www.maledatimes.com ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቀለቀ!! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቀለቀ!!

By   /   July 14, 2017  /   Comments Off on ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቀለቀ!!

    Print       Email
0 0
Read Time:28 Second

ማለዳ ታይምስ ሪፖርተር ከስፍራው

ዛሬ ደብረ ብርሀን ጠባሴ እርሻ ሰብል አካባቢ አዲሱ ኮብል በጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ ተፋሰሱ አለመጠናቀቁና የተጀመረውም በመናዱ ዘግቶት ነው ተብሏል፡፡ ለውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ሊውል የሚችል አንድም ቱቦ ባለመሰራቱ እና በበቂ ሁኔታ ፈሰቶችን ማንሸራሸር ባለመቻሉ የተሰራው የኮብልሶን የመንገድ ስራ ፕሮጀክት እንዲህ ከተማዋን በጎርፍ እንድትጥለቀለቅ አድርጓታል ሲል ዘጋቢያችን ከስፍራው ጠቁሞአል ።

በአካባቢው የነበረው ገራዥም  ሙሉ በሙሉ ተጥለቅልቋል፡፡ አስቸኳይ መፍትሄ ይሻል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪውች ጥሪአቸውን አቅርበዋል!

 በአስተዳደር እጦት ዘመናትን የገፋችው የሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር የሆነችው ደብረብርሃን እስካሁን ድረስ በመንግስት በኩል ምንም አይነት እይታ ውስጥ እንዳልገባች እና ከጊዜ ወደ ጊዜ እድገቷ ቁልቁል መሆኑን ነዋሪዎቿ ይገልጣሉ ።

የGirma Nesibu ምስልየGirma Nesibu ምስል

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on July 14, 2017
  • By:
  • Last Modified: July 14, 2017 @ 1:53 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar