Read Time:18 Second
“በፍርድ ቤት ‘ጥፋተኛ’ ባልተባሉ ሰዎች ላይ በመገናኛ ብዙኃን የጥፋተኝነት አስተያየት መስጠት ተገቢ አይደለም” ሲሉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች የጠቅላይ ሚኒስትሩን ንግግር ተቃውመዋል።
የፀረ-ሽብር ህጉ በፓርላማ የወጣ ቢሆንም በህጋዊ መሠረት እስኪሠረዝ ድረስ እንደሚያከብሩት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአፈፃፀሙ ላይ ያላቸውን ቅሬታ አሰምተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን የሰጡትን አስተየት መነሻ በማድረግ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹን ያነጋገራቸው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ከድምፅ ፋይሉ ያዳምጡት፡፡
Wondering where the comments are? We encourage you to use the share buttons below and start the conversation on your own!
- Email a link to a friend (Opens in new window) Email
- Share on Facebook (Opens in new window) Facebook
- Share on X (Opens in new window) X
- Share on LinkedIn (Opens in new window) LinkedIn
- Share on Pinterest (Opens in new window) Pinterest
- Share on Tumblr (Opens in new window) Tumblr
- Print (Opens in new window) Print



Print
Email
Average Rating