www.maledatimes.com የእሳት አደጋ በፒያሳ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የእሳት አደጋ በፒያሳ

By   /   October 1, 2018  /   Comments Off on የእሳት አደጋ በፒያሳ

    Print       Email
0 0
Read Time:30 Second

  1. የእሳት አደጋ በፒያሳ

የእሳት አደጋ በፒያሳ

ረቡዕ መስከረም 16 ቀን 2011 ዓ.ም. ከረፋዱ 5፡30 ሰዓት በአራዳ ክፍለ ከተማ ፒያሳ መሐሙድ ሙዚቃ ቤት በስተጀርባ፣ ከመኖሪያ ቤት የተነሳ እሳት ከፍተኛ አደጋ አስከትሏል፡፡  የአካባቢው ወጣቶችና የእሳት አደጋ ሠራተኞች በመተባበር ለ1፡30 ሰዓት ያህል የቆየውን እሳት ከቀኑ 7፡00 ሰዓት ላይ ለመቆጣጠር ተችሏል፡፡ እሳቱ በመኖሪያ ቤትና በመደብሮች ላይ ጉዳት አድርሷል፡፡ አካባቢው የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ማምረቻ እንደመሆኑ፣ በንግድ መደብሮች ውስጥ ችፑድና ሌሎች ጥሬ ዕቃዎች  እሳቱን በማባባስ ቃጠሎውን ለመከላከል አስቸጋሪ አድርጎታል፡፡ የቦታው ምቹ አለመሆንም የራሱን ተፅዕኖ ፈጥሯል፡፡ የአካባቢው ወጣቶችና የእሳት አደጋ ሠራተኞች ሰባት የእሳት አደጋ መከላከያ ተሽከርካሪዎች በመጠቀም እሳቱ ወደ ሌላ ቦታ ሳይዛመት ለመቆጣጠር ተችሏል፡፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on October 1, 2018
  • By:
  • Last Modified: October 1, 2018 @ 4:23 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar