www.maledatimes.com የኢትዮጵያ የስደት መንግስት ምስረታ በምሁራንና ጠበብቶች እይታ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  AFRICA  >  Current Article

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት ምስረታ በምሁራንና ጠበብቶች እይታ

By   /   November 3, 2015  /   Comments Off on የኢትዮጵያ የስደት መንግስት ምስረታ በምሁራንና ጠበብቶች እይታ

    Print       Email
0 0
Read Time:1 Minute, 42 Second

የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ መሰረቱ ህዝብ ነውና ህዝባችን ስለምናካሂደው ማንኛውም እንቅስቃሴ በቂ ግንዛቤን መጨበጥ እንዲችል በሰፊው እየሰራን እንገኛለን:: ይህንን በጎ ራዕይ እውን ለማድረግ ከምናከናውናቸው ተግባራት መካከል በአለም ዙሪያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምሁራንን በመጋበዝ በእንቅስቃሴዎቻችን ዙሪያ የሚኖራቸውን ምሁራዊ እይታ ለህዝብ እንዲያካፍሉ መድረኮችን ማመቻቸት ይገኝበታል:: በመሆኑም ለዛሬ በካሊፎርኒያ ስቴት ዩኒቨርስቲ የህገ-መንግስት የትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ የሆኑት ፕ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም የኢትዮጵያ የስደት መንግስት ምስረታ ሂደትንና ህጋዊ እንድምታውን በተመለከተ ከህዝብ ለሚመጡ ጥያቄዎች ማብራሪያዎችንና ምላሾችን ይሰጣሉ። ፕሮግራሙ በዚህ በጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ የሚደረግ ሲሆን ትክክለኛ ቁኑ በቀጣይ ጊዜያት ይገለፃል። ስለሆነም የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ የስደት መንግስት ምስረታን በሚመለከት በፕ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም እንዲብራሩ የምትፈልጓቸው ማንኛውም ጥያቄዎቻችሁን እንድታቀርቡ በአክብሮት ይጋብዛል:: እባክዎ ጥያቄዎን በሚከተሉት መንገዶች ያስተላልፉልን: -በስልክ: (518) 978-0505 -በኢሜል: geeocpr@gmail.com -በፌስቡክ: https://www.facebook.com/ethiopiangovernmentinexile ለዶ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም የሚያቀርቡትን ጥያቄ እስከ ጥቅምት 14 (October 25, 2015) ድረስ እንቀበላለን። ስለትብብርዎ በቅድሚያ ምስጋናችን ይድረስዎ! የኢትዮጵያ የስደት መንግስት አደራጅ ኮሚቴ Government of Ethiopia in Exile in the Eyes of Scholars & Experts The Government of Ethiopia in Exile Organizing Committee (GEEOC) will continue inviting scholars & experts to pursue opportunities for the public to get answers for any concerns and questions regarding the creation of Ethiopian government in exile. Now, the renowned Professor of constitutional law at California State University, Dr Alemayehu Gebremariam, will hold a Question & Answer session on the process of forming Ethiopian government in exile. The program will be held at the end of this month (the exact date to be announced later). In preparation for the program, the Government of Ethiopia in Exile Organizing Committee (GEEOC) is highly pleased to invite the public to utilize this opportunity and pass any questions & concerns to Prof. Alemayehu Gebremariam. Please leave your questions: -Through voice mail at (518) 978-0505, or -Email it here: geeocpr@gmail.com , or -Inbox it on facebook: https://www.facebook.com/ethiopiangovernmentinexile We will be receiving the questions to Dr. Alemayehu Gebremariam until October 25, 2015. Thank you for your concerns & participations! Government of Ethiopia in Exile Organizing Committee (GEEOC)

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 9 years ago on November 3, 2015
  • By:
  • Last Modified: November 3, 2015 @ 5:12 pm
  • Filed Under: AFRICA, Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar