www.maledatimes.com (እለተ ዜና አምቦ ) የሕወሓት መንግስት ለስለላ የሚጠቀምበት የተባለ የጤና ጥበቃ መኪና በእሳት ነደደ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

(እለተ ዜና አምቦ ) የሕወሓት መንግስት ለስለላ የሚጠቀምበት የተባለ የጤና ጥበቃ መኪና በእሳት ነደደ

By   /   July 28, 2017  /   Comments Off on (እለተ ዜና አምቦ ) የሕወሓት መንግስት ለስለላ የሚጠቀምበት የተባለ የጤና ጥበቃ መኪና በእሳት ነደደ

    Print       Email
0 0
Read Time:28 Second


(ዘ-ሐበሻ) ዛሬ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር በምሳ ሰዓት አካባቢ አንድ የሕወሓት መንግስት ፒክ አፕ መኪና በ እሳት መውደሟ ተዘገበ::

እንደ ዜና ምንጮች ገለጸ ይህን መኪና ያወደሙት በአምቦ በሕቡዕ የሚንቀሳቀሱት ወጣቶች (ቄሮዎች) ሊሆኑ ይችላሉ ተብሎ ይገመታል:: በይፋ ኃላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም ይህች በጤና ጥበቃ ስም የምትንቀሳቀሰው መኪና የሕወሓት ሰላዮችን እና ወታደሮችን ለማመላለሻ መጠቀሚያነት መዋሏ ስለተደረሰበት ነው የሚሉ የዜና ምንጮች ከአምቦ አካባቢ ዘግበዋል::

የሕወሓት መንግስት የጤና ጥበቃ የቀይመስቀል እንዲሁም የሌሎች ድርጅቶችን ስም በመኪኖች ላይ እየለጠፈ በየከተማው ስለላ እንደሚያደርግ ከዚህ በፊት መጋለጡ አይዘነጋም::

በአምቦ መኪናዋ በ እሳት ስትጋይ በሰዎች ላይ የደረሰ ጉዳት እንዳለ ለማጣራት ሞክረን አልተሳካልንም::

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on July 28, 2017
  • By:
  • Last Modified: July 28, 2017 @ 8:48 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar