www.maledatimes.com መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ የያዙት ቄስ ቆስለው ታሰሩ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ የያዙት ቄስ ቆስለው ታሰሩ

By   /   August 10, 2016  /   Comments Off on መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ የያዙት ቄስ ቆስለው ታሰሩ

    Print       Email
0 0
Read Time:23 Second

ቄስ ዳንኤል አብርሃም ይባላሉ፡፡የአገልግሎት ልብሳቸውን ለብሰው በአንድ እጃቸው መስቀል በአንደኛው መጽሐፍ ቅዱስ በመያዝ ባሳለፍነው ሳምንት በምዕራብ ኦሮሚያ ወለጋ ውስጥ በምትገኘው መንዲ ከተማ የሚገኙ ሰዎችን ከፊት እየመሩ ለፍትህ፣ለዕኩልነትና ለነጻነት አደባባይ ተገኙ፡፡
የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች ቄሱንና የተከተላቸውን ህዝብ ለመበተን የሃይል እርምጃ በመውሰዳቸው የተወሰኑ ሰዎች ሲገደሉ ቄስ ዳንኤል ቆስለው በወታደሮች ወደ ወህኒ ቤት ተጋዙ፡፡እስካሁን ድረስም ምንም አይነት የህክምና እገዛ አለማግኘታቸው ታውቋል፡፡
የነጻነት፣የፍትህና የዕኩልነትን ወንጌል ለምዕመናኖቻቸው በቃል ከማስማር አልፈው የህይወት ምስክርነት ለሰጡት ቄስ ዳንኤል ትልቅ አክብሮት እንሰጣለን፡፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on August 10, 2016
  • By:
  • Last Modified: August 10, 2016 @ 9:59 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar