www.maledatimes.com ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

By   /   March 11, 2019  /   Comments Off on ከ2 ፓይለት እና 5በረራ አስተናጋጆች 1ቴክኒሽያን ውጭ ከ13 በላይ ኢትዮጵያውያን በበረራው ላይ ነበሩ ። አየር መንገዱ ለመግለጽ አልፈለገም !!

    Print       Email
0 0
Read Time:32 Second

በትላንትናው እለት የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 max ላይ ተሳፋሪ የነበሩት ኢትዮጵያውያኖች ከሃያ እንደሚበልጡ ተገልጿል ። በዩኤን ውስጥ የሚሰሩ አስተርጓሚዎች እና የተለያዩ ስራ ያላቸው ግለሰቦች ተሳፍረው እንደነበር ተገልጿል።

በሴቭ ዘችልድረን ውስጥ የሚሰራው አቶ ታምራት ሙሉ ደምሴ ፣ ሳራ ጌታቸውጌትነት አለማየሁ ፣ስንታየሁ አይመኩ ፣ሙሉ ሰው አለሙ ጥቂቶቹ ሲሆን ከእርሱ ጋር ሌሎችም ተሳፋሪዎች እንደነበሩ መረጃው ይጠቁማል።

አጠቃላይ ቁጥራቸው በዛ ያሉ ኢትዮጵያውያኖች ለዩኤን ስብሰባ ለአስተርጓሚነት የሚጓዙ የነበሩታውቋል።

እንደ ማለዳ ታይምስ መረጃ መሰረት በተለይም ማክስ 737 C7 በአየር መንገዱ ሚስጥራዊ መረጃ ከአንድም ሁለት ጊዜ በተለያዩ ጊዜያት ስለ አደጋ ሁኔታ ቀድሞ የደረሳቸው መሆኑን ቢገለጽም በዝምታ ማለፋቸው አደጋውን የከፋ እንደ አደረገው ቢገለጽም መንግስት ትኩረት መስጠት ይገባው ነበር ሲሉ ሰራተኞች ለማለዳ ታይምስ ገልጸዋል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on March 11, 2019
  • By:
  • Last Modified: March 11, 2019 @ 11:29 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar