www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 248
Latest

አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

By   /  December 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አገራችንን እያቃጠለ ያለዉን እሳት ተረባርበን እናጥፋ!

በኢሳ አብድሰመድ በሀገር ውስጥም ሆነ በወጪው የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  አንድነትን ከማሰብ ይልቅ ግላዊ ጥቅምን ማሳደድን የተሻለ ምርጫ አድርገው ይዘውታል በሃገራችን ውስጥ ያሉ ፓርቲዎች  የአቅማቸውን ያህል ቢንቀሳቅሱም በሀገራቸው ውስጥ የሚደረግባቸው ተጽእኖ   አንደሁለተኛ ዜጋ መታየታችው  ሀገር ያወቀው ጸሃይ  የሞቀው ጉዳይ ነው:: አንዳንዶች ደግሞ የፓርቲዎችን  ስም  ተገን  በማድረግ  እንደ አስመጭና ላኪ የንግድ ስራውን አጧጡፈውታል  በርግጥ  የፓርቲዎችን  መኖር  መጥላቴ ወይም  […]

Read More →
Latest

የ18 አመቱን ኢትዮጵያዊ ታዳጊ ወጣት በኪና አደጋ አለፈ ፣የገጨውም አለተያዘም

By   /  December 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የ18 አመቱን ኢትዮጵያዊ ታዳጊ ወጣት በኪና አደጋ አለፈ ፣የገጨውም አለተያዘም

በኢትዮጵያ ተወልዶ እድገቱን በኢልኖይ ሸምበርግ ያደረገው ወጣት ሚኪያስ በድንገተኛ አደጋ አለፈ።በሸምበርግ ኢሊኖይ የከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተማሪ የሆነው እና በትምህርት ቤት ውስጥ የአጭር ርቀት ሩጫ ተወዳዳሪ የሆነው ታዳጊ ወጣት  ሚኪያስ ተፈራ ጥበቡ በሚኪና አደጋ አርብ እለት ከትምህርት ቤት የስፖርት ውድድር አድርጎ ከተመለሰ በኋላ በመኪና አደጋ ተገጭቶ አንገቱን እና ጭንቅላቱን ተመቶ ህይወቱን ማለፉ የሸምበርግ ፖሊስ አስታውቋል።አርብ እለት […]

Read More →
Latest

የመንግስት ጉዳይ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ አንጻር

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመንግስት ጉዳይ ከኢትዮጵያ የፖለቲካ አንጻር

በዚህ አመት የተለያዩ ክስተቶች እና ሁነቶች ተካሂደዋል በእርግጥም ለውጡ መሰረታዊ ለውጥ ሳይሆን ጅምላ የሆነ የሰዎች ወይንም ማህበራዊ ትእይንት የሆነ ለውጥ እንዳለ ነው የሚያሳየን ፣ከጠቅላይ ምንስትሩ ሞት እስከ አዲሱ ጠቅላይ ሚንስትሩ ሹም ብሎም  ከጋዘጠኞች እና ፖለቲከኞችን ማሰር እንዲሁም የፓትርያሪኩ ማሸለብ … የእስልምና እምነት ተከታዮች መብታችን ይከበር ጥያቄ እና እንዲሁም የኦርትዶክስ እምነት ተከታዮች የሃይማኖቷን መሪ እራሷው ትተካ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ዛሬ ይጀምራል

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ዛሬ ይጀምራል

በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን 26 ተጨዋቾችን በመጥራት ዛሬ ዝግጅቱን ሊጀምር ነው፡፡ የብሄራዊ ቡድኑ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ የተሳካ ለማድረግ የሚካሄዱ ልዩ ልዩ ዝግጅቶች በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ በሳምንቱ አጋማሽ ላይ በኢንተርኮንትኔታል ሆቴል በጉዞና ገንዘብ አሰባሳቢ አብይ ኮሚቴ ተሰጥቷል፡፡ ኮሚቴው ለብሄራዊ ቡድኑ የሚሆን እስከ 80 ሚሊዮን ብር ለማግኘት ማቀዱን ገልጿል፡፡ በጉዞና ገንዘብ አሰባሳቢ አብይ […]

Read More →
Latest

“ባለ ቅኔ ሎሬት” Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehalu@gmail.com

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ባለ ቅኔ ሎሬት” Written by ባየህ ኃይሉ ተሠማ bayehalu@gmail.com

ማዕረገ ጥበብ ዘፀጋዬ ገብረ መድኅን “ባለቅኔ ሎሬት” (Poet Laureate) የተሰኘው ማዕረግ የተገኘው ከጥንታዊት ግሪክ (በኋላም ሮማውያን) ጥበበኞችንና አሸናፊዎችን የማክበር፣ የመሾምና የመሸለም ልማድ እንደሆነ የታሪክ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ወይራ የባለ ቅኔዎች የበላይ ጠባቂ የሆነው የአፖሎ ቅዱስ ዛፍ ነው ተብሎ በጥንታዊ ግሪካውያን ይታመንበት ስለነበር፣ በተሸላሚዎች አናት ላይ በወይራ ዘለላ የተጐነጐነ አክሊል (Laurel Crown) ይደፋላቸው ነበር፡፡በዘመናዊው የዓለም ታሪክ፤ “የባለ […]

Read More →
Latest

33ቱ ፓርቲዎች የምክትል ጠ/ሚኒስትሮቹን ሹመት ተቃወመ ኢራፓ “ስርአቱ ይስተካከል እንጂ ሹመቱን አልቃወምም” ብሏል (ሠላም ገረመው)

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on 33ቱ ፓርቲዎች የምክትል ጠ/ሚኒስትሮቹን ሹመት ተቃወመ ኢራፓ “ስርአቱ ይስተካከል እንጂ ሹመቱን አልቃወምም” ብሏል (ሠላም ገረመው)

በቅርቡ በአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር በአቶ ኃይለማርያም  ደሳለኝ በፓርላማ ቀርቦ የፀደቀው የሁለት ምክትል ጠ/ሚኒስትሮች ሹመት ህገመንግስቱን የሚፃረር ነው ሲሉ በአዳማ ከተማ ፔቲሽን ተፈራርመው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄዎቻቸውን ያቀረቡ 33 ፓርቲዎች ተቃወሙ፡፡ ኢራፓ በበኩሉ የኢህአዴግ ስርዓት ይስተካከል እንጂ ከህገመንግስት ውጭ ቢሆንም ለአገር እስከጠቀመ ድረስ ሹመቱን አልቃወምም ብሏል፡፡ የአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር ሁለት ባለስልጣናትን በምክትል ጠ/ሚኒስትርነት ማዕረግ ለፓርላማ አቅርበው ማፀደቃቸው ህገመንግስቱን የጣሰ […]

Read More →
Latest

Open later to EOTC

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on Open later to EOTC

open_letter_eotc_120612

Read More →
Latest

ስደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ Coordinating Committee of Exiled Members of Ethiopian Teachers Association የተሰጠ መግለጫ ሕዳር 24, 2005 ዓ.ም የሙስሊም ወገኖቻችንን የመብት ጥያቄ ጥላሸት መቀባት በእሳት መጫወት ነው ።

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ስደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ Coordinating Committee of Exiled Members of Ethiopian Teachers Association የተሰጠ መግለጫ ሕዳር 24, 2005 á‹“.ም የሙስሊም ወገኖቻችንን የመብት ጥያቄ ጥላሸት መቀባት በእሳት መጫወት ነው ።

ስደት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አባላት አስተባባሪ ኮሚቴ Coordinating Committee of Exiled Members of Ethiopian Teachers Association የተሰጠ መግለጫ ሕዳር 24, 2005 á‹“.ም የሙስሊም ወገኖቻችንን የመብት ጥያቄ ጥላሸት መቀባት በእሳት መጫወት ነው ። “ይሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ” እንዲሉ ወያኔ/ኢሕአዴግ በመንግስት ስም ሥልጣን ላይ ተቀምጦ በድርጅትም በግልም ነፃነቴ ይከበር ፣ ነፃነቴ አይደፈር ፣ ንብረቴ አይዘረፍ ፣ እትብቴ የተቀበረበት […]

Read More →
Latest

የወቅቱ የAገራችን የፖለቲካ ሁኔታና የወደፊት የትግል Aቅጣጫ ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የወቅቱ የAገራችን የፖለቲካ ሁኔታና የወደፊት የትግል Aቅጣጫ á‹¶/ር ነጋሶ ጊዳዳ

1 መግቢያ የሁላችንም የረጅም ጊዜ ህልም፣ Aንድነትዋ የተጠበቀ የበለፀገች Iትዮጵያን ማየት ነው፡፡ ወደዚያ ለመድረስ ሁሉም Iትዮጵያውያን AስተዋጽOAቸውን የሚያበረክቱበት ለAገሬ Eሠራለሁ ብለው በነፃ Aየር የሚተነፍሱበት ዴሞክራሲያዊ የፖለቲካ ምህዳር Eንዲፈጠር ካሁኑ ጀምረው Eንዲታገሉ ሁኔታን መመቻቸት ይፈልጋሉ፡፡ ስለዚህም የፖለቲካ ምህዳሩን ማየትና ወዳለምነው ግብ ለመድረስ የሚረዱንን Aቅጣጫዎችመዳሰሱ ጠቃሚ ነው፡፡ click here negasso_roadmap from www.maledatimes.com

Read More →
Latest

የሁለት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሹመት ሕገ-መንግሥቱን የሚፃረርና የሻረ ነው!

By   /  December 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሁለት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሹመት ሕገ-መንግሥቱን የሚፃረርና የሻረ ነው!

ጥቅምት 15 ቀን 2ዐዐ5 ዓም  በአዳማ ከተማ ፔቲሽን ተፈራርመው ለምርጫ ቦርድ ጥያቄዎቻቸውን ከአቀረቡ 33ቱ ፓርቲዎች የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ  ኢህአዴግ መራሹ መንግሥት በሕገ-መንግሥቱ የሰፈሩትን ለሕዝብ የተሰጡ መብቶች እንደፈለገውና እንዳመቸው በማንአለብኝነት ሲጥስና ሲደፈጥጠው ለመኖሩ ያለፉት ተግባራቱና በዚህ ሹመት ያየነው ድርጊቱ የሚመስክሩት ሐቅ ነው፡፡ የህገ መንግሥቱ አንቀጽ 9 (1)   ‹‹ሕገ-መንግሥቱ የአገሪቱ የበላይ ሕግ ነው ማንኛውም ሕግ ልማዳዊ አሠራር […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar