www.maledatimes.com ⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።

By   /   November 22, 2018  /   Comments Off on ⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።

    Print       Email
0 0
Read Time:41 Second

‼️‼️‼️ሰበር ዜና‼️‼️‼️

⬆️⬆️ምክር ቤቱ ወ/ሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመwww

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ አድርጎ ሾመ።ምክር ቤቱ በዛሬው እለት ባካሄደው 7ኛ መደበኛ ስብሰባው ነው የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እጩ ሰብሳቢ ለመምረጥ የቀረበ የውሳኔ ሃሳብን መርምሮ ያፀደቀው።ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳን ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እጩ ሰብሳቢነት አቅርበዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ እጩ ባቀረቡበት ወቅትም፥ የሀገሪቱን የምርጫ ሂደት ለማሻሻል የተገባውን ቃል ለማጠናክር እና ለ2012 ዓ.ም ምርጫ ዝግጅት ገለልተኛ የምርጫ ቦርድን ለማጠናከር ያለውን የፓለቲካ ቁርጠኝነት ምስክር ነው ብለዋል። በዚህም ምክር ቤቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እጩ ሰብሳቢነት የቀረቡትን ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ላይ አስተያየት ከሰጠ በኋላ የቦርዱ ሰብሳቢ አድርጓል።
ወይዘሪት ብርቱካን ሚደቅሳ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳነትን በራሳቸው ፈቃድ የለቀቁትን ወይዘሮ ሳሚያ ዘካርያን የሚተኩ ይሆናል።

ምንጭ: FBC

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

♦ “ ትክክለኛ ፍትሕ አይሰጡም” የተባሉት የጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኛ ከችሎት እንዲነሱ ተጠየቀ !

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar