www.maledatimes.com የዞን ዘጠኙ ናትናኤል ፈለቀ እና ጸደቀ ድጋፌ ዳግም ለእስር ተዳረጉ ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የዞን ዘጠኙ ናትናኤል ፈለቀ እና ጸደቀ ድጋፌ ዳግም ለእስር ተዳረጉ ።

By   /   October 5, 2016  /   Comments Off on የዞን ዘጠኙ ናትናኤል ፈለቀ እና ጸደቀ ድጋፌ ዳግም ለእስር ተዳረጉ ።

    Print       Email
0 0
Read Time:34 Second

ዘገባው የማህሌት ፋንታሁን።
የዞን ዘጠኝ ጦማሪ ናትናኤል ፈለቀ (Natnail Feleke) ፣ ፀደቀ ድጋፌ (Tsedeke Digafie) እና አዲስአለም ደስታ በሁከት ማነሳሳት ወንጀል ተጠርጥረው በትላንትናው እለት ታስረዋል፡፡ ትላንት ከስራ ሰዓት በኋላ በላሊበላ ሬስቶራንት ተገናኝተው ሻይ ቡና እያሉ በሚጨዋወቱበት ወቅት ነው ከምሽቱ 1፡30 ላይ እዛው ሬስቶራንት በነበሩ ሲቪል የለበሱ የፓሊስ አባላት ተይዘው 6ኛ ፓሊስ ጣቢያ የታሰሩት፡፡ ዛሬ ጠዋት ላይ ሶስቱም ቄራ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበረ ሲሆን የቀረበባቸው ክስ “ላሊበላ ሬስቶራንት ሆነው መንግስት በቢሾፍቱ የኢሬቻ አክባሪዎች ላይ የወሰደው እርምጃ ትክክል እንዳልሆነ በዙሪያቸው ያሉትን ሰዎች ለተቃውሞ እንዲነሳሱ በሚያደርግ መልኩ ሲያወሩ ነበር “ የሚል ነው፡፡ በዋስትና እና ምስክሮች ጉዳይ ላይ ምላሽ ለመስማት ነገ ጠዋት 3 ሰዓት ላይ ቄራ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ፡፡

Natnael Feleke

Natnael Feleke

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 8 years ago on October 5, 2016
  • By:
  • Last Modified: October 5, 2016 @ 12:35 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar