www.maledatimes.com የ17 አመቷን ልጅ አፈቅርሻለሁ በማለት በስለት ወግቶ በአደባባይ ገደላት - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የ17 አመቷን ልጅ አፈቅርሻለሁ በማለት በስለት ወግቶ በአደባባይ ገደላት

By   /   March 6, 2017  /   Comments Off on የ17 አመቷን ልጅ አፈቅርሻለሁ በማለት በስለት ወግቶ በአደባባይ ገደላት

    Print       Email
0 0
Read Time:41 Second

በጠራራ ፀሐይ ‹‹አፈቅርሻለሁ!›› በሚል ምክንያት የ17 ዓመቷ ተማሪ ኑሃሚን ጥላሁን በስለት ወግቶ የገደለው ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለ የሚል ዜና ብንሰማም ለእንደዚህ አይነቱ ነፍሰ ገዳይ የሞት ፍርድ የማይፈርድ የዳኝነት ና የፍትህ ስርአት መኖሩ ግን በጣም ተስፋ አስቋራጭ ነገር ነው ፡፡

አስቡት ምንም ያላጠፋች ህጻን ልጅን የገደለ ነገ ከእስር ተፈቶ በአደባባይ ሲራመድ ማየት በጣም ያሳምማል! !

ሟቿ – የቦሌ ኮሙኒቲ የሕዝብ ትምህርት ቤት የ10ኛ ክፍል ተማሪ ነበረች፡፡ ከትምህርት ቤት ስተመለስ፣ ቦርሳዋን እንዳነገተች – እንደወጣች ቀርታለች፡፡
ኑሃሚንን ሕዝብ ተባብሮ ባልቻ ሆስፒታል አድርሷት የነበረ ቢሆንም በሕክምና ጥረት ሕይወቷን ለማትረፍ የተደረገው ጥረት አልተሳካም፡፡
በዚህን ጊዜ በሆስፒታል ግቢ የፈሰሰው ሕዝብ በዋይታ – በእንባ ሲራጭ ማምሸታቸውን የዓይን እማኞች ተናግረዋል፡፡
የወንጀሉ ድርጊት የከተማችን መነጋገሪያ ርዕስ ሆኗል፡፡
እናቷ ወይዘሮ ወይንሸት ወዳጅ ሀዘን በሰበረው ድምፅ፤ ‹‹ … ልጄን ነጠቀኝ! … አበባዬን ነጠቀኝ! … እህቴን፤ ጓደኛዬን ነጠቀኝ! … እህህህ … አቧቷ በአንድ ዓመት ከስድስት ወራት እድሜ ላይ በሞት ተለይቷታል፡፡ ተለይቶናል፡፡ … ብቻዬን፤ ቀረሁ የኢትዮጵያ ህዝብ ይፋረደኝ ሲሉ
ገልፀዋል፡፡ ነብስ ይማር !!!

Image may contain: 1 person, hat, outdoor and closeup
Image may contain: 1 person, child and closeup
Image may contain: 1 person, sitting
Image may contain: 3 people, people standing
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on March 6, 2017
  • By:
  • Last Modified: March 6, 2017 @ 1:01 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar