ሽብርተኞች […]

Read More →
Latest

የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ትምህርት አቆሙ ምግብም ተከልክለዋል

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ተማሪዎች ትምህርት አቆሙ ምግብም ተከልክለዋል

 watch video

Read More →
Latest

‹ተመራማሪው ዶክተር› ዓለምሰገድ አባይ ወልደማርያም ዘገዬ

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹ተመራማሪው ዶክተር› ዓለምሰገድ አባይ ወልደማርያም ዘገዬ

‹ከሰደበኝ ስድቤን አምጥቶ የነገረኝ› እያልክ ኋላ እንዳታማርረኛ አማራ ነኝ ብለህ የምታምን ይህችን ብሶት ወለድ ወረቀት አታንብብ፤ ይብስ ትቃጠላለህ፡፡ ምድረ ኮምፕሌክሳም እየተነሣ የጭቃ ጅራፉን በአማራ ላይ መለጠፍ ተያይዞታልና ‹ዘመኑ ነው፤ ሳያውቅ የተኛን አንበሣ ዐውቆ በንቃት የቆመ ነብር ይጫወትበታል› ብለህ ቻል ማድረግ ነው፡፡ ይሄ አሁን ብዕር ያስነሳኝ ቆሻሻና ደደብ ሰውዬ – ዓለምሰገድ አባይ – የሚሉት ደግሞ ከመለስም […]

Read More →
Latest

ሰላማዊ ትግል እንደ እስላማዊ ትግል…!

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰላማዊ ትግል እንደ እስላማዊ ትግል…!

የልጅነት ወዳጄ ሁሴን ከድር እንደነገረኝ “እስላም” የሚለው ስም ራሱ የመጣው ሰላም ከሚለው ነው፡፡ ሁሴን የነገረኝ ሀሰት እንደሌለው ያረጋገጥኩት፤ ያኔውኑ የእርሱን ሰላማዊነት ስመለከት ነበር፡፡ ሁሴን እጅግ ሰላማዊ ሙስሊም ወዳጃችን ነው!  እስላም ማለት ሰላም ማለት ነው… የሚለውን በደንብ ለማስረገጥ ከፈለጉ ደግሞ ከድፍን አንድ አመት ሞልቶ የፈሰሰውን ሰላማዊ ትግል አይቶ መረዳት ይቻላል፡፡ ይህንን መረዳት ካልተቻለ የህክምና እርዳታ ያስፈልገናል […]

Read More →
Latest

ሚስጥራዊ መረጃ ከጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሚስጥራዊ መረጃ ከጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ

1 የሃባሽ ስልጠና ይቁም ፣2 የዕስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት መጅሊስ በማስተዳደር ላይ ያሉ ሃላፊዎች ይነዱ 3-የአወሊያ ትምህርት ቤት በቦርድ እንዲመራ በሚል ውሳኔ ያሳለፉት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ አጠቃላይ ይዘቱን እንዲህ አድርገው ሪፖርቱን አቅርበዋል confidential_minutes_from_zenawi_office

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar