www.maledatimes.com የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቡና ተጨዋች ፣ ከጨዋታ በኃላ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ህይወቱ አለፈ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቡና ተጨዋች ፣ ከጨዋታ በኃላ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ህይወቱ አለፈ

By   /   June 3, 2017  /   Comments Off on የቀድሞው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቡና ተጨዋች ፣ ከጨዋታ በኃላ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ህይወቱ አለፈ

    Print       Email
0 0
Read Time:49 Second

አሳዛኝ ዜና ??

  • የቀድሞ የኢትዮጵያ ቡና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች አሰግድ ተስፋዬ ዛሬ ለጤና ከጓደኞቹ ጋር በተለምዶ ጊዮርጊስ ሜዳ ተጫውቶ ከጨዋታ በኃላ በመታጠቢያ ቤት ወድቆ ህይወቱ አልፏል::
  •  አሰግድ ተስፋዬ ዛሬ ከጨዋታ በኋላ ወደ መታጠቢያ ክፍል አመራ። ይሁንና በመታጠቢያ ቤት ወድቆ ሕይወቱ አልፏል።
  • ለቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቡና ደጋፊዎች አስደንጋጭ የሆነው ይሄው ዜና ከልምምድ በሁዋላ በመታጠቢያ ቤት ውስጥ ወድቆ መገኘቱ የሞቱ መንስኤ ምን እንደ ሆነ ሊገለፅ ባለመቻሉ መሆኑን ጠቁመዋል ።
  • ከወደቀ ጥቂት ሰአታቶች በሁዋላ ወደ ሆስፒታል በማምራት የህክምና ክትትል ቢደረግለትም ህይወቱን ግን ለማትረፍ አልተቻለም።
  • አሰግድ ብረቱ ለዘመናት በእግርኳስ ስፖርት ውስጥ በአጥቂነት አና በተከላካይነት ቦታን የተጫወተ ሲሆን  በአፍሪካ ካፕ ውድድር ላይ ድንቅ የሚባሉ አራት ጎሎችን ማስገባቱ መዘገቦች ያሳያሉ ።
  • የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋቹ አሰግደ maleda times library

     

    የተጨዋቹን ህይወት የማትረፉ ርብረቦሽ አልተሳካም ፣ አሴ እንደወደቀ በዚያው በመታጠቢያ ቤት ሕይወቱ አልፏል።በአያት ሆስፒታል ሕይወቱን ለማትረፍ የተደረገው መረባረብ አልተሳካም።

    አሴ ልስልሱ
    አንጀት አርሱ !

    የተባሉለት እነዚያ ውብ የጥበብ እግሮቹስ? … ኳስ አቁመህ እንኳን ኳስ የሚያምርብህ ጀግና ነበርክ።

    ነፍስ ይማር!
    ***
    እባክዎን፣ የሀዘኑን መልዕክት ሼር በማድረግ ለኢትዮጵያዊያን አድርሱ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on June 3, 2017
  • By:
  • Last Modified: June 3, 2017 @ 6:52 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar