www.maledatimes.com ጸሃይ አሳታሚ ድርጅት ሃያኛውን የምስረታ በአል ዛሬ ያከብራል። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጸሃይ አሳታሚ ድርጅት ሃያኛውን የምስረታ በአል ዛሬ ያከብራል።

By   /   October 14, 2017  /   Comments Off on ጸሃይ አሳታሚ ድርጅት ሃያኛውን የምስረታ በአል ዛሬ ያከብራል።

    Print       Email
0 0
Read Time:25 Second

ላለፉት ሃያ አመታት የተለያዩ መጽሃፍቶችን ለንባብ አብቅⶆል ፣ በተለይም በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተናውን የህትመ ስራ በመስራት ዝናንም አትርፎአል ፨

በሎስ አንጀለስ ሜሪ ማውንት መሰረቱን ያደረገው ይሄው አሳታሚ ድርጅት የደርግ ባለስልታናትን የስራ ጉዙ አስመልክቶ ብዙ መጽሃፎችን እያተመ ለህዝብ ሲያደርስ ቆይቷል፣ ከሃይለ ስላሴ ዘመን ጊዜ ጀምሮም ሆነ ቀዳሚ ታሪክንም ለህዝብ እና ለታሪክ ሲያትም ቆይቶ ዛሬ ሃያኛውን የልደት በአል በደማቅ ሁኔታ ያከብራል፣ ማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከልም ለአሳታሚዎቹ እና በድርጅቱ ስር ለኢህ ላበቁት የውስጥ ሰራተኞች እንኳን ደስ ያላችሁ ይላል ።

ጋዜጠኛ ኤልያስ ወንድሙ የህትመት ድርጅቱን ባለቤት ለሚቀጥለው ሳምንት በማለዳ ሬዲዮ ፕሮግራም ለማቅረብ እንሞክራለን!

Happy
Happy
100 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on October 14, 2017
  • By:
  • Last Modified: October 14, 2017 @ 10:26 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar