www.maledatimes.com 5 ኢትዮጽያዊያን አሸባሪዎችን ያዝኩኝ በማለት ከሁቲይ አማጺያን ገለጸ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

5 ኢትዮጽያዊያን አሸባሪዎችን ያዝኩኝ በማለት ከሁቲይ አማጺያን ገለጸ

By   /   August 16, 2015  /   Comments Off on 5 ኢትዮጽያዊያን አሸባሪዎችን ያዝኩኝ በማለት ከሁቲይ አማጺያን ገለጸ

    Print       Email
0 0
Read Time:30 Second

በግሩም ተ/ሀይማኖት
የመንኑ አማጺ ሚኒሻ…5 ኢትዮጵያዊያንን ለሳዑዲ አረቢያ ሲሰልሉ ያዝኩኝ ይላል። ከዚህ በፊትም ከአልቃይዳ ጋር አብረው የተሰለፉ ኢትዮጵያዊያን አሉ በማለት ገልጸው ነበር። በእርግጥም ጥቂቶችን የየመንዋ ሁለተኛ ዋና ከተማ አደንን ለመቆጣጠር በዘመቱበት ወቅት ልጆቹን አግባብተው ወደ እነሱ እንዳስገቧቸው ተነግሯል።
የሁቲ ባለስልጣኖች ለአልመናር የሉብናን ቴሌቪዥን በስጡት መረጃ መሰረት ከሳዑዲ የተሰጣቸውን የሽብር ተልዕኮ ለመፈጸም ጥቃት ሊያደርሱ ወንዶቹ እንደሴት ለብሰው ሲንሳቀሱ በቁጥጥር ስር አዋልናቸው ብለዋል።
በግል ባለኝ መረጃ መ�ሰረት ከየመን ወደ ሳዑዲ ድንበር ጥሰው የሚገቡት በዚህ አይነት የሴት ልብስ ለብሰው ነው። በቅርቡ በሳዑዲ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻም እንዲሁ ለብሰው ተይዘዋል። የሉብናኑ አል-መናር ቲቪ ቦታውን በትክክል ባይናገርም ሳፊያ ከተባለው ቦታ መያዛቸውን ተናግሯል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on August 16, 2015
  • By:
  • Last Modified: August 16, 2015 @ 10:09 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar