www.maledatimes.com በእነ ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው የክስ መዝገብ ስር የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች በመንግሥት ላይ ከ319 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በእነ ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው የክስ መዝገብ ስር የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች በመንግሥት ላይ ከ319 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው

By   /   January 11, 2019  /   Comments Off on በእነ ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው የክስ መዝገብ ስር የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች በመንግሥት ላይ ከ319 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው

    Print       Email
0 0
Read Time:43 Second

የሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎች በመንግሥት ላይ ከ319 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት በማድረስ ተጠርጥረው ክስ ተመሠረተባቸው
ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው

የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ከፍተኛ ኃላፊዎች በመንግሥት ላይ  319,475,287 ብር ጉዳት በማድረስ ተጠርጥረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 15ኛ ወንጀል ችሎት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡

በክሱ የተካተቱት የሜቴክ የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘው፣ የሜቴክ የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የግብይትና ሽያጭ ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ጠና ቁርንዲ፣ የአዳማ እርሻ መሣሪያዎች ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሎኔል ደሴ ዘለቀ፣ የአዳማ እርሻ መሣሪያዎች ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኮርፖሬሽኑ ማርኬቲንግና ሰፕላይ ኃላፊ ኮሎኔል ጌትነት ጉድያ፣ የአዳማ እርሻ መሣሪያዎች ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ የቀድሞ ምክትል ዋና ዳይሬክተርና የኮርፖሬት ኒው ቢዝነስ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሎኔል ጎይቶም ከበደ፣ በንግድ ሥራ የሚተዳደሩት ቸርነት ዳና፣ እሌኒ ብርሃኑና ረመዳን ሙሳ ናቸው፡፡

ተከሳሾቹ የተጠቀሰውን ገንዘብ በመንግሥት ላይ ጉዳት አድርሰዋል የተባለው በሜቴክ ሥር ለሚገኘው የአዳማ እርሻ መሣሪያዎች ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውሉ ትራክተሮች ግዥ ወቅት፣ ከኮርፖሬሽኑ የግዥ አፈጻጸም መመርያ ውጭና ያለጨረታ ግዢ እንዲፈጸም በማድረጋቸው መሆኑን ዓቃቤ ሕግ በክሱ በዝርዝር ገልጿል፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on January 11, 2019
  • By:
  • Last Modified: January 11, 2019 @ 2:48 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar