www.maledatimes.com በባህሬን ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ትሰራ የነበረችው ወይዘሮ እስከዳር ፊልም ሰርታ ያስመረቀችው በአረብ አገራት በሚኖሩ በንጹሃን ሴቶች ገንዘብ ነው ዳኝነት እንሻለን ሲሉ በአረብ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ገለጡ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በባህሬን ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ትሰራ የነበረችው ወይዘሮ እስከዳር ፊልም ሰርታ ያስመረቀችው በአረብ አገራት በሚኖሩ በንጹሃን ሴቶች ገንዘብ ነው ዳኝነት እንሻለን ሲሉ በአረብ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ገለጡ

By   /   January 26, 2019  /   Comments Off on በባህሬን ቆንጽላ ጽህፈት ቤት ትሰራ የነበረችው ወይዘሮ እስከዳር ፊልም ሰርታ ያስመረቀችው በአረብ አገራት በሚኖሩ በንጹሃን ሴቶች ገንዘብ ነው ዳኝነት እንሻለን ሲሉ በአረብ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ገለጡ

    Print       Email
0 0
Read Time:50 Second

በአረብ አገራት የሚኖሩት ኢትዮጵያን ሴቶች ስቃይ እና መከራ በአረብ አገራት ዜጎች ብቻም ሳይሆን በእራሳችንም ዜጎች ከፍተኛ ጥቃት እየደረሰብን ይገኛል ፣ዋነኛውም በኤምባሲ ሰራተኞች ሲሆን በአልተገባ ነገሮች ገንዘቦችን ይወስዱብናል ፣ ምንም አይነት ስራ አይሰሩልንም እኛንም ወክለው ምንም የሚናገሩትም የለም ሆኖም ተቋርቋሪ መስለው ዛሬ በአረብ አገራት በምንገኘው ኢትዮጵያን ሴቶች ስም የተሰራው ፊል በሁላችንም ሳንወድ በግዳጅ በተዘረፍነው ገንዘብ ሲሆን ከዚያም ባሻጘር፡የተሰራው፡ታሪክ፡ ደራሲ ነኝ ብላ የተናገረችው ወይዘሮ እስከዳር የእራሷ፡ሳይሆን፡ከሰው፡ወስዳ፡፡በማጭበርበር ከአንድ ምስኪን ደሃ ኢትዮጵያዊ የተነጠቀ ነው ሲሉ በአረብ አገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያኖች ገልጠዋል፨፡
እኛ፡ፍትህ እንሻለን ለኛ፡ፍትህ የሚሆነን የዚህችን አጭበርባሪ ሴትዮ ፊልም ማንም ሰው እንዳያይ ብቻ ነው ፣ ይሄም ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ቤት ወደ አረብ አገር ያለሄደች ሴት ልጅ የለችም የልጆቻችሁን ደም ነው የመጠጠችው ፣ ይህንን ምግባሯን ደግሞ ህዝብ መስክሮ እውነታውን ማውጣት አለባት ለፍትህም መቅረብ ይገባታል እኛም ነጻ፡እንወጣለን ሲሉ ገልጠዋል፡፡በሌላም፡በኹል፡የፍካት ግሩፕ አባል የሆነችው ሰላም በፌስቡክ ገጿ ይህንን አስፍራለች ።እኛም በስልክ ያናገርናቸውም ሰዎች እንዳሉ የገለጹልን የዚህችን ሴት ክፋት እና የዘረፋ ቴክኒክ እንደሆነ ነው ኤልሳ የተባለች ኢትዮጵያዊን በግፍ ያሳሰረች እና ሌሎችንም ብዙ ዜጎችን ለመከራ የዳረገች ናት ሲሉ፡ጠቁመዋል ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on January 26, 2019
  • By:
  • Last Modified: January 26, 2019 @ 2:39 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar