www.maledatimes.com የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰባት አመታት ውስጥ ከሃያ ሚሊዮን ወደ ስድሳ ሚሊዮን የገቢ ምንጩን አሳደገ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰባት አመታት ውስጥ ከሃያ ሚሊዮን ወደ ስድሳ ሚሊዮን የገቢ ምንጩን አሳደገ።

By   /   September 20, 2018  /   Comments Off on የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰባት አመታት ውስጥ ከሃያ ሚሊዮን ወደ ስድሳ ሚሊዮን የገቢ ምንጩን አሳደገ።

    Print       Email
0 0
Read Time:29 Second

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አድማሱን በማስፋት በመላው አለም የሚያደርገውን የበረራ ጉዞ መጨመሩን የአየር መንገዱ ምክትል ፕረዚዳንት ወይዘሮ ራሄል አስታውቃለች ።ከዚህም በተጨማሪ አየር መንገዱ በ2010 እና 2011 እኤአ መሰረት የአየር መንገዱ ገቢ ከሃያ ሚሊዮን የማይበልጥ ሲሆን በሁለት ሺህ አስራስምንት ግን ከስድሳ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በላይ በአመት እንደሚያገኝ ተጠቁሞአል።

አየር መንገዱ በአፍሪካ የሚገኙ ግዙፍ የተባሉ አየር መንገዶችን በሼር ሆልደረነት የሚያስተዳደር ሲሆን ከዚያም በተጨማሪም 100 ቦይንግ በአየር ጣቢያው ገዝቶ ማስመዝገቡን አቶ ተወልደ በችካጎ አዲስ የበረራ ጣቢያ በከፈቱበትወቅት መግለፃቸው ይታወሳል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንደ አመት ውስጥ ከአስር በላይ የአለምአቀፍ በረራዎችን ለማስተናገድ አዳዲስ ሀብ መክፈቱንም ተጠቁሞአል ።ዜናው የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ነው ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 20, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 20, 2018 @ 9:44 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar