www.maledatimes.com በኦሮሚያ የተላለፈውን ጥሪ ተግባራዊ ባላደረጉ ተሽካሪዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ * መስታወቶቻቸው ተሰባብሮአል - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በኦሮሚያ የተላለፈውን ጥሪ ተግባራዊ ባላደረጉ ተሽካሪዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ * መስታወቶቻቸው ተሰባብሮአል

By   /   August 23, 2017  /   Comments Off on በኦሮሚያ የተላለፈውን ጥሪ ተግባራዊ ባላደረጉ ተሽካሪዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ * መስታወቶቻቸው ተሰባብሮአል

    Print       Email
0 0
Read Time:21 Second

 

(ዘ-ሐበሻ) በኦሮሚያ የተጠራውን የአምስት ቀናት አድማና ለተሽከርካሪዎች የተላለፈውን ማስጠንቀቂያ ወደ ኋላ በመተው ለሥራ ወጡ በተባሉ ተሽከርካሪዎች ላይ ጥቃት ተፈጸመ::

የሕወሓት ንብረት እንደሆነ የሚነገርለት ሰላም ባስ ከፊትና ከኋላ በህወሓት ወታደሮች በመታጀብ አገግሎት ለመስጠት ቢንቀሳቀስም ከጥቃቱ እንዳልተረፈ ነው የደረሱን መረጃዎች የሚያሳዩት::
በሆለታ ከተማ በሃሮማያ እና በአወዳይ ከተማ ህዝብ ለትግል የጠራውን አድማ ወደ ኋላ ትተው ወጥተዋል የተባሉት እነዚሁ የሕዝብ ማመላለሻ መለስተኛና አነስተኛ አውሮቡሶች በድንጋይ መስታወቶቻቸው ረጋግፈዋል::

ጉዳዩን ተከታትለን እንዘግባለን::

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on August 23, 2017
  • By:
  • Last Modified: August 23, 2017 @ 11:58 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar