www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 230
Latest

አንድ ምሬት | አቤ ቶኪቻው

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on አንድ ምሬት | አቤ ቶኪቻው

አንድ ምሬት ሰሞኑን ኮምፒውሬ ወሰድ መለስ ሲያደርጋት ነበር እና በቅጡ መገናኘት አልቻልንም፡፡ ይባስ ብላም የመረጃ ማጠራቀሚያ መሳሪያዋ (ሀርድ ዲስኳ) ከጥቅም ውጭ ሆኖ የነበሩኝ በሙሉ እንዳልነበሩኝ ሆነዋል፡፡ እኔም ብያለው፤ “ሁሉም አላፊ ሁሉም ጠፊ ነው… ገዢው ፓርቲም ጭምር” እዚህ ጋ እንኳን ገዢው ፓርቲ መግባት አይገባውም ነበር፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ወዳጆች በተለያየ ጊዜ ጽንፈኛ ሆንክ ሲሉ አስተያየት እየሰጡኝ […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊቷ ሞዴል በ እስራኤል ያሸነፈችበትን እና ክራውን ስታጠልቅ ቪዲዮ

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊቷ ሞዴል በ እስራኤል ያሸነፈችበትን እና ክራውን ስታጠልቅ ቪዲዮ

በተለያዩ አለማት የሞደልነትን ቀዳሚነት በመያዝ የሚገኙት ኢትዮጵያኖች አሁንም የሃገራቸውን መልካም እና መልከአምድራዊ እንዲሁም የቁንጅናቸውን ልክ በማሳየት እየተሰለፉ የሚገኙ ወይዛዝርት ቁጥር ሰፊ ቢሆንም አሁንም እጅግ ሊጠናከር የሚገባው እና ድጋፍ ሊሰጠው እንደሚያስፈልግ እናምናለን ስለሆነም እንደዚህ አይነቱ እድል የወደፊት የሃገራችንንም ገጽታ ሊለውጥ ይችላል ።በተለያዩ አለማት የሚሰጠውን መጥፎ አመለካከቶችንም ሊቀርፍ ይችላል ።እንኳን ደስ ያላችሁ እያልን ባሳለፍነው ሳምንት የተመረጠችውን ወ/ሪት […]

Read More →
Latest

Shape-Shifting Jesus Described in Ancient Egyptian Text

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Shape-Shifting Jesus Described in Ancient Egyptian Text

By Owen Jarus, LiveScience Contributor | LiveScience.com RELATED CONTENT View PhotoA researcher has deciphered a 1,200-year-old … View PhotoHere, part of the text from the … A newly deciphered Egyptian text, dating back almost 1,200 years, tells part of the crucifixion story of Jesus with apocryphal plot twists, some of which have never been seen before. Written in the Coptic […]

Read More →
Latest

Analysis “strongly indicates” Higgs boson found: CERN

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Analysis “strongly indicates” Higgs boson found: CERN

View PhotoReuters/Reuters – A computer screen is pictured before a scientific seminar to deliver the latest update in the search for the Higgs boson at the European Organization for Nuclear Research (CERN) in Meyrin, …more  GENEVA (Reuters) – Analysis of the tracks of an elementary particle found in the Large Hadron Collider last year “strongly indicates” that it is the […]

Read More →
Latest

Responses to መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫል<<<<የፕሮፌሰር መጽሐፍ ብታንስም እውነት ናት>>>>>

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Responses to መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫል<<<<የፕሮፌሰር መጽሐፍ ብታንስም እውነት ናት>>>>>

የፕሮፌሰር መጽሐፍ ብታንስም እውነት ናት ፕርፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ” የሚል ከደረቅ እውነቶች ፊት የቆመ# በይልኝታ ያልተሸረበ#በጥቅም ያልተኮማተረ# በፍርሃት ያልተሸበበ#……… መጽሐፍ ጽፈው አስነበቡን ፡፡ ዕውነት ለመናገር በትንሹ ከማንበብ በስተቀር መጣጥፍ ጽፌ ወይም አስተያየት ሰጥቼ አላውቅም ይህ የመጀመሪያዬ ነው፡፡እኒህ ያገር አጉማስ የሊቃውንት አድባር እንኳንስ የሚጽፉትን አንብቤ የሚናገሩትን አድምጬ ይቅርና ከነሙሉ ኢትዮጵያዊ ክብራቸው\ ከነሙሉ መንፈሳዊና […]

Read More →
Latest

መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫል

By   /  March 14, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on መርዝ ከውጭ ይረጫል ወይም ከውስጥ ይመነጫል

መስፍን ወልደ ማርያም በአለፉት ሠላሳ አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ ችግሮችን መፈልፈያ መሣሪያ ሆናለች፤ ለብዙ ምዕተ-ዓመታት ይዘናቸው (ምናልባትም አቅፈናቸው ማለት ይሻል ይሆናል) ስንንከባለል የቆዩ ችግሮች ሞልተውናል፤ እያሰብን እነዚያን የቆዩ ችግሮቻችንን በመፍታት ፋንታ ሌሎች አዳዲስ ችግሮችን እየፈለፈልን የተቆላለፉና የተወሳሰቡ፣ ውላቸው የጠፋ ችግሮችን ፈጥረናል፤ እየፈጠርንም ነው፤ አሁን በመፈጠር ላይ ያለው አዲስ ችግር እስላማዊ መንግሥት በኢትዮጵያ የሚል ነው፤ እስቲ እንመልከተው፡፡ በሩቁ እንጀምር፤ […]

Read More →
Latest

የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን – ሀ ,የሰማዕቶቻችን መታሰቢያ ቀን ያለንበትን ሀቅ እንድንመረምር ይጠይቀናል፤

By   /  March 13, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን – ሀ ,የሰማዕቶቻችን መታሰቢያ ቀን ያለንበትን ሀቅ እንድንመረምር ይጠይቀናል፤

semaetatየሰማዕታት መታሰቢያ ቀን –  ሀ ግጥም ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ የሰማዕቶቻችን መታሰቢያ ቀን ያለንበትን ሀቅ እንድንመረምር ይጠይቀናል፤ ዛሬ የካቲት ፲ ፯ ቀን ፳ ፻ ፭ ዓመተ ምህረት ነው። ያለቀኑና ያለቦታው የምናከብረውን የሰማዕቶቻችንን መታሰቢያ ቀን ልትዘክሩ የተገኛችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያን እንኳን ደህና መጣችሁ። የጣሊያን ፋሽስት ወራሪ በኢትዮጵያዊያን ላይ ያደረሰውን ግፍ በየዓመቱ ስናስታውስ፤ የወደቁ ሰማዕቶቻችንን እንዘክራለን፣ ከዚያ የምንማረውን ደግመን ደጋግመን […]

Read More →
Latest

ሁጎ ቻቬዝ ሚሊኖችን “ያላቀሱ” የዘመኑ ታላቅ መሪ

By   /  March 13, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሁጎ ቻቬዝ ሚሊኖችን “ያላቀሱ” የዘመኑ ታላቅ መሪ

ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የዜና እረፍታቸው ለህዝባቸው እና ለመላው አለም ይፋ የተደረገው የቬንዙዌላው ፕሬዜዳንት ሁጎ ቻቬዝ በብዙዎች ዘንድ አስገራሚ እና አወዛጋቢ ባህሪ የተላበሱ መሪ ነበሩ፡፡ያቺ በላቲን አሜሪካ ውስጥ በተፈጥሮ ጋዝ ሃብቷ ቀዳሚ ስፍራ ያላት ቬንቩዌላን ላለፉት 14 አመታት በሶሻሊስታዊ ርእዮት አለም አካሄድ የመሯት ቻቬዝ ላለፉት ሁለት አመታት ከካንሰር ህመም ጋር ውጊያ ቢያደርጉም በተወለዱ በ58 አመታቸው […]

Read More →
Latest

የሳኡዲ ሚዲያዎች ኢትዮጵያውያንን የመፍራት ድርጊቶችን ማበረታታት እናቁም::

By   /  March 13, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሳኡዲ ሚዲያዎች ኢትዮጵያውያንን የመፍራት ድርጊቶችን ማበረታታት እናቁም::

ጸረ-ኢትዮጵያውያን ዘመቻ በኣስቸኳይ ይቁም!!! የሳኡዲ ሚዲያዎች ኢትዮጵያውያንን የመፍራት ድርጊቶችን ማበረታታት እናቁም:: ማህሙድ አህመድ/የሳኡዲ ጋዜጠኛ/ mahmad@saudigazette.com.sa ……በኢትዮጵያውያን ላይ በሳኡድ አረቢያ ሚዲያዎች የተጀመረው የጥላቻ ዘመቻ እጅግ አስገራሚ ነው::ለሁሉም ችግር እነሱን ተጠያቂ ያደርጋል:;የችግሩም ምንጭ አድርጎ ይወስዳቸዋል::መኖሪያ ቤት ይሰብራሉ…አረቄ እያመረቱ ይሸጣሉ…ህገወጥማሳሪያ ያዘዋውራሉ…የመድፈር ወንጀል ይፈጽማሉ እና ሌሎች ነገሮች ሁሉ የኢትዮጵያውያን ወንጀል ተደርገው ይወሰዳሉ:: ዝርዝሩን ያንብቡት:: Mahmoud Ahmad The recent phenomenon […]

Read More →
Latest

የኔልሰን ማንዴላ ፊልም የመጨረሻ ቀረፃ ኢትዮጵያ ውስጥ ሊደረግ ነው

By   /  March 13, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኔልሰን ማንዴላ ፊልም የመጨረሻ ቀረፃ ኢትዮጵያ ውስጥ ሊደረግ ነው

‹‹ዘ ማንዴላስ ገን›› በሚል ስያሜ የሚሠራው ዘጋቢ ፊልም በደቡብ አፍሪካው ‹‹ዲቪ8›› እና በእንግሊዝ ‹‹ቢር ኸርት ሊሚትድ›› የፊልም ኩባንያዎች ትብብር በእንግሊዝና በደቡብ አፍሪካ ቀረፃው ከተገባደደ በኋላ፣ የዚህ ፊልም ታሪክ እምብርት በሆነችው በኢትዮጵያ የመጨረሻው ቀረፃ ሊደረግ ነው፡፡ ቀረፃውን ለማከናወን የሚያስችለውን የዳሰሳ ጥናት ለማድረግ የፊልሙ ፕሮዳክሽን ማኔጀርና የፕሮዲዩሰሮች ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት፣ ከፖሊስ ኮሚሽን ባለሥልጣናት፣ ከታሪክ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar