www.maledatimes.com የኢሃዴግ ሊቀመንበሩ ዶክተር አብይ ሆነ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የኢሃዴግ ሊቀመንበሩ ዶክተር አብይ ሆነ

By   /   October 5, 2018  /   Comments Off on የኢሃዴግ ሊቀመንበሩ ዶክተር አብይ ሆነ

    Print       Email
0 0
Read Time:30 Second

ድጋሚ መመረጣቸው ህዝቡን ይበልጥ አስደስቶታል ፣ለውጡ ከውስጥ ጭምር የመጣ ነው …የህወሃት ልምላሜ ወደ መድረቁ ደርሷል!

በሐዋሳ እየተካሄደ ባለው 11ኛው የኢሕአዴግ ድርጅታዊ ጉባዔ ዛሬ መስከረም 25 ቀን 2011 ዓ.ም. ከቀትር በኃላ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ሊቀመንበር፣ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር ተደርገው ሲመረጡ፣ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም (ኢንጂነር) የኦዲትና ቁጥጥር ኮሚሽን ሰብሳቢ ተደርገው ተመርጠዋል፡፡ በምርጫው ድምፅ ከሰጡ 177 የምክር ቤት ተሳታፊዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ 176 ድምፅ ሲያገኙ፣ ለምክትልነት በተሰጠው ድምፅ ደግሞ አቶ ደመቀ 149 ድምፅ አግኝተው በድጋሚ ተመርጠዋል። ከመስከረም 23 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት የቆየው ጉባዔ ዛሬ ምሽት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on October 5, 2018
  • By:
  • Last Modified: October 5, 2018 @ 3:06 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar